1 498
Subscribers
+224 hours
+107 days
+2630 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+18
in 0 channels
August '26
+60
in 0 channels
Get PRO
July '26
+60
in 0 channels
Get PRO
June '26
+37
in 1 channels
Get PRO
May '26
+47
in 0 channels
Get PRO
April '26
+52
in 0 channels
Get PRO
March '26
+72
in 1 channels
Get PRO
February '26
+60
in 0 channels
Get PRO
January '26
+61
in 1 channels
Get PRO
December '25
+67
in 0 channels
Get PRO
November '25
+46
in 0 channels
Get PRO
October '25
+66
in 1 channels
Get PRO
September '25
+42
in 0 channels
Get PRO
August '25
+76
in 0 channels
Get PRO
July '25
+74
in 0 channels
Get PRO
June '25
+58
in 0 channels
Get PRO
May '25
+53
in 1 channels
Get PRO
April '25
+46
in 1 channels
Get PRO
March '25
+83
in 0 channels
Get PRO
February '25
+95
in 0 channels
Get PRO
January '25
+78
in 0 channels
Get PRO
December '24
+70
in 0 channels
Get PRO
November '24
+53
in 0 channels
Get PRO
October '24
+105
in 0 channels
Get PRO
September '24
+61
in 0 channels
Get PRO
August '24
+62
in 0 channels
Get PRO
July '24
+16
in 0 channels
Get PRO
June '24
+7
in 0 channels
Get PRO
May '24
+7
in 0 channels
Get PRO
April '24
+66
in 0 channels
Get PRO
March '24
+19
in 0 channels
Get PRO
February '24
+64
in 0 channels
Get PRO
January '24
+106
in 1 channels
Get PRO
December '23
+77
in 0 channels
Get PRO
November '23
+21
in 0 channels
Get PRO
October '23
+230
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 07 September | +2 | |||
| 06 September | +1 | |||
| 05 September | +5 | |||
| 04 September | +4 | |||
| 03 September | +3 | |||
| 02 September | +1 | |||
| 01 September | +2 |
Channel Posts
የዓለም ባንክ ቡድን የ2.5 ትሪሊዮን ዶላር የንግድ ፋይናንስ ክፍተትን ለመሙላት የሚያስችሉ አዳዲስ ስልቶችን ይፋ አደረገ
በዓለም አቀፍ ደረጃ የተፈጠረው የ2.5 ትሪሊዮን ዶላር የንግድ ፋይናንስ ክፍተት በማደግ ላይ ባሉ ገበያዎች የሚገኙ ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ጥቃቅንና መካከለኛ ንግዶች ፋይናንስ እንዳያገኙ ማድረጉ ተገልጿል።
ይህንን ክፍተት መሙላትም በዛሬው ዕለት ትልቁ የልማት ፈተና መሆኑን የዓለም ባንክ ቡድን አዲስ ጥናት አመልክቷል።
በአፍሪካ 90 በመቶ የሚሆኑት ኩባንያዎች ትናንሽና መካከለኛ ድርጅቶች በመሆናቸው፣ የዚህን የፋይናንስ ክፍተት መዝጋት ተጨማሪ የስራ ዕድሎችን ለመፍጠር፣ የአቅርቦት ሰንሰለትን ለማጠናከር እና የፋይናንስ አካታችነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ መሆኑ ተገልጿል። በተለይም ትንንሽ እና አዲስ የተቋቋሙ ንግዶችን ተደራሽ ማድረግ ትልልቅ ለውጦችን እንደሚያመጣ ጥናቱ አሳይቷል።
የዓለም ባንክ ቡድን ይህንን ችግር ለመቅረፍ በባለሙያዎች እና በተለያዩ ተቋማት አማካኝነት ሰፊ ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ አስታውቋል።
#ቅዳሜገበያ
#etbusinessview
#Ethiopia
| 2 | የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ኪሳራ ቢገጥመውም ከፍተኛ ትርፍ አስመዘገበ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ከፍተኛ የትርፍ ዕድገት እና የንብረት ማስፋፋት ማሳየቱን የኦዲት ሪፖርቱ አመለከተ። በኦዲት አገልግሎት ኮርፖሬሽን የተካሄደው እና በቦርድ ሰብሳቢ አህመድ ሽዴ እና በባንኩ ፕሬዚዳንት አብይ ሳኖ የጸደቀው ይኸው የፋይናንስ ሪፖርተር ይፋ ሆኗል።
በሪፖርቱ መሠረት የባንኩ ከታክስ በኋላ የተጣራ oትርፍ 75.8 በመቶ በማደግ ከቀድሞው 22 ቢሊዮን ብር ወደ 38.71 ቢሊዮን ብር ከፍ ብሏል። አጠቃላይ የወለድ ገቢ 30.7 በመቶ ጭማሪ አሳይቶ 132.06 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን፣ የወለድ ወጪዎች ግን በ1.8 በመቶ ብቻ አድገው 45.31 ቢሊዮን ብር ደርሰዋል።
ከወለድ ውጭ ያለው ገቢም 77.5 በመቶ በማደግ 60.52 ቢሊዮን ብር ደርሷል። ይሁን እንጂ የሰራተኞች እና ሌሎች የሥራ ማስኬጃ ወጪዎች በእጥፍ ጨምረው 113.71 ቢሊዮን ብር መድረሳቸው ተጠቁሟል።
#ቅዳሜገበያ
#etbusinessview
#Ethiopia | 185 |
| 3 | አዲስ አበባ እና ዋሽንግተን የሁለትዮሽ ንግድን፣ ኢንቨስትመንትን እና የጸጥታ ትብብርን ለማጠናከር መከሩ
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሰክሬተሪ ፍራንክ ጋርሺያ ከኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ጋር በአዲስ አበባ ተወያይተዋል። በውይይታቸው ሁለቱ አገራት የሁለትዮሽ ግንኙነትን፣ ንግድን፣ ኢንቨስትመንትን እና አፍሪካ ቀንድ የጸጥታ ትብብር ዙሪያ መምከራቸው ነዉ የተገለጸው።
ግንኙነቱ ባለፈው ግንቦት 2026 በዋሽንግተን በተካሄደው የአሜሪካ-ኢትዮጵያ የሁለትዮሽ የተዋቀረ ውይይት ቀጣይነት የተከናወነ ነው። በዚህም የንግድ ትስስርን ማስፋፋት እና ለግል ዘርፍ ኢንቨስትመንት ሰፊ ዕድሎችን መፍጠር በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ መክረዋል። ረዳት ሰክሬተሪው የቀጠናውን ሰላም እና የኢኮኖሚ ዕድገት ማጠናከር ያለውን ወሳኝ ሚና አንስተዋል።
በተጨማሪም በሂደቱ የጸጥታ ሁኔታዎች፣ የመከላከያ ትብብር እና ቀጣናዊ መረጋጋትን ማስጠበቅ ላይ ትኩረት ተደርጓል። ረጅም ጊዜ የሚወስዱ ግጭቶች የኢኮኖሚ ልማትን እና የባለሀብቶችን መተማመን እንደሚጎዱ የገለጸው ወገን፣ ኢትዮጵያ እና አሜሪካ የኢኮኖሚ ቅድሚያ ሰጪዎቻቸውን ከቀጠናዊ ጸጥታ ጋር ለማቀናጀት ቁርጠኛ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
#ቅዳሜገበያ
#etbusinessview
#Ethiopia | 230 |
| 4 | የእለቱ የውጭ ምንዛሬ ተመን (ጳጉሜን 2 ቀን 2018 ዓ.ም)
👉👉👉 በዓለም አቀፍ ገንዘብ አስተላላፊዎች ገንዘብ ሲላክልዎ ዳሸን ባንክ በእለቱ የምንዛሪ ተመን የሚሰላ የ10% የማበረታቻ ቦነስ ያበረክትልዎታል።
#𝐭𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦 #𝐛𝐚𝐧𝐤 #𝐝𝐚𝐢𝐥𝐲 #𝐜𝐮𝐫𝐫𝐞𝐧𝐜𝐲 | 219 |
| 5 | የአሜሪካ የግሪን ካርድ ሎተሪ ዕድለኞች የፍርድ ቤት ድል እና አዲስ እገዳ
የአሜሪካ ፌዴራል ፍርድ ቤት በኢትዮጵያና በሌሎች አፍሪካ ሀገራት የዲቪ ሎተሪ ዕድለኞች ላይ ተጥሎ የነበረውን ገደብ ውድቅ በማድረግ ውሳኔ አሳለፈ።
በካሊፎርኒያ የፌዴራል ፍርድ ቤት ዳኛ ኤድዋርድ ዳቪላ የቪዛ ሂደቱን አግደው የነበሩ መመሪያዎችን በጊዜያዊነት እንዲቆሙ ወስነዋል።
ይህ ውሳኔ በዲቪ-2026 ፕሮግራም ከተመዘገቡት ከ53 ሺህ በላይ አፍሪካውያን መካከል ከ3 ሺህ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ 41 ሺህ የሚጠጉ አመልካቾች ተስፋ የፈነጠቀ ነው።
ሆኖም ይህን ፍትህ ተከትሎ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ከጸጥታ ስጋት ጋር በተያያዘ የቪዛ አሰጣጡን በድጋሚ ማገዱ አዳዲስ ስጋቶችን ፈጥሯል። አመልካቾች ሰነዶችን ማቅረብ እና ቃለ መጠይቅ ማድረግ ቢችሉም፣ መስከረም 20 ቀን 2018 ዓ.ም ከመጠናቀቁ በፊት ቪዛ ካልተሰጣቸው እድሉ ሊባክን ይችላል የሚል ስጋት አለ። የፍርድ ቤቱ ውሳኔ ህጋዊ እንቅፋቶችን ያስወገደ ቢሆንም፣ አዲሱ እገዳ ዕድለኞቹን ባለበት እንዲቆሙ አድርጓል።
#ቅዳሜገበያ
#etbusinessview
#Ethiopia
#DiversityVisa
#DVapplicants | 276 |
| 6 | ኢትዮ ቴሌኮም ከ553 ሚሊዮን ብር በላይ የማህበራዊ ኃላፊነቱን እንደሚወጣ አስታወቀ
ካምፖኒው ለ50 የበጎ አድራጎት ተቋማት ድጋፍ አድርጓል
ካምፓኒው ነሐሴ 30 ቀን 2018 የበጎነት መርኃ ግብር በመላው የሀገሪቱ ክፍሎች ለሚገኙ 50 የበጎ አድራጎት ተቋማት የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡
በዚህም ድጋፍ በእነዚህ የበጎ አድራጎት ማዕከላት ውስጥ ለሚገኙ 22 ሺህ 212 አረጋዊያን፣ ህጻናት፣ እናቶች፣ አቅመ ደካሞች እና አካል ጉዳተኞች ከ75 ሚሊዮን ብር በላይ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል፡፡
ካምፖኒው የዘንድሮውን ጨምሮ ባለፉት አምስት ተከታታይ ዓመታት በተመሳሳይ የበጎ አድራጎት መርኃ ግብሮችን በመላው የሀገሪቱ ክፍሎች ለሚገኙ ከ117 በላይ ለሚሆኑ የበጎ አድራጎት ተቋማት መሰል ድጋፎችን አድርጓል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ኩባንያው በዘንድሮው "ለነገ ተስፋዎች" መርሃ ግብር በመላው ኢትዮጵያ ለሚገኙ እና አነስተኛ ገቢ ያላቸውን የማህበረሰብ ክፍሎችን ታሳቢ ያደረገ 113 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ለመማር ማስተማሩ የሚያግዙ ድጋፎች ማድረጉን ገልጿል።
ኩባንው ዘላቂ እሴት በመፍጠርና ኃላፊነት የተሞላበት ዲጂታል ቴክኖሎጂ ኩባንያነት ሚናውን ለማጠናከር አካባቢያዊ ማህበራዊና አስተዳደራዊ (ESG) መርሆዎችን መተግበሩን እንደሚቀጥል የተጠቆመ ሲሆን በአካባቢ ዘላቂነት (environmental sustainability)፣ በአረንጓዴ ኃይል፣ በኃይል ቆጣቢነትና በካርበን ልህቀት ቅነሳ ላይ እንደሚሰራ አስታውቋል።
በማህበራዊ ተጽዕኖ ዘርፍ ዲጂታል አካታችነት፣ ተመጣጣኝ አገልግሎቶች፣ የፋይናንስ አካታችነት፣ የሠራተኞች ልማትና የማህበረሰብ ኢኒሸቲቮች እንደሚቀጥል ተጠቁሟል።
የካምፖኒው ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ በተያዘው በጀት አመት ከ553 ሚሊዮን ብር በላይ የማህበራዊ ኃላፊነት ለመወጣት የሚያስችል ስራ እንደሚከናወን አስታውቀዋል።
#ቅዳሜገበያ
#etbusinessview
#Ethiopia
#ethiotelecom | 295 |
| 7 | ኢትዮ ቴሌኮም ከ553 ሚሊዮን ብር በላይ የማህበራዊ ኃላፊነቱን እንደሚወጣ አስታወቀ
ካምፖኒው ለ50 የበጎ አድራጎት ተቋማት ድጋፍ አድርጓል
ካምፓኒው ነሐሴ 30 ቀን 2018 የበጎነት መርኃ ግብር በመላው የሀገሪቱ ክፍሎች ለሚገኙ 50 የበጎ አድራጎት ተቋማት የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡
በዚህም ድጋፍ በእነዚህ የበጎ አድራጎት ማዕከላት ውስጥ ለሚገኙ 22 ሺህ 212 አረጋዊያን፣ ህጻናት፣ እናቶች፣ አቅመ ደካሞች እና አካል ጉዳተኞች ከ75 ሚሊዮን ብር በላይ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል፡፡
ካምፖኒው የዘንድሮውን ጨምሮ ባለፉት አምስት ተከታታይ ዓመታት በተመሳሳይ የበጎ አድራጎት መርኃ ግብሮችን በመላው የሀገሪቱ ክፍሎች ለሚገኙ ከ117 በላይ ለሚሆኑ የበጎ አድራጎት ተቋማት መሰል ድጋፎችን አድርጓል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ኩባንያው በዘንድሮው "ለነገ ተስፋዎች" መርሃ ግብር በመላው ኢትዮጵያ ለሚገኙ እና አነስተኛ ገቢ ያላቸውን የማህበረሰብ ክፍሎችን ታሳቢ ያደረገ 113 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ለመማር ማስተማሩ የሚያግዙ ድጋፎች ማድረጉን ገልጿል።
ኩባንው ዘላቂ እሴት በመፍጠርና ኃላፊነት የተሞላበት ዲጂታል ቴክኖሎጂ ኩባንያነት ሚናውን ለማጠናከር አካባቢያዊ ማህበራዊና አስተዳደራዊ (ESG) መርሆዎችን መተግበሩን እንደሚቀጥል የተጠቆመ ሲሆን በአካባቢ ዘላቂነት (environmental sustainability)፣ በአረንጓዴ ኃይል፣ በኃይል ቆጣቢነትና በካርበን ልህቀት ቅነሳ ላይ እንደሚሰራ አስታውቋል።
በማህበራዊ ተጽዕኖ ዘርፍ ዲጂታል አካታችነት፣ ተመጣጣኝ አገልግሎቶች፣ የፋይናንስ አካታችነት፣ የሠራተኞች ልማትና የማህበረሰብ ኢኒሸቲቮች እንደሚቀጥል ተጠቁሟል።
የካምፖኒው ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ በተያዘው በጀት አመት ከ553 ሚሊዮን ብር በላይ የማህበራዊ ኃላፊነት ለመወጣት የሚያስችል ስራ እንደሚከናወን አስታውቀዋል።
#ቅዳሜገበያ
#etbusinessview
#Ethiopia
#ethiotelecom | 1 |
| 8 | No text... | 279 |
| 9 | አዲሱ የአለም ካርታ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ፀደቀ። | 322 |
| 10 | ሲጠበቅ የነበረው የአኪር ኮንስትራክሽን የሃራጅ ጨረታ ታገደ!
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በቀረበለት የመቃወም አቤቱታ መሰረት ስመ ጥር የሆነው አኪር ኮንስትራክሽን ላይ እሮብ ነሀሴ 27 ቀን ሊደረግ የነበረው የሃራጅ ጨረታ ተሰርዟል፡፡
ዝርዝሩ በሊንኩ https://tinyurl.com/mr2bu62m
#etbusinessview #ቅዳሜገበያ #Ethiopia | 308 |
| 11 | አገልግሎቴን በዲጂታል የታገዘ እያደረኩ ነው ሲል የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አስታወቀ
ተቋሙ Digital ESL ”የደንበኛ ራስ አገዝ ዲጂታል አገልግሎት (Customer Self Service Web & Mobile App) በይፋ አስመርቋል፡፡
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ የአገልግሎት አሰጣጡን ሙሉ በሙሉ ዘመናዊና ፈጣን የሚያደርገውን ”Digital ESL”የደንበኛ ራስ አገዝ ዲጂታል አገልግሎት (Customer Self Service Web App) በይፋ አስመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ማድረግ ችሏል።
የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አብዱልበር ሸምሱ በፕሮግራሙ ላይ እንደተናገሩት መተግበሪያው ደንበኞች ባሉበት ቦታ ሆነው በሞባይል ስልካቸው ወይም በዌብ ፖርታሉ አማካኝነት ልዩ ልዩ አገልግሎቶችን በፍጥነትና በሙሉ ግልጽነት ማግኘት የሚችሉበትን ዘመናዊ አሰራርን የዘረጋ ነው፡፡
መተግበሪያው ቀደም ሲል የነበረውን አላስፈላጊ የደንበኞች የጊዜ ብክነት እና ወጪ ሙሉ በሙሉ ያስቀራል ተብሎለታል ።
ከዚህም በተጨማሪ ተቋሙ የሚሰጠውን አገልግሎት ከሰው ንክኪ ነፃ በማድረግ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት ያስችላል ነው የተባለው፡፡
#ቅዳሜገበያ
#etbusinessview
#Ethiopia
#EthiopianShippingandLogistics | 321 |
| 12 | በዘመን እያንዳንዱ ግብይትዎ በክብር ምንጣፍ እንደመራመድ ነዉ።
***
ቤተሰብይሁኑ:
LinkedIn: https://bit.ly/3NmAmnE
Twitter: https://bit.ly/48fi5AA
Instagram: https://bit.ly/3RmlUNP
YouTube: https://bit.ly/47U4sqI
Facebook: https://bit.ly/47Q7GeR
***
#ዘመንባንክ #redcarpetservice #VIPshopping #cashlessluxury #digitalbanking #cardbanking #ZemenBank | 287 |
| 13 | ቅዳሜ ገበያን በቴሌግራም ያዳምጡ
ነሐሴ 29/12/2018
ርዕሰ ጉዳይ 👉 የኢትዮቴሌኮም የ2019 ዕቅዱ ምን ይመስላል ❓
👉 ኩባንያው "ቀጣዩ አድማስ" ስትራቴጂ በሁለተኛ አመት ዕቅዱ አመታዊ ገቢውን 295 ቢሊዮን ብር አደርሻለሁ ብሏል‼️
👉 የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ የ2019 በጀት የትኩረት ነጥቦች ላይ የሚያነሱት አለ‼️
👉 በውርስ ክርክር እየተናጠ ያለው ዲአፍሪክ ሆቴል ‼️
👉 አጼ ኋይለስላሴ እና DAfrqueHotel ‼️
👉 10ሺ ብር ከንጉሱ ተሸልሟል ‼️
👉 ስሙን D'Afrque Hotel በሉት አሉ በፈረንሳይኛ አፋቸውን የፈቱት አጼ ኋይለስላሴ ‼️
በዛሬው ፕሮግራማችን ዲአፍሪክ ሆቴል በውርስ ክርክር ዙሪያ ላይ ምን እተነሳ እንደሆነ ቃኝተናል‼️
#ቅዳሜገበያ
#etbusinessview
#Ethiopia | 289 |
| 14 | በኒውዚላንድ በታክስ ማጭበርበር የተከሰሰችው አዛውንት በኢትዮጵያ ደካማ ኢንተርኔት ማሳበቧ ተገለፀ
ተጨማሪ ያንብቡ
https://tinyurl.com/4s3u3t4b
#ቅዳሜገበያ
#etbusinessview
#Ethiopia | 293 |
| 15 | የእለቱ የውጭ ምንዛሬ ተመን (ነሐሴ 29 ቀን 2018 ዓ.ም)
👉👉👉 በዓለም አቀፍ ገንዘብ አስተላላፊዎች ገንዘብ ሲላክልዎ ዳሸን ባንክ በእለቱ የምንዛሪ ተመን የሚሰላ የ10% የማበረታቻ ቦነስ ያበረክትልዎታል።
#𝐭𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦 #𝐛𝐚𝐧𝐤 #𝐝𝐚𝐢𝐥𝐲 #𝐜𝐮𝐫𝐫𝐞𝐧𝐜𝐲 | 319 |
| 16 | የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ የውጭ ዜጎች በችርቻሮ ንግድ ላይ እንዳይሰማሩ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸው ተሰማ
የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ የውጭ ሀገር ዜጎች በችርቻሮ ንግድ እና በጎዳና ላይ ንግድ ላይ እንዳይሰማሩ ጥብቅ ትዕዛዝ አስተላለፉ። ፕሬዚዳንቱ በናይሮቢ ከትናንሽ ንግድ ባለቤቶች ጋር ባደረጉት ውይይት፣ ከመጪዉ ከሰኞ ጀምሮ የውጭ ዜጎች በዝቅተኛ ካፒታል የሚሠሩ ትናንሽ ንግዶችን በሙሉ እንዲዘጉ አሳስበዋል።
መንግሥት የውጭ ኢንቨስትመንትን በደስታ እንደሚቀበል የገለጹት ፕሬዚዳንት ሩቶ፣ ነገር ግን የውጭ ዜጎች ከሀገር ውስጥ ዜጎች ጋር በትንንሽ ንግዶች ሊወዳደሩ እንደማይገባ አስገንዝበዋል። "ከውጭ ሀገር መጥቶ በኬንያ ሸቀጣሸቀጥ የሚቸረችር ወይም ሱቅ የሚከፍት ሊኖር አይገባም" ሲሉም ተናግረዋል።
ይህንን ውሳኔ በህግ ለማፅናት የሀገር ውስጥ ይዘት ረቂቅ ህግን በፓርላማ ማፋጠን መጀመሩ ተገልጿል። የቀረበው ረቂቅ ህግ የውጭ ኩባንያዎች ቢያንስ 80 በመቶ ሠራተኞቻቸው ኬንያውያን እንዲሆኑ፣ እንዲሁም ግብአታቸው በሀገር ውስጥ እንዲሸፈን የሚጠይቅ ነው። እርምጃው የሀገር ውስጥ ነጋዴዎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እና የኢኮኖሚ ዋስትናቸውን ለመጠበቅ ያለመ መሆኑ ታውቋል።
#ቅዳሜገበያ
#etbusinessview
#Ethiopia | 321 |
| 17 | +1 ቅዳሜ ገበያን በቴሌግራም ያዳምጡ
ነሐሴ 27/12/2018
ርዕሰ ጉዳይ 👉 የጅቡቲ ወደብ ማሻሻያና ማስፋፊያ ምን አይነት አቅም ይፈጥራል ❓ ለኢትዮጵያ ምን አይነት አንደምታ አለው ❓ ሰፊና ጥልቅ ትንታኔ ይዘናል ‼️
👉 ኤምቢ ቤንጃሚን ፍራንክሊን መርከብ ጅቡቲ ምን ትሰራለች❓
👉 የኢትጵያ ብሔራዊ ባንክ ለሐዋላ አስተላላፊዎች የሰጠው ማስጠንቀቂያ‼️
#ቅዳሜገበያ
#etbusinessview
#Ethiopia | 317 |
| 18 | የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ የውጭ ዜጎች በችርቻሮ ንግድ ላይ እንዳይሰማሩ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸው ተሰማ
የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ የውጭ ሀገር ዜጎች በችርቻሮ ንግድ እና በጎዳና ላይ ንግድ ላይ እንዳይሰማሩ ጥብቅ ትዕዛዝ አስተላለፉ። ፕሬዚዳንቱ በናይሮቢ ከትናንሽ ንግድ ባለቤቶች ጋር ባደረጉት ውይይት፣ ከመጪዉ ከሰኞ ጀምሮ የውጭ ዜጎች በዝቅተኛ ካፒታል የሚሠሩ ትናንሽ ንግዶችን በሙሉ እንዲዘጉ አሳስበዋል።
መንግሥት የውጭ ኢንቨስትመንትን በደስታ እንደሚቀበል የገለጹት ፕሬዚዳንት ሩቶ፣ ነገር ግን የውጭ ዜጎች ከሀገር ውስጥ ዜጎች ጋር በትንንሽ ንግዶች ሊወዳደሩ እንደማይገባ አስገንዝበዋል። "ከውጭ ሀገር መጥቶ በኬንያ ሸቀጣሸቀጥ የሚቸረችር ወይም ሱቅ የሚከፍት ሊኖር አይገባም" ሲሉም ተናግረዋል።
ይህንን ውሳኔ በህግ ለማፅናት የሀገር ውስጥ ይዘት ረቂቅ ህግን በፓርላማ ማፋጠን መጀመሩ ተገልጿል። የቀረበው ረቂቅ ህግ የውጭ ኩባንያዎች ቢያንስ 80 በመቶ ሠራተኞቻቸው ኬንያውያን እንዲሆኑ፣ እንዲሁም ግብአታቸው በሀገር ውስጥ እንዲሸፈን የሚጠይቅ ነው። እርምጃው የሀገር ውስጥ ነጋዴዎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እና የኢኮኖሚ ዋስትናቸውን ለመጠበቅ ያለመ መሆኑ ታውቋል።
#ቅዳሜገበያ
#etbusinessview
#Ethiopia
#ethiotelecom | 1 |
| 19 | ኢትዮ ቴሌኮም አመታዊ ገቢውን 295 ቢሊዮን ብር ለማድረስ እንደሚሰራ አስታወቀ
ኩባንያው "ቀጣዩ አድማስ" ስትራቴጂ ሁለተኛ አመት ዕቅዱን አስመልክቶ ዛሬ መግለጫ ሰጥቷል።
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ እንዳስታወቁት ካምፓኒው የዲጂታል ክፍተትን ለማጥበብ፣ አገራዊ ትስስርን ለማጎልበት፣ የአገልግሎት ጥራትን ለማሻሻል እና ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ የመጣውን የዳታ ፍጆታ ለማስተናገድ የሚያስፈልገውን አቅም ለመገንባት የሚያስችል የመሠረተ ልማት ማስፋፊያ መርሃ ግብር እየተከናወነ ይገኛል።
ኩባንው በ2019 በጀት አመት የአገልግሎት ጥራትን ለማሻሻል እና የደንበኞችን ተሞክሮ ለማሳደግ፣ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ለማስፋፋት፣ ለማበልጸግ እና ለማዘመን የሚያስችሉ ስትራቴጂያዊ ኢኒሸቲቮችን እንደሚሰራ አስታውቀዋል።
በዚህም የዋየርለስ ቴክኖሎጂን፣ የፊክስድና የትራንስፖርት ኔትወርኮችን፣ የክላውድ እና የዳታ ሴንተር መሠረተ ልማቶችን፣ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂን እና የኢንፎርሜሽን ደህንነትን የሚያካትቱ ኢኒሸቲቮች በመተግበር ዋና ዓላማ የቴክኖሎጂ አቅምን ማጠናከር፣ የዲጂታል ሽግግርን ማፋጠን እና ኩባንያው በፈጠራ የታገዙ የዲጂታል ሶሉሽኖች መሪ እንዲሆን ይሰራል ብለዋል።
የሞባይል ኔትወርክ ማስፋፊያ እና ማዘመኛ መርሃ-ግብር ተግበሰራዊ በማድረግ የጠቅላላ ኔትወርክ ደንበኞችን የማስተናገድ አቅም ወደ 135 ነጥብ 7 ሚሊዮን እንደሚደርስ እንዲሁም የ4ጂ አቅም ደግሞ ወደ 35 ነጥብ 31 ሚሊዮን የአገልግሎት ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አስታውቀዋል።
የ 5ጂ አቅምን በእጥፍ በማሳደግ ከነጥብ 41 ሚሊየን ወደ 2 ነጥብ 70 ሚሊዮን እንደሚደርስ ጨምረው ገልፀዋል።
የኢትዮጵያን ዲጂታል ሽግግር ማፋጠን በሚል ግልጽ ዓላማ በመንደፍ በ2019 በጀት ዓመት የኩባንያው አጠቃላይ ዓመታዊ ገቢ 295 ቢሊዮን ብር ለማድረስ መታቀዱን ነው የተናገሩት።
ይህም ከቀድሞው የበጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ36ነጥብ 7 ብልጫ አለው ብለዋል።
ኩባንያችን ዓለም አቀፍ ቢዝነሱን እና የገንዘብ ማስተላለፍ አገልግሎቶችን እንዲሁም የመሠረተ ልማት መጋራትን በማስፋፋት የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ ዲጂታል ትስስርና የውጭ ምንዛሪ የማመንጨት አቅም በማጠናከር 253 ነጥብ 7 ሚሊየን የውጭ ምንዛሬ ገቢ ለማግኘት መታቀዱን ዋና ስራ አስፈጻሚዋ ገልጸዋል።
#ቅዳሜገበያ
#etbusinessview
#Ethiopia
#ethiotelecom | 329 |
| 20 | No text... | 289 |
