en
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 376 subscribers, ranking 6 129 in the Religion & Spirituality category and 2 349 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 376 subscribers.

According to the latest data from 24 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 522 over the last 30 days and by 23 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 27.03%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 880 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 33.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 25 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 376
Subscribers
+2324 hours
+1087 days
+52230 days
Posts Archive
#በዓለ_ሆሣዕናን_ከሕፃናት_ጋር በዕለተ ሆሣዕና ሚያዚያ 20 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ጀምሮ በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኀን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት/ቤት አዘጋጅነት የሚከናወነው የዘንድሮ የሆሣዕና በዓል የሕፃናት መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከሚገኙ ከ50 በላይ ሰንበት ት/ቤቶች እና ከ2000 በላይ ሕፃናት ይሳተፉበታል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

#በዓለ_ሆሣዕናን_ከሕፃናት_ጋር በዕለተ ሆሣዕና ሚያዚያ 20 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ጀምሮ በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኀን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት
#በዓለ_ሆሣዕናን_ከሕፃናት_ጋር በዕለተ ሆሣዕና ሚያዚያ 20 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ጀምሮ በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኀን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት/ቤት አዘጋጅነት የሚከናወነው የዘንድሮ የሆሣዕና በዓል የሕፃናት መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከሚገኙ ከ50 በላይ ሰንበት ት/ቤቶች እና ከ2000 በላይ ሕፃናት ይሳተፉበታል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ኒቆዲሞስ “በሌሊት ከልቤ ጋር ተጫወትሁ፥ ነፍሴንም አነቃቃኋት።” መዝ 76(77)፥3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtube
ኒቆዲሞስ “በሌሊት ከልቤ ጋር ተጫወትሁ፥ ነፍሴንም አነቃቃኋት።” መዝ 76(77)፥3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtube

#በዓለ_ሆሣዕናን_ከሕፃናት_ጋር በዕለተ ሆሣዕና ሚያዚያ 20 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ጀምሮ በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኀን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት
#በዓለ_ሆሣዕናን_ከሕፃናት_ጋር በዕለተ ሆሣዕና ሚያዚያ 20 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ጀምሮ በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኀን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት/ቤት አዘጋጅነት የሚከናወነው የዘንድሮ የሆሣዕና በዓል የሕፃናት መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከሚገኙ ከ50 በላይ ሰንበት ት/ቤቶች እና ከ2000 በላይ ሕፃናት ይሳተፉበታል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ኒቆዲሞስ “ልቤን ፈተንኸው በሌሊትም ጐበኘኸኝ፤ ፈተንኸኝ፥ ምንም አላገኘህብኝም።” መዝ 17፥3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtub
ኒቆዲሞስ “ልቤን ፈተንኸው በሌሊትም ጐበኘኸኝ፤ ፈተንኸኝ፥ ምንም አላገኘህብኝም።” መዝ 17፥3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtube

ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ በንቃት መሳተፍ እንዲገባ ተገለጠ። ሚያዚያ 14 - 8 - 2016 (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ክፍል አዘጋጅነት በሀገረ ስብከቱ ለሚገኙ ከ20 ወረዳ ቤተክህነት የተውጣጡ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ሰባክያነ ወንጌል የሰንበት ትምህርት ቤት ሊቃነ መናብርትና መምህራን ሥልጠና ተሰጠ። ሥልጠናው ሚያዚያ 12 እና 13 በመንበረ ጵጵስናው አዳራሽ የተከናወነ ሲሆን በጉባኤው ላይ ቆሞስ አባ ለይኩን ወንድፍራ የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ መጋቤ ሥርዓት ላዕከ ማርያም በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች ክፍል ሓላፊ፣ ጥዑመ ልሳን ገብሩ በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት የስብከተ ወንጌል ክፍል ሓላፊ እና ሌሎች የመምሪያ ሓላፊዎች እንዲሁም የአብነት መምህራን ተሳታፊ ሆነዋል። በሥልጠና ቆይታውም ስለ ሥርዓተ ትምህርት ምንነት አተገባበርና ሕፃናትን የማስተማር ሥነ ዘዴ እንዲሁ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት መዋቅራዊ አደረጃጀትና ሥራዎች ላይ ከጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በተመደቡት ቀሲስ አለማየሁ ደበበ እና በመምህር ሚኪያስ ግዛቸው ሥልጠና ተሰጥቷል። ከታዳሚዎችም ለተነሱ ጥያቄዎች በመምህራኑ ሰፊ ማብራሪያ ተሰጥቷል። ስለ ሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች እንቅስቃሴ የተናገሩት የሀገረ ስብከቱ ሰንበት ትምህርት ቤት ክፍል ሓላፊ መጋቤ ሥርዓት ላዕከ ማርያም "ሀገረ ስብከቱ ምንም እንኳ በሰንበት ትምህርት ቤቶች ምስረታ ታሪክ አንጋፋና አንድነቱንም በማቋቋም ቀዳሚ ቢሆንም በአካባቢው ባለው የሰላም እጦት፣ በውስጥና በውጭ በተፈጠሩ ችግሮች እስከ ዛሬ ይህ ሥልጠና ሳይሰጥ ቀርቷል" ብለዋል። አያይዘውም ከዚህ በኋላ ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ ከአንድነቱ አባላት እንዲሁ ከወረዳዎች ጋር በትኩረት እንሠራለን ሲሉ ተናግረዋል። ከመክፈቻው አንስቶ በስልጠናው እስከመጨረሻው ሲከታተሉ የነበሩት የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ቆሞስ አባ ለይኩን ወንድፍራ ባስተላለፉት የመግቢያና የማጠቃለያ ንግግር "ሰንበት ትምህርት ቤት ከሦስቱ የቤተክርስቲያን ዐምዶች አንዱ ነው ሰንበት ትምህርት ቤቶችን ማጠናከር ቤተክርስቲያንን ማጠናከር ነው።" ብለዋል። አያይዘውም "ሀገረ ስብከቱ በብዙ ፈተናዎች የታጠረ ቢሆንም ሰንበት ትምህርት ቤቶችን ማጠናከር ተቀዳሚ ሥራ በመሆኑ ይህ የሥልጠና መድረክ ቅድሚያ ተሰጥቶት ተዘጋጅቷል" ብለዋል። በመጨረሻም በሥልጠናው የተነሱ ሐሳቦች ወደ ሥራ እንዲገቡና ወደ ታች ወደ ወረዳዎችና አጥቢያዎች በመውረድ የግንዛቤ ማሳደግ ሥራ እንዲሠራ ለዚህም አስፈላጊውን ትብብር ከሀገረ ስብከቱ እንደሚደረግ አባታዊ መመርያ ሰጥተው የመርሐ ግብሩ ፍጻሜ ሆኗል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ኒቆዲሞስ "ሰው ዳግመኛ ከውኃ እና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚብሔር መንግሥት ሊገባ አይችል።" ዮሐ 3፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌ
ኒቆዲሞስ "ሰው ዳግመኛ ከውኃ እና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚብሔር መንግሥት ሊገባ አይችል።" ዮሐ 3፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት ✍️ Youtube

እንቅልፌ ይቅርብኝ ኒቆዲሞስ https://www.tiktok.com/t/ZTL5nD3SP/

"አምላክ ሆይ፥ በሰማያት ላይ ከፍ ከፍ በል፤ ክብርህም በምድር ሁሉ ላይ ትሁን።" መዝ 56፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtub
"አምላክ ሆይ፥ በሰማያት ላይ ከፍ ከፍ በል፤ ክብርህም በምድር ሁሉ ላይ ትሁን።" መዝ 56፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtube

ገብርኄር "ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።" ማቴ 25፡29 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍
ገብርኄር "ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።" ማቴ 25፡29 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ገብርኄር "አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ!" ማቴ 25፡24 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌ
ገብርኄር "አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ!" ማቴ 25፡24 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት!  መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu