en
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 516 subscribers, ranking 6 021 in the Religion & Spirituality category and 2 332 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 516 subscribers.

According to the latest data from 02 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 504 over the last 30 days and by 15 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 43.66%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 10.19% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 6 330 views. Within the first day, a publication typically gains 1 477 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 33.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 03 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 516
Subscribers
+1524 hours
+1237 days
+50430 days
Posts Archive
ገብርኄር "አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ!" ማቴ 25፡24 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌ
ገብርኄር "አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ!" ማቴ 25፡24 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በትንሣኤ በዓል 500000 ነድያንን ለማስፈሰክ እንቅስቃሴ ተጀምሯል። https://www.tiktok.com/t/ZTLPjo8nf/

ገብርኄር "ልጆቼ ሆይ፥ በፊቱ ትቆሙና ታገለግሉት ዘንድ፥ አገልጋዮቹም ትሆኑ ዘንድ፥ ታጥኑለትም ዘንድ እግዚአብሔር መርጦአችኋልና ቸል አትበሉ።" 2ኛ ዜና 29፡11 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት
ገብርኄር "ልጆቼ ሆይ፥ በፊቱ ትቆሙና ታገለግሉት ዘንድ፥ አገልጋዮቹም ትሆኑ ዘንድ፥ ታጥኑለትም ዘንድ እግዚአብሔር መርጦአችኋልና ቸል አትበሉ።" 2ኛ ዜና 29፡11 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

የደብረ ይድራስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት አዲስ የሚያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ማስጀመሪያ እና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ሚያዝያ 6 ቀን 2016 ዓ.ም በኤሊያና ሆቴ
+9
የደብረ ይድራስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት አዲስ የሚያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ማስጀመሪያ እና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ሚያዝያ 6 ቀን 2016 ዓ.ም በኤሊያና ሆቴል ተከናወነ። በመርሐ ግብሩ ላይ የደብሩ አስተዳዳሪ የሆኑት መልአከ ሃይማኖት መምህር ኢሳይያስ ቸርነት እና የሰበካ ጉባኤ ምክትል ሊቀመንበር በኩረ ትጉሃን ዶ/ር አንዱዓለም ኃይሉን ጨምሮ በርካታ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና የሰንበት ት/ቤቱ አባላት ተገኝተዋል። መጋቤ ሐዲስ እሸቱ ዓለማየሁ ገብርኄር በሚል ርእስ የዕለቱን ትምህርት ያስተማሩ ሲሆን ወጣቱ የሚማርበትን ምቹ ሁኔታ በመፍጠር የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ማጠናከር እንደሚገባ ገልጸዋል። ሰ/ት/ቤቱ የሚያስገነባው ሕንጻ አገልግሎትን በተመለከተ የተለያዪ ገለጻዎች የተደረጉ ሲሆን የሕንጻው መጠናቀቅ አሁን በሰ/ት/ቤቱ አገልግሎት ላይ እየተከሰቱ ያሉ የመማር ማስተማር ችግሮች እንደሚቀርፍ ተጠቁሟል። በዕለቱ በተደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ላይ የደብሩ ሰበካ ጉባኤን ጨምሮ በርካታ ተቋማት እና ግለሰቦች ድጋፋቸውን አድርገዋል። በዚህም በገንዘብ እና በዓይነት በተደረገው ድጋፍ ከ5,000,000 (አምስት ሚሊየን ብር) በላይ ገቢ ተሰብስቧል።

ገብርኄር "ሰውነታችሁን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና ሕያው ቅዱስም መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ፥ እርሱም ለአእምሮ የሚመች አገልግሎታችሁ ነው።" ሮሜ 12፡
ገብርኄር "ሰውነታችሁን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና ሕያው ቅዱስም መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ፥ እርሱም ለአእምሮ የሚመች አገልግሎታችሁ ነው።" ሮሜ 12፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ቅድስት ማርያም ግብጻዊት https://www.tiktok.com/t/ZTLygmAw8/
ቅድስት ማርያም ግብጻዊት https://www.tiktok.com/t/ZTLygmAw8/

ገብርኄር "አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ!" ማቴ 25፡24 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌ
ገብርኄር "አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ!" ማቴ 25፡24 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"አቤቱ ንጹኅ ልብን ፍጠርልኝ፤ የቀናውንም መንፈስ በውስጤ አድስ" መዝ 50(51):10 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 h
"አቤቱ ንጹኅ ልብን ፍጠርልኝ፤ የቀናውንም መንፈስ በውስጤ አድስ" መዝ 50(51):10 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ደብረ ዘይት "በዚያን ጊዜ መንግሥተ ሰማያት መብራታቸውን ይዘው ሙሽራውን ሊቀበሉ የወጡ አሥር ቆነጃጅትን ትመስላለች።" ማቴ 25፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያ
ደብረ ዘይት "በዚያን ጊዜ መንግሥተ ሰማያት መብራታቸውን ይዘው ሙሽራውን ሊቀበሉ የወጡ አሥር ቆነጃጅትን ትመስላለች።" ማቴ 25፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ደብረ ዘይት "አምላኬ እግዚአብሔርም ከቅዱሳኑ ሁሉ ጋር ይመጣል።" ዘካ 14፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https:
ደብረ ዘይት "አምላኬ እግዚአብሔርም ከቅዱሳኑ ሁሉ ጋር ይመጣል።" ዘካ 14፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

የጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ደብር ሰ/ት/ቤት ለተተኪ የሥራ አመራርና የአስፈጻሚ አባላት አመራርነት ላይ ሥልጠና ሰጠ። ሚያዚያ 02 2016 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) በአ
+9
የጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ደብር ሰ/ት/ቤት ለተተኪ የሥራ አመራርና የአስፈጻሚ አባላት አመራርነት ላይ ሥልጠና ሰጠ። ሚያዚያ 02 2016 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ሰ/ት/ቤት ለተተኪ የሥራ አመራርና የሥራ አስፈጻሚ አባላት ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሥልጠና ክፍል ጋር በመተባበር በሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የሥልጠና አዳራሽ በዛሬው ዕለት መሪነት በሰ/ት/ቤት እንዲሁም ስልታዊ አመራርና አስተዳደር በሚሉ ርዕሶች የሙሉ ቀን ሥልጠና ሰጥቷል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube https://www.youtube.com/@eotc-gssu 👉 Facebook https://www.facebook.com/EOTC.GSSU 👉 Telegram https://t.me/eotcgssu21 👉 Tiktok https://www.tiktok.com/@eotc_gssu