uz
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Kanalga Telegram’da o‘tish

📈 Telegram kanali የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU analitikasi

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 376 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 6 129-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 349-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 376 obunachiga ega bo‘ldi.

24 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 522 ga, so‘nggi 24 soatda esa 23 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 27.03% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining N/A% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 3 880 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 0 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 33 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 25 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 376
Obunachilar
+2324 soatlar
+1087 kunlar
+52230 kunlar
Postlar arxiv
#በዓለ_ሆሣዕናን_ከሕፃናት_ጋር በዕለተ ሆሣዕና ሚያዚያ 20 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ጀምሮ በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኀን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት/ቤት አዘጋጅነት የሚከናወነው የዘንድሮ የሆሣዕና በዓል የሕፃናት መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከሚገኙ ከ50 በላይ ሰንበት ት/ቤቶች እና ከ2000 በላይ ሕፃናት ይሳተፉበታል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

#በዓለ_ሆሣዕናን_ከሕፃናት_ጋር በዕለተ ሆሣዕና ሚያዚያ 20 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ጀምሮ በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኀን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት
#በዓለ_ሆሣዕናን_ከሕፃናት_ጋር በዕለተ ሆሣዕና ሚያዚያ 20 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ጀምሮ በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኀን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት/ቤት አዘጋጅነት የሚከናወነው የዘንድሮ የሆሣዕና በዓል የሕፃናት መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከሚገኙ ከ50 በላይ ሰንበት ት/ቤቶች እና ከ2000 በላይ ሕፃናት ይሳተፉበታል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ኒቆዲሞስ “በሌሊት ከልቤ ጋር ተጫወትሁ፥ ነፍሴንም አነቃቃኋት።” መዝ 76(77)፥3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtube
ኒቆዲሞስ “በሌሊት ከልቤ ጋር ተጫወትሁ፥ ነፍሴንም አነቃቃኋት።” መዝ 76(77)፥3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtube

#በዓለ_ሆሣዕናን_ከሕፃናት_ጋር በዕለተ ሆሣዕና ሚያዚያ 20 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ጀምሮ በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኀን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት
#በዓለ_ሆሣዕናን_ከሕፃናት_ጋር በዕለተ ሆሣዕና ሚያዚያ 20 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ጀምሮ በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኀን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት/ቤት አዘጋጅነት የሚከናወነው የዘንድሮ የሆሣዕና በዓል የሕፃናት መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከሚገኙ ከ50 በላይ ሰንበት ት/ቤቶች እና ከ2000 በላይ ሕፃናት ይሳተፉበታል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ኒቆዲሞስ “ልቤን ፈተንኸው በሌሊትም ጐበኘኸኝ፤ ፈተንኸኝ፥ ምንም አላገኘህብኝም።” መዝ 17፥3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtub
ኒቆዲሞስ “ልቤን ፈተንኸው በሌሊትም ጐበኘኸኝ፤ ፈተንኸኝ፥ ምንም አላገኘህብኝም።” መዝ 17፥3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtube

ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ በንቃት መሳተፍ እንዲገባ ተገለጠ። ሚያዚያ 14 - 8 - 2016 (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ክፍል አዘጋጅነት በሀገረ ስብከቱ ለሚገኙ ከ20 ወረዳ ቤተክህነት የተውጣጡ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ሰባክያነ ወንጌል የሰንበት ትምህርት ቤት ሊቃነ መናብርትና መምህራን ሥልጠና ተሰጠ። ሥልጠናው ሚያዚያ 12 እና 13 በመንበረ ጵጵስናው አዳራሽ የተከናወነ ሲሆን በጉባኤው ላይ ቆሞስ አባ ለይኩን ወንድፍራ የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ መጋቤ ሥርዓት ላዕከ ማርያም በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች ክፍል ሓላፊ፣ ጥዑመ ልሳን ገብሩ በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት የስብከተ ወንጌል ክፍል ሓላፊ እና ሌሎች የመምሪያ ሓላፊዎች እንዲሁም የአብነት መምህራን ተሳታፊ ሆነዋል። በሥልጠና ቆይታውም ስለ ሥርዓተ ትምህርት ምንነት አተገባበርና ሕፃናትን የማስተማር ሥነ ዘዴ እንዲሁ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት መዋቅራዊ አደረጃጀትና ሥራዎች ላይ ከጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በተመደቡት ቀሲስ አለማየሁ ደበበ እና በመምህር ሚኪያስ ግዛቸው ሥልጠና ተሰጥቷል። ከታዳሚዎችም ለተነሱ ጥያቄዎች በመምህራኑ ሰፊ ማብራሪያ ተሰጥቷል። ስለ ሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች እንቅስቃሴ የተናገሩት የሀገረ ስብከቱ ሰንበት ትምህርት ቤት ክፍል ሓላፊ መጋቤ ሥርዓት ላዕከ ማርያም "ሀገረ ስብከቱ ምንም እንኳ በሰንበት ትምህርት ቤቶች ምስረታ ታሪክ አንጋፋና አንድነቱንም በማቋቋም ቀዳሚ ቢሆንም በአካባቢው ባለው የሰላም እጦት፣ በውስጥና በውጭ በተፈጠሩ ችግሮች እስከ ዛሬ ይህ ሥልጠና ሳይሰጥ ቀርቷል" ብለዋል። አያይዘውም ከዚህ በኋላ ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ ከአንድነቱ አባላት እንዲሁ ከወረዳዎች ጋር በትኩረት እንሠራለን ሲሉ ተናግረዋል። ከመክፈቻው አንስቶ በስልጠናው እስከመጨረሻው ሲከታተሉ የነበሩት የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ቆሞስ አባ ለይኩን ወንድፍራ ባስተላለፉት የመግቢያና የማጠቃለያ ንግግር "ሰንበት ትምህርት ቤት ከሦስቱ የቤተክርስቲያን ዐምዶች አንዱ ነው ሰንበት ትምህርት ቤቶችን ማጠናከር ቤተክርስቲያንን ማጠናከር ነው።" ብለዋል። አያይዘውም "ሀገረ ስብከቱ በብዙ ፈተናዎች የታጠረ ቢሆንም ሰንበት ትምህርት ቤቶችን ማጠናከር ተቀዳሚ ሥራ በመሆኑ ይህ የሥልጠና መድረክ ቅድሚያ ተሰጥቶት ተዘጋጅቷል" ብለዋል። በመጨረሻም በሥልጠናው የተነሱ ሐሳቦች ወደ ሥራ እንዲገቡና ወደ ታች ወደ ወረዳዎችና አጥቢያዎች በመውረድ የግንዛቤ ማሳደግ ሥራ እንዲሠራ ለዚህም አስፈላጊውን ትብብር ከሀገረ ስብከቱ እንደሚደረግ አባታዊ መመርያ ሰጥተው የመርሐ ግብሩ ፍጻሜ ሆኗል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ኒቆዲሞስ "ሰው ዳግመኛ ከውኃ እና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚብሔር መንግሥት ሊገባ አይችል።" ዮሐ 3፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌ
ኒቆዲሞስ "ሰው ዳግመኛ ከውኃ እና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚብሔር መንግሥት ሊገባ አይችል።" ዮሐ 3፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት ✍️ Youtube

እንቅልፌ ይቅርብኝ ኒቆዲሞስ https://www.tiktok.com/t/ZTL5nD3SP/

"አምላክ ሆይ፥ በሰማያት ላይ ከፍ ከፍ በል፤ ክብርህም በምድር ሁሉ ላይ ትሁን።" መዝ 56፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtub
"አምላክ ሆይ፥ በሰማያት ላይ ከፍ ከፍ በል፤ ክብርህም በምድር ሁሉ ላይ ትሁን።" መዝ 56፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtube

ገብርኄር "ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።" ማቴ 25፡29 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍
ገብርኄር "ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።" ማቴ 25፡29 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ገብርኄር "አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ!" ማቴ 25፡24 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌ
ገብርኄር "አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ!" ማቴ 25፡24 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት!  መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu