ar
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

الذهاب إلى القناة على Telegram

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

تُعد قناة የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 376 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 129 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 349 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 376 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 24 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 522، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 23، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 27.03‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً N/A‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 3 880 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 0 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 33.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 25 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 376
المشتركون
+2324 ساعات
+1087 أيام
+52230 أيام
أرشيف المشاركات
#በዓለ_ሆሣዕናን_ከሕፃናት_ጋር በዕለተ ሆሣዕና ሚያዚያ 20 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ጀምሮ በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኀን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት/ቤት አዘጋጅነት የሚከናወነው የዘንድሮ የሆሣዕና በዓል የሕፃናት መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከሚገኙ ከ50 በላይ ሰንበት ት/ቤቶች እና ከ2000 በላይ ሕፃናት ይሳተፉበታል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

#በዓለ_ሆሣዕናን_ከሕፃናት_ጋር በዕለተ ሆሣዕና ሚያዚያ 20 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ጀምሮ በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኀን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት
#በዓለ_ሆሣዕናን_ከሕፃናት_ጋር በዕለተ ሆሣዕና ሚያዚያ 20 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ጀምሮ በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኀን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት/ቤት አዘጋጅነት የሚከናወነው የዘንድሮ የሆሣዕና በዓል የሕፃናት መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከሚገኙ ከ50 በላይ ሰንበት ት/ቤቶች እና ከ2000 በላይ ሕፃናት ይሳተፉበታል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ኒቆዲሞስ “በሌሊት ከልቤ ጋር ተጫወትሁ፥ ነፍሴንም አነቃቃኋት።” መዝ 76(77)፥3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtube
ኒቆዲሞስ “በሌሊት ከልቤ ጋር ተጫወትሁ፥ ነፍሴንም አነቃቃኋት።” መዝ 76(77)፥3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtube

ወደ ሕይወት መንገድ https://www.tiktok.com/t/ZTLmLvQML/

#በዓለ_ሆሣዕናን_ከሕፃናት_ጋር በዕለተ ሆሣዕና ሚያዚያ 20 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ጀምሮ በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኀን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት
#በዓለ_ሆሣዕናን_ከሕፃናት_ጋር በዕለተ ሆሣዕና ሚያዚያ 20 2016 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ጀምሮ በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኀን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት/ቤት አዘጋጅነት የሚከናወነው የዘንድሮ የሆሣዕና በዓል የሕፃናት መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከሚገኙ ከ50 በላይ ሰንበት ት/ቤቶች እና ከ2000 በላይ ሕፃናት ይሳተፉበታል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ኒቆዲሞስ “ልቤን ፈተንኸው በሌሊትም ጐበኘኸኝ፤ ፈተንኸኝ፥ ምንም አላገኘህብኝም።” መዝ 17፥3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtub
ኒቆዲሞስ “ልቤን ፈተንኸው በሌሊትም ጐበኘኸኝ፤ ፈተንኸኝ፥ ምንም አላገኘህብኝም።” መዝ 17፥3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtube

ቅድስት እለእስክንድርያ https://www.tiktok.com/t/ZTLaxHy8X/

ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ በንቃት መሳተፍ እንዲገባ ተገለጠ። ሚያዚያ 14 - 8 - 2016 (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ክፍል አዘጋጅነት በሀገረ ስብከቱ ለሚገኙ ከ20 ወረዳ ቤተክህነት የተውጣጡ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ሰባክያነ ወንጌል የሰንበት ትምህርት ቤት ሊቃነ መናብርትና መምህራን ሥልጠና ተሰጠ። ሥልጠናው ሚያዚያ 12 እና 13 በመንበረ ጵጵስናው አዳራሽ የተከናወነ ሲሆን በጉባኤው ላይ ቆሞስ አባ ለይኩን ወንድፍራ የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ መጋቤ ሥርዓት ላዕከ ማርያም በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች ክፍል ሓላፊ፣ ጥዑመ ልሳን ገብሩ በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት የስብከተ ወንጌል ክፍል ሓላፊ እና ሌሎች የመምሪያ ሓላፊዎች እንዲሁም የአብነት መምህራን ተሳታፊ ሆነዋል። በሥልጠና ቆይታውም ስለ ሥርዓተ ትምህርት ምንነት አተገባበርና ሕፃናትን የማስተማር ሥነ ዘዴ እንዲሁ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት መዋቅራዊ አደረጃጀትና ሥራዎች ላይ ከጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በተመደቡት ቀሲስ አለማየሁ ደበበ እና በመምህር ሚኪያስ ግዛቸው ሥልጠና ተሰጥቷል። ከታዳሚዎችም ለተነሱ ጥያቄዎች በመምህራኑ ሰፊ ማብራሪያ ተሰጥቷል። ስለ ሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች እንቅስቃሴ የተናገሩት የሀገረ ስብከቱ ሰንበት ትምህርት ቤት ክፍል ሓላፊ መጋቤ ሥርዓት ላዕከ ማርያም "ሀገረ ስብከቱ ምንም እንኳ በሰንበት ትምህርት ቤቶች ምስረታ ታሪክ አንጋፋና አንድነቱንም በማቋቋም ቀዳሚ ቢሆንም በአካባቢው ባለው የሰላም እጦት፣ በውስጥና በውጭ በተፈጠሩ ችግሮች እስከ ዛሬ ይህ ሥልጠና ሳይሰጥ ቀርቷል" ብለዋል። አያይዘውም ከዚህ በኋላ ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ ከአንድነቱ አባላት እንዲሁ ከወረዳዎች ጋር በትኩረት እንሠራለን ሲሉ ተናግረዋል። ከመክፈቻው አንስቶ በስልጠናው እስከመጨረሻው ሲከታተሉ የነበሩት የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ቆሞስ አባ ለይኩን ወንድፍራ ባስተላለፉት የመግቢያና የማጠቃለያ ንግግር "ሰንበት ትምህርት ቤት ከሦስቱ የቤተክርስቲያን ዐምዶች አንዱ ነው ሰንበት ትምህርት ቤቶችን ማጠናከር ቤተክርስቲያንን ማጠናከር ነው።" ብለዋል። አያይዘውም "ሀገረ ስብከቱ በብዙ ፈተናዎች የታጠረ ቢሆንም ሰንበት ትምህርት ቤቶችን ማጠናከር ተቀዳሚ ሥራ በመሆኑ ይህ የሥልጠና መድረክ ቅድሚያ ተሰጥቶት ተዘጋጅቷል" ብለዋል። በመጨረሻም በሥልጠናው የተነሱ ሐሳቦች ወደ ሥራ እንዲገቡና ወደ ታች ወደ ወረዳዎችና አጥቢያዎች በመውረድ የግንዛቤ ማሳደግ ሥራ እንዲሠራ ለዚህም አስፈላጊውን ትብብር ከሀገረ ስብከቱ እንደሚደረግ አባታዊ መመርያ ሰጥተው የመርሐ ግብሩ ፍጻሜ ሆኗል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ኒቆዲሞስ "ሰው ዳግመኛ ከውኃ እና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚብሔር መንግሥት ሊገባ አይችል።" ዮሐ 3፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌ
ኒቆዲሞስ "ሰው ዳግመኛ ከውኃ እና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚብሔር መንግሥት ሊገባ አይችል።" ዮሐ 3፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት ✍️ Youtube

እንቅልፌ ይቅርብኝ ኒቆዲሞስ https://www.tiktok.com/t/ZTL5nD3SP/

"አምላክ ሆይ፥ በሰማያት ላይ ከፍ ከፍ በል፤ ክብርህም በምድር ሁሉ ላይ ትሁን።" መዝ 56፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtub
"አምላክ ሆይ፥ በሰማያት ላይ ከፍ ከፍ በል፤ ክብርህም በምድር ሁሉ ላይ ትሁን።" መዝ 56፡5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️ Youtube

ገብርኄር "ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።" ማቴ 25፡29 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍
ገብርኄር "ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።" ማቴ 25፡29 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ገብርኄር "አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ!" ማቴ 25፡24 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌ
ገብርኄር "አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ!" ማቴ 25፡24 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት!  መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu