Diinii kee Anaakara (Md Ali)
Open in Telegram
دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
Show more1 617
Subscribers
-124 hours
+67 days
+2030 days
Posts Archive
16/ 12 /1443ه
🌻خطبة يوم الجمعة
لفضيلة الشيخ دكتور محمد حسين ويعسى
🌄 D. Mucammad Cuseyn Mucammad Weeqisa
🌏#تابعونا على #تيليجرام🌏
🌍 Telegramal Me Kataata🌍
Sinni Katasiisih Ruuba
#AfarMahaNetwork
🌐🌐🌐🌐🌐https://t.me/AfarMahaNetwork
#شبكةالفجرالعفر
🎙👂👂👆Ama linki Xaga
🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌸
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ወንድም እህቶች ሆይ!
~
ታላቁ ፍንዳታ (Big bang) እያሉ የሚጠሩት ንድፈ ሃሳብ ብዙ ትችት ያለበት፣ ፈፅሞ የማያሳምን፣ ተጨባጭ ማስረጃ ሳይሆን ግምት ላይ የተመሰረተ ንድፈ-ሃሳብ ነው። እንዲህ አይነቱን ያልተጨበጠ ንድፈ-ሃሳብ በቁርኣን እንደተገለፀ አድርጎ ማቅረብ ቁርኣንን በልቦለዳዊ ዝንባሌ (هوى) መፈሰር ስለሆነ አደገኛ ጥፋት ነው። የሰለፍ ምሁራንንና ቀደምት ታላላቅ ዑለማዎችን የቁርኣን ትንታኔ ለዚህ ላልተጨበጠ theory ድጋፍ እያደረጉ ማቅረብ በነሱ ላይ መዋሸት፣ ሌላ ድርብ ጥፋት መፈፀም ነው። ስለዚህ አላህን ልንፈራ ይገባል። "ሳይንሱ" በተለይም በስነ ፈለክ ጉዳይ የሚሰጠው ትንታኔ ጥቂት እውነት (ጫፍ) ይዞ ብዙ ግምት ወለድ ድምዳሜ መስጠት የበዛበት ነው። ስለዚህ የነሱን ትንታኔ ከቁርኣን ጋር ለማዛመድ መቸኮል አይገባም። ብዙዎቹ የሳይንስና ቁርኣን ትንታኔዎች ቁርኣንን ያላግባብ በመተንተን የታጨቁ ፀያፍ ስራዎች ናቸው። ሰዎች ግን ለራሳቸው የየቂን ክፍተት መድፈኛ ወይም የኢማን መሳሳት መጠገኛ ወይም ደግሞ ለ "ሳይንስ" "አምላኪዎች" ማሳመኛ አድርገው ማቅረብ ስለሚሹ በኢስላም ሚዛን በቅጡ ሳይመረምሩ፣ ታማኝ ዓሊሞች ምን እንደሚሉ ሳይፈትሹ፣ ምን አንድምታ እንዳለው አሻግረው ሳያዩ እንዲሁ እንደ ቁም ነገር ያራግቡታል። እንደ ትልቅ ነገር ይደመሙበታል። ሌላው ሁሉ ቢቀር የሚቀርቡላቸው ምስሎች፣ ዳታዎችና "facቶች" እራሱ ነጮቹ ያሉትን እንደወረደ ከመዋጥ ባለፈ እውነተኛ ስለመሆናቸው እንኳ ምንም ማረጋገጫ የላቸውም። የሚያረጋግጡባቸው መንገድም የላቸውም። ባጭሩ ከዚህ አንዳንዶች ከተለከፉበት ቁርኣንን ወደ ሳይንስ የማፍሰስ አባዜ እራሳችንን ልናርቅ ይገባል።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
"Say mari salaat qhasrih abam xiqaa?! "
★ Inki saaku kiblataak samara fan, safarah makiinat amaatuk sugne, satqâ kalo afxeeral abbaay, zohri salat kaaduk ell abitne, tokkek iraawitneek lakal newqeeh, qasri salaat gital net yekke, gital makiina soolissa hayneh, salaat abitne, anu zohril elle abiteh sugeemih taagah, abe kalah yan mari waddoysiteenih salaaten!
Tokkel sayyo(kaxxa barraa kee qunxa agbih 3) nellih sugte, zohri 4, qasri 4 ababaanam keenik uble...!
Kaxxa barrak "Yaqassiinay, salaat qhasrih(2, 2) abittaanam xiqak teneenimmay" teetik exce!
Yaqasabbaw, kok kalah qilmi noobbehiiy, say maral qhasri miyanak isih daffey " yok itte!!
Waagiseh tibba exce, (over and full confidense) teetik uble way, tuk tiya tubleeh, toobbe kaana exceeh tibba exce, inkinnah shakkit yoo culusse!
? Qolomak asmiteyyo hay exceeh, tibba exxecce!
★ Taway qolomal essereeh, ismiteh , Salaat qhasrih abaanam Yalli neh yeceeh yan ruksat kinnim kee saynaa kee labnal baxsimtam akke waytam kinnim Qolomak gee fataawal diggoosu xiqe!!
★ Woo saaku yillih 5 takke sayyo(buxa mari) yillih safreh sugeeh, oson kaaduk Qhasri salaat elle aban inna aaxaguk masuginnoonuuy, keenih warseeh, Salaat qhasrih abitak sugen !!
★ Taway axcem, faxam diini caagidil, ni buxah mari leh yan iggimak ken barisnam faxximta!
→Labha qhasri salaat elle aban inna waagisa mari yankaam makkala!
→ Tooway ninnih naxigem ninni sayyo barisnam faxximta!
Iginnom kaaduk yaaxige maral esserram faxxinta!
G.geya!
✍Md Ali
https://t.me/httpsDiiniKeeAnaakara
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
የምንናገረው የምንፅፈው ሁሉ እየተመዘገበ ነው
~
ከዐርሹ በላይ የሆነው ጌታ እንዲህ ይላል:-
{ وَلَقَدۡ خَلَقۡنَا ٱلۡإِنسَـٰنَ وَنَعۡلَمُ مَا تُوَسۡوِسُ بِهِۦ نَفۡسُهُۥۖ وَنَحۡنُ أَقۡرَبُ إِلَیۡهِ مِنۡ حَبۡلِ ٱلۡوَرِیدِ (16) إِذۡ یَتَلَقَّى ٱلۡمُتَلَقِّیَانِ عَنِ ٱلۡیَمِینِ وَعَنِ ٱلشِّمَالِ قَعِیدࣱ (17) مَّا یَلۡفِظُ مِن قَوۡلٍ إِلَّا لَدَیۡهِ رَقِیبٌ عَتِیدࣱ (18) }
"ሰውንም ነፍሱ (በሐሳቡ) የምታናግረውን የምናውቅ ስንሆን በእርግጥ ፈጠርነው፤ እኛም ከደም ጋኑ ጅማት ይበልጥ ወደርሱ ቅርብ ነን፡፡
ሁለቱ ቃል ተቀባዮች (መላእክት) ከቀኝና ከግራ ተቀማጮች ሆነው በሚቀበሉ ጊዜ (አስታውስ)፡፡
ከቃል ምንም አይናገርም በአጠገቡ ተጠባባቂና ዝግጁ የሆኑ (መላእክት) ያሉበት ቢሆን እንጅ፡፡"
[ ቃፍ: 16-18]
=
https://t.me/IbnuMunewor
Sahdayti baxa yaanam qajabak taniimi...!
Faxe way, meqem numuh abtaamak makatin, lakin meqem koh abaanam sinaamak maqambaalin(wonnal aylahitettok ) !
https://t.me/httpsDiiniKeeAnaakara
✍Md Ali
«በሚዳሰሱ ሞዴሎች ሐጅና ኡምራን ማስተማር እንዴት ይታያል⁉️
=====================================
✍ ከቅርብ, አመታት ወዲህ የሐጅ አፈፃፀም ስርአትን ለህፃናት በማስተማር አላማ የሚዘጋጁ ፕሮግራሞች ተበራክተዋል። የአዘጋጆቹ ሀሳብ መልካም ቢሆንም በሸሪዓ እንዴት ይታያል የሚለውን ማጥናት ተገቢ ይሆናል። ከዚህ አንፃር የፕሮግራሞቹ አዘጋጆች ጉዳዩን ትኩረት ሰጥተው እንዲያጤኑት ጥሪዬን አቀርባለው።
ይህ የማስተማሪያ ዘዴ በተለያዩ ሀገራት የተተገበረ በመሆኑ ብይኑን በተመለከተ ኡለማዎች ትኩረት ሰጥተው ውይይትና ምክክር አድርገውበታል። ምንም እንኳ አላማውን በመመልከት ይቻላል ያሉ አንዳንድ ኡለማዎች ቢኖሩም አብዛኞቹ ኡለማዎች እና የፈትዋና የምርምር ተቋማት ግን እንደማይፈቀድና ተገቢም እንዳልሆነ ገልፀዋል።
የዓለም የፊቅህ ሊቃውንት ምክር ቤት (መጅመዕ አልፊቅህ አልኢስላሚ) በሒጅራ አቆጣጠር ከሻዕባን 5/1412 እ.ኤ.አ በ 8/2/1992 ጀምሮ ባደረገው አስራ ሶስተኛ መደበኛ ጉባኤው የካዕባ ሞዴል በመስራት ልጆችን ማስተማርን በተመለከተ ተወያይቶ ባሳለፈው ውሳኔ (ይህ ተግባር ክልክል ወደሆኑ ክፉ ነገሮች ሊያዳርስ ስለሚችል መከልከልና በር መዝጋት ዋጂብ መሆኑን) አፅንቷል።
[ቀራራት አልመጅመዕ ገፅ 285]
እንደዚሁ የሳውዲ ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴም (ካዕባ፣ መቃሙ ኢብራሂም፣ ጀመራት እና መሰል ቦታዎችን በሚዳሰስ ሞዴል በመስራት የሐጅና ዑምራ ክንዋኔዎችን ማስተማር አየፈቀድም) ካሉ በኋላ ምክንያቶችን ሲጠቅሱ፤ ሞዴሎቹን ማላቅ ወይም ማዋረድን የመሳሰሉ መጥፎ ውጤቶችን ሊያስከትል ይችላል ብለዋል። ገላጭ የሆኑ ፅሁፎችን በማብራራት ለሰፊው ህዝብ በቂ በሆነ መልኩ ማስተማር ስለሚቻል ሞዴል መስራት አስፈላጊ እንዳልሆነ ተናግረዋል።
[ፈታዋለጅናህ 14/11]
ታላቁ አሊም ሸይኽ ኢብኑ ኡሰይሚንም በዚህ መልኩ ማስተማር የማይገባና የማይፈቀድ እንደሆነ በመግለፅ በምትኩ ቦርድ ላይ የካዕባን ስእል በመሳል ጠዋፍ እንደሚደረግ ማስተማር እንደሚቻል ተናግረዋል። በሞዴል ማሳየት በቀልብ ውስጥ ለኢባዳው ያለንን ቦታ በማሳጣት እንቅስቃሴ ብቻ ያደርገዋል ብለዋል።
[መጅሙዕ ፈታዋ ቅፅ 24 ገፅ 91]
በሞዴል ማስተማር ይቻላል ያሉ አንዳንድ ኡለማዎችም ቢሆን የዚህ አይነቱ ትምህርት በኢስላማዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር (ዊዛራ) ክትትል ሊፈፀም እንደሚገባ ከመጠቆማቸው ጋር ሞዴሎቹ እውነተኛውን የካዕባና የሐጅ ክንውን ቦታዎችን በጣም የማስመሰል ስራ እንዳይሰራ ከልክለዋል። እንደውም ሞዴሎቹ ትንንሽ ሆነው በአካባቢውና በያንዳንዱ ሞዴል ላይ መማሪያ መሆኑ እንዲገለፅበት፣ እንደ ኢባዳ ሳይሆን እንደ ትምህርት መማሪያ ብቻ መሆኑ ተደጋግሞ እንዲነገርና የሞዴሎቹን ክብር ከመንካት መጠንቀቅና ሌሎች መስፈርቶችን አስቀምጠዋል።
የእነዚህ ፕሮግራሞች አላማ የኢባዳው ፍቅር በልጆች ልቦና እንዲያድር ማድረግ እንጂ በዚህ እድሜ የሐጅ አፈፃፀም ህግጋትን የማወቃቸው አስፈላጊነት ጎልቶ አይመስለኝም። የሚዳሰሱ ሞዴሎችን በመገንባት ማስተማር የኡለማዎችን ትችት ያስተናገደና ቢያንስ በሸሪዓ ስለመፈቀዱ አጠራጣሪ የሆነ የማስተማሪያ መንገድ ነው። የሚያጠራጥርን ነገር በመተው ታዘናልና አዘጋጆች ሌሎች የማስተማሪያ መንገዶችን ቢጠቀሙ የተሻለ ይሆናል። ለምሳሌ ዘመናዊው ቴክኖሎጂ ባመጣቸው እንደ 3D፣ ፓወር ፖይንትና እና ሞሽን ግራፊክስ በመጠቀም ማስተማር ይቻላል። ከዚህም በተሻለ በተቀረፀ እውነተኛ የሐጅ አፈፃፀም ቪድዮ ማስተማር ቀላል ነው። ወላሁ አዕለም
{إِنۡ أُرِیدُ إِلَّا ٱلۡإِصۡلَـٰحَ مَا ٱسۡتَطَعۡتُۚ وَمَا تَوۡفِیقِیۤ إِلَّا بِٱللَّهِۚ عَلَیۡهِ تَوَكَّلۡتُ وَإِلَیۡهِ أُنِیب}
በተቻለኝ ያክል ማበጀትን እንጂ አልሻም። (ለደግ ሥራ) መገጠሜም በአላህ እንጂ በሌላ አይደለም፡፡ በእርሱ ላይ ተመካሁ፡፡ ወደ እርሱም እመለሳለሁ» አላቸው፡፡
[Surah Hûd: 88]
ሐምሌ 3/2014»
©: አቡ ጁነይድ ሳላሕ አሕመድ
Repost from የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ
#ይሻለዋል!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لَأَنْ يُطعَنَ في رأسِ أحَدِكُمْ بِمَخْيَطٍ من حَدِيدٍ خَيرٌ له من أنْ يَمسَّ امْرأةً لا تَحِلُّ لَهُ﴾
“አንዳችሁ ለሱ የማትፈቀድለትን ሴት ከሚጨብጥ ከብረት በሆነ መርፌ ጭንቅላቱ ቢጨቀጨቅ (ቢወጋ) ይሻለው ነበር።”
📚 ሶሂህ አልጃሚዕ: 5045
ጆይን፡‐ https://t.me/BuhariMuslimAmharic
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
