Diinii kee Anaakara (Md Ali)
Open in Telegram
دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
Show more1 609
Subscribers
No data24 hours
+47 days
-530 days
Posts Archive
محاضرة على محاسبة النفس
جامع الإحسان
بمدينة لوغيا إقليم عفر إثيوبيا 🇪🇹.
محاضرة على محاسبة النفس: فضيلة الشيخ الدكتور محمد حسين
22جمادى الأولى 1446ه
شبكة فجر العفر -Afar Maha Network:
https://t.me/AfarMahaNetwork/937?single
Repost from 𝐃𝐈𝐈𝐍𝐈 𝐆𝐎𝐎𝐑𝐈 𝐌𝐄𝐃𝐈𝐀
Meqe toobokoy siinih warisneh sugne tajwiid darsi Inshaa-allaah abar 2:00 pm qinbimele cule kal yan marak culaay bical suga
https://t.me/qhuraantajwid
Repost from 𝐀𝐟𝐚𝐫 𝐊𝐚𝐬𝐬𝐢𝐬 𝐌𝐞𝐝𝐢𝐚
Wagga hayisaay, badita mari yenek share aba. " Yallih farmoytih (q.s.w) Cadiis moggolna" iyya maray sinam badisah yanih gacsa tamakkel geya.
https://youtu.be/3e3qwddo7-w
خطبة الجمعة
جامع الإحسان
بمدينة لوغيا إقليم عفر إثيوبيا 🇪🇹.
الخطيب : فضيلة الشيخ الدكتور محمد حسين
20جمادى الأولى 1446ه
شبكة فجر العفر -Afar Maha Network:
https://t.me/AfarMahaNetwork/937?single
Repost from Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
ጥቂት ስለዚህ ነገር‼
===============
✍ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሃገረ ሳዑዲ ዓረቢያ በተለይም በዋና ከተማዋ ሪያዽ አንዳንድ የሚያሳዝኑና የሚያሳፍሩ ነገሮችን እየታዘብን ነው። በተለይም በፈረንጆቹ 2019 ላይ በሃገሪቱ General Entertainment Authority በኩል የተጀመረው Riyadh Season (موسم الرياض) ብለው በየአመቱ የሚያዘጋጁት የመዝናኛ ፈሳድ ፕሮግራም ከጊዜ ወደ ጊዜ የሃገሪቱን ሰናይ ገፅታ በሙስሊሙ ዓለም ዘንድ እያጠለሸው ነው። ሃገሪቱ በሁሉም ዘርፍ ተግታ የያዘችው Vision 2030 እንደ ማጠናከሪያ አድርገው ያሰቡት ይህ ፈሳድ፤ የሃገሪቱን ኢኮኖሚ ከነዳጅ ጥገኝነት ለማውጣት ከሚያግዙት መንገዶች መካከል አንዱ ነው ተብሎ ቢታሰብም ከዲን አንፃር ኪሳራ ነው።
ይህንን ድርጊት ጤነኛ ሙስሊም ሁሉ ያወግዘዋል። እንዳውም ይህን በማውገዝ ረገድ ሳዑዲን የሚወዱ ይቀድማሉ። ምክንያቱም የምትወደው አካል ላይ መጥፎ ማየት ስለማትሻ! ግን የሚያወግዙት ከዚህ ፈሳድ የባሰ ፈሳድ በማያመጣ መልኩ እንጂ ይህን ተገን አድርጎ ቀድሞውንም የነበረን ጥላቻ መሰንዘሪያ አይደለም።
እንደ አለመታደል ሆኖ፤ እንኳን እንዲህ አይነት ፈሳድ ሲሠራ ተመልክተው ሳዑዲ የትኛውንም መልካም ነገር ብትሠራ ምንም የማይመስላቸው አካላት፤ ሁልጊዜ የርሷን መጥፎ ገፅታ ሰዎች ዘንድ አጉልተው በማሳየት በሙስሊሙ ዓለም ጭራቅ ተደርጋ እንድትሳል በብዙ ዘመቻዎች ይፈታተኗታል። ሩቅ ሳንሄድ እዚሁ እኛው ሃገር ውስጥ ያሉ ህልማቸው ከሽፎባቸው መሃል መንገድ ላይ ሟምተው የቀሩት ኢኽዋኖች እና ቀድሞውኑም ሳዑዲን የውሃብያ መፈልፈያና ደጋፊ አድርገው የሚስሉት አሕባሾችና ሱፍዮች እንዲሁም ወይ በግልፅ ሺዓህ አልሆኑ አሊያ የለየላቸው ኢኽዋን ወላዋዮች፤ እንዲህ አይነት ነገሮችን ሳዑዲ ላይ ማየታቸው መተቻ መንገድ ስላገኙ ድርጊቱ ሰርግና ምላሽ ነው።
በተሽሞነሞኑ ቃላት፣ ተቆርቋሪ በሚመስል ስሜታዊ ሰበካ የአዞ እንባ እያነቡ ሳዑዲን የሚተቹት በተፈፀመው ድርጊት አዝነውና የእውነት ለዲን ተቆርቁረው ሳይሆን፤ ጥላታችን የሚሏትን ሳዑዲ ከህዝበ ሙስሊሙ መነጠያ ዘዴና ጥሩ አጋጣሚ ስለመለሰላቸው ነው።
ለዛም ነው በዚህ ድርጊት ላይ ተረማምደው ብርቅዬ ዑለሞቿን ቂጣ በቀደደ አፋቸው ያለ አቅማቸው ተንጠራርተው የሚወርፉት፣ እንደ ጥቅል እንደ ጭራቅ የሚስሉትንና የፈሳድ ህልማቸው አክሻፊ የሆነውን ሰለፊያ ዳዕዋን በደፈናው የሚተቹት።
እነዚህን የፈሳድ ቪድዮዎችና ምስሎች ከልክ በላይ አቀናብረውና አጋነው ተቆርቋሪ በመምሰል ሲያሰራጩ፤ ለዲኑ የሚቆረቆረው ንጹሕ ሙስሊም ቅድሚያ ለዲኑ ይሰጣልና ሳዑዲን ይወርፋል፤ ቀስ በቀስ ወደ ዑለሞቿም «ለምን አያወግዙም!» ብሎ ይወርፋል። ያውግዙ አያውግዙ አይተሃል? እንኳንን ይህንን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የተጀመረ ግልፅ ፈሳድ፤ እንደነ ኢብኑ ባዝ ያሉ ታላላቅ ዑለማዎች የሳዑዲን የምስረታ ቀን ማክበርንም ሳይቀር አውግዘዋል። ግን የሃገሪቱ መሪ በዑለሞች የተወገዘውን ሁሉ ሰምቶ ሁሉንም ይተገብራል ማለት አይደለም። የዑለማዎቹ ሥራ በሸሪዓው መሠረት ሐራምን ሐራም፣ ሐላልን ሐላል ማለት እንጂ ጦር ሰብቆ መንግስት ላይ ማዝመት አይደለም።
ደግሞ አንዳንዶች ቅዲሲቷን ሳዑዲ የምትሉት «ከመካና መዲና» ውጭ ቅዱስ ስፍራ አለ እንደ? ሪያዽ ቅዱስ ስፍራ ነው ያለው ማነው? ባይሆን ቅዱስ ካልሆነ ፈሳድ ይሠራበት እያልኩ አይደለም። አላህ የትም ቢሆን መታመፅ የለበትም። ነገር ግን እይታችንን አናጥበው ለማለት እንጂ!
በነገራችን ላይ ሳዑዲን ለመተቸት ከመቋመጣቸው የተነሳ ሰሞኑን እንደ አዲስ እያሽከረከሩት ያለውና በካዕባህ አምሳያ የተሠራ ብለው እያሽከረከሩት ያለው ከታች ያያዝኩት ምስል ባለፈ አመት በ2023 የነበረ ነው። የእውነት የሐቅ ተቆርቋሪ ከሆኑ ያኔውኑ ለምን አላወገዙትም? ግን ሰሞኑን በፈለስጢን ጉዳይ የሆነ ጠበቅ ያለ ተቃውሞ አሰምታለች መሰል ያንን ሸፋፍነው ይህንን ካለፈ ቪድዮ ቆርጠው አምጥተው እያሰራጩት ነው። በርግጥ ሌላ አለ ዘንድሮ ያዘጋጁት። የሰዎቹ ነገረ ሥራ እንጂ ጉዳዩ ባለፈ አመትም ይሁን ዘንድሮ የሚወገዝ መሆኑን ልብ ይሏል።
እነዚህ ሰዎች ኢራን ወይም ቱርክ ወይም ኳታር ወይም ሑቲዎች ወይም ሒዝቡ-ል'ሏህ ቢፈሱ፤ ፈለስጢንን ለማገዝ "ወደ እስራኤል ሚሳኤል እያስወነጨፉ ነው!" ነው የሚሉት፤ ሳዑዲ ወደ እስራኤል ብትተኩስ ግን "ሙከራ ለማካሄድ አስባ በስህተት አቅጣጫ ስቶባት ነው!" ብለው ሊፈስሩት ይችላሉ።
ለማንኛውም ሰዎች እንዳይሸወዱ በማሰብ፣ ማስተማርን በማሰብ፣ ሸሪዓውን ባማከለ መልኩ የሚደረገውን ፈሳድ ሁሉ ጥቅምና ጉዳቱን አመዛዝነን ሳናሽሞነሙን እንቃወማለን። ሳዑዲም ትፈፅመው ኢራን አሊያም ቱርክና ኳታር!
ግን ይህ ማውገዛችን ስሜታቸውን ጋልበው ለሚሄዱ ሳዑዲ ጠሎች የልብ ልብ በሚሰጥና እኩይ አላማቸውን ለማሳካት በር በሚከፍት መልኩ መሆን የለበትም።
ምክንያቱም ፈሳድ ለማውገዝ የግድ ፈሳድ መፈፀም አያስፈልግምና! ሽንት በሽንት ስለማይፀዳ!
አላህ ሳዑዲንና መሪዎቿን፣ ዑለማዎቿንና ህዝቦቿን ይጠብቃቸው፣ በዚህ ፈሳድ ላይ ለተሰማሩ ሁሉ አላህ ቀጥተኛውን መንገድ ይምራቸው።
♠
||
t.me/MuradTadesse
x.com/MuradTadesse
fb.com/MuradTadesseOfficial
Repost from 𝐃𝐈𝐈𝐍𝐈 𝐆𝐎𝐎𝐑𝐈 𝐌𝐄𝐃𝐈𝐀
RUFTO LE XAAGUAssalaamu qaleykum Waracmatullaahi wabarakaatuh Qhur-aan kak yaanam yallih yaabaay , dudda hee mari elle oobe gurral kaa yakriyeenim faxxinta 👌 Yeey meqe toobokoy axcem faxam nanu qafarak 100% muslim kinnino inna takkay ikkah muslimiinik ugutuh yan qhur-aan nagay bicisaah kaal qalalaah dubuh kay taama le mari nek mayan /dagoh , away qaalamal qhur-aanal mango qalayli (musaabaka) takke laakin qafar baxa edde ablu affareh tah kak takku duddem macaay? Barasa marih wayti innaa??? Dumih inna hinnay away qafar addal (#qashru_qhiraa-a) qhur-aan 10 weelol inkih yikriye toobokoytay madiinah jaamiqak dooqaysime naddal yan ta toobokoyti qafar ummatta barittoh leh yan waktik tu keenih hayuh gulguluh yan Axcih umman baaxol yan qafar baxi kah bartannah Telegram channel fakah gaytima Darsi dagoo ayrooraak lakal qinbise leemih taagah a channel subscribe abaay sinni kataysiisih warisa Darsi namma weelol akkele تجويد قراءة Tonna kinnuk qhur-aan iccfizza hee marak a Link xagak subscribe aba https://t.me/ustazsirajhummo
#Qunxaaneyti rihimam faxximtaamal yabta khutba.
🎙 Khutba lem: Shek Cuseen Acmad Cafizahullaah
⤵️⤵️⤵️
https://t.me/Kassisfaage
+1
Limo kaak 51 alfiiy aham fanah facebookul abne uguugusul 3,720 culeh yan.
Duddaanam
[Name] Ahmed Ali Hussen
[Account] 1000370821783
Repost from 𝐀𝐟𝐚𝐫 𝐊𝐚𝐬𝐬𝐢𝐬 𝐌𝐞𝐝𝐢𝐚
System taqabih aham fanah siinik udurrutteemih qafu neh abaay, mango esserooray mexxat le gacsay iggima cabe sinni gacsa luk tamah kaana
Afar Kassis Media
https://youtu.be/9iBCWkrSZTE
Repost from Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
ማነህ ጊዜ ያለህ ይህን ተርጉምና ላክልኝ፤ እፖስተዋለሁ። ትርጉም የማያሻችሁ አንብቡ።
*🖊مافوائد تعدد النساء في الشريعة الاسلامية ؟*
*📚قال الشيخ ابن عثيمين - معددا فوائد التعدد- :*
*1- أنه قد يكون ضروريا في بعض الأحيان ، مثل : أن تكون الزوجة كبيرة السن، أو مريضة لو اقتصر عليها لم يكن له منها إعفاف، وتكون ذات أولاد منه، فإن أمسكها خاف على نفسه المشقة بترك النكاح، أو ربما يخاف الزنا، وإن طلقها فرق بينها وبين أولادها، فلا تزول هذه المشكلة إلا بحل التعدد* .
*2- أن النكاح سبب للصلة والارتباط بين الناس، وقد جعله الله تعالى قسيما للنسب فقال تعالى { وهو الذي خلق من الماء بشرا فجعله نسبا وصهرا} [الفرقان /54] ، فتعدد الزوجات يربط بين أسرٍ كثيرة ، ويصل بعضهم ببعض، وهذا أحد الأسباب التي دعت النبي صلى الله عليه وسلم أن يتزوج بعدد من النساء*.
*3- يترتب عليه صون عدد كبير من النساء، والقيام بحاجتهن من النفقة والمسكن وكثرة الأولاد، والنسل، وهذا أمر مطلوب للشارع* .
*4- من الرجال من يكون حاد الشهوة لا تكفيه الواحدة ، وهو تقي نزيه، ويخاف الزنا، ولكن يريد أن يقضي وطراً في التمتع الحلال، فكان من رحمة الله تعالى بالخلق أن أباح لهم التعدد على وجه سليم .أ.هـ. من كتابه "الزواج" (ص 27-28)*.
*5- وقد يظهر بعد الزواج عقم المرأة ، ويكون الحل هو طلاقها، فإذا كان له سعة في الزواج من غيرها فلا يقول عاقل إن طلاقها أفضل* .
*6- وقد يكون الزوج كثير السفر أو الغربة، فيحتاج إلى إحصان نفسه في غربته* .
*7- كثرة الحروب ، ومشروعية الجهاد في سبيل الله سبب في قلة الرجال وكثرة النساء، وهذا الأمر تحتاج معه النساء إلى من يستر عليهن ، ولا سبيل إلى ذلك إلا بالزواج.*
*8- وقد يعجب الرجل بامرأة أو بالعكس بسبب الدين أو الخلق، فيكون الزواج هو الطريق الشرعي للقاء كل منهم بالآخر.*
*9- وقد يحدث خلاف بين الزوجين ، ويتفرقان بالطلاق ، ثم يتزوج الرجل، ويرغب بالعودة إلى امرأته الأولى، فهنا يأتي تشريع التعدد حلا حاسما لمثل هذه الحالة* .
*10- والأمة الإسلامية بحاجة ماسة إلى كثرة النسل لتقوية صفوفها والاستعداد لجهاد الكفار، ولا يكون ذلك إلا بكثرة الزواج من أكثر من واحدة وكثرة الإنجاب* .(1)
*11- ومن حِكَم التعدد تفرغ المرأة في غير نوبتها لطلب العلم وقراءة القرآن، وتنظيف بيتها، وهذا لا يتيسر - غالبا - للمرأة ذات الزوج غير المعدِّد* .
*12- ومن حِكَم التعدد زيادة الألفة والمحبة بين الزوج ونسائه ، إذ لا تأتي نوبة الواحدة منهن، إلا وهو في شوق لامرأته ، وهي كذلك في اشتياق له*.
*وغيرها كثير ، والمسلم لا يشك لحظة أن في تشريع الله حكمة بالغة، وأعظم حكمة هو الامتثال لأمر الله وطاعته فيما حكم وأمر* .
*🍒 قلت: ايضا من الفوائد إن هذا عملا بهذه السنة التي اصبحت كما يقال في خبر كان ؛ وليس لازما ان يكون زواج الرجل باخرى ان هناك عيبا في الاولى او نحو ذلك فهذا رسولنا الكريم عليه الصلاة والسلام تزوج على عائشة وهي احب نسائه اليه فهل يقال انه ماتزوج عليها الا لعيب فيها فهذا لا يقوله عاقل؛ فهذه قطرة من مطرة من الفوائد والموفق من وفقه الله*.
*👈🏻 فكرة إمتناع المسلمات من التعدد فكرة خطيرة جدا !*
*📌 الشَّــيخ العلّامــة/ محــمّّد نــاصِرُ الدِّيــن الأَلْبَــانيّ رحِـمه الله*
Asaakih khutbah exxa
🧶 مقطع من خطبة اليوم
🕌 في جامع : الإحسان بمدينة لوغيا إقليم عفر - إثيوبيا.
🔊 الخطيب : أبو رضوان علي بن محمد العفري
🗓 6 جماد الأول 1446ه
https://t.me/diini_goori_media
ከዝሙት ራሳችሁን ጠብቁ። ለዚህ ደግሞ ለቻለ ሰው ከትዳር የበለጠ ምርጫ የለም። ለትዳር ቅድመ ሁኔታ አትደርድሩ። መስፈርት የሚያበዛ መጨረሻው አያምርም። ከትዳር ሸሽታችሁ ዝሙት ላይ እንዳትወድቁ። ዝሙት በየትኛውም ዘመን ሰቅጣጭ ወንጀል ነው። በዚህ ዘመን ግን አደጋው ጨምሯል። በአንዱ ባለ ጌ ወንጀላችሁ በቪዲዮ ተሰራጭቶ ጭራሽ ከማትወጡበት ማጥ ውስጥ ይከታችኋል።
ሴቶች እየተሰማ ያለው ደስ የሚል ነገር አይደለም። አግቡ። እንዲሳካላችሁ ዱዓ አድርጉ። ስነ ምግባር ያለው ካገኛችሁ ሁለተኛም፣ ሶስተኛም፣ አራተኛም ቢሆን ሆናችሁ አግቡ። ሊተናነቃችሁ ይችላል። ይሄ ተፈጥሯዊ ስለሆነ ስሜቱ ለመረዳት የሚከብድ አይደለም። ይበልጥ መፍራትና መጥላት የሚገባው ግን ዝሙትን ነው።
ወንዶች አላህን ፍሩ። ከዝሙት ራቁ። ከቻላችሁ አግብታችሁ ተሰተሩ። ዝሙት ብድር ነው። ባላሰባችሁ አቅጣጫ እዳውን ትከፍላላችሁ። ደግሞም ለትዳር ዋጋ ስጡ። ለሴቶች ፈተና እየሆናችሁ ወደ ወንጀል አትግፉ።
✍Ibnu Munewor
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
Repost from Nek Baritaay; Nee Barisa
Beera saaku inshaa Allaah Errebtik inoytal
Arho....
Copy
Afar kassis Media
خطبة الجمعة
جامع الإحسان
بمدينة لوغيا إقليم عفر إثيوبيا 🇪🇹.
الخطيب : فضيلة الشيخ الدكتور محمد حسين
٦جمادى الأولى 1446ه
شبكة فجر العفر -Afar Maha Network:
https://t.me/AfarMahaNetwork/937?single
Repost from شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
ድርጅት አቋቁሙ
~
ለመስጂድ ማሰሪያ፣ የተቸገሩን ለመርዳት ከበጎ ፈቃደኞች ገንዘብ መሰብሰብና ማስተባበር በቁርኣንና በሐዲሥ መሰረት ያለው ትልቅ ኸይር ነው። ይሄ በተቋም ደረጃም ይፈፀም፣ በግለሰብ ደረጃም ይፈፀም የሚደነቅ እንጂ የሚወገዝ ተግባር አይደለም። እንዲያውም ቁርኣን ውስጥ ደካሞችን በማገዝ ላይ አላማነሳሳት ነው የከሃዲዎች ተግባር እንደሆነ ተወግዞ የምናገኘው። አላህ እንዲህ ይላል፦
{ أَرَءَیۡتَ ٱلَّذِی یُكَذِّبُ بِٱلدِّینِ (1) فَذَ ٰلِكَ ٱلَّذِی یَدُعُّ ٱلۡیَتِیمَ (2) وَلَا یَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ ٱلۡمِسۡكِینِ (3) }
"ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?) ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤ ድሃንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው።" [አልማዑን፡ 1-3]
ነብያችንም ﷺ በተደጋጋሚ ሰዎችን ለሶደቃ አነሳስተዋል። በዒድ ቀን ሴቶችን ለሶደቃ ቀስቅሰዋል። መስጂድ ላይ ከሙዶር ጎሳ ለሆኑ ችግረኞች እርዳታ ሰብስበዋል።
ስለዚህ በዚህ ተግባር ላይ የተሰማሩ አካላትን ልመና ላይ ተሰማርተዋል እያሉ ማንቋሸሽ በማንም ቢነሳ ተቀባይነት የሌለው ትችት ነው። "ረቢዕ እንዲህ ብለዋል"፣ "ሙቅቢል እንዲህ ብለዋል"፣ "ሙሐመድ ብኑ ሃዲ እንዲህ ብለዋል" እያዩ የተንጓለሉ ጥቅሶችን ማራገብ አጉል ጭፍን ተከታይነት ነው።
1ኛ፦ የነሱን ንግግር ባልተገባ መልኩ ከኸይር ስራ ማሰናከያ እያደረጉ መመንዘር አይገባም።
2ኛ፦ ከከልካዮቹ በዒልምም በብዛትም የሚልቁ ዓሊሞች ፈተዋዎች እጅግ ብዙ ናቸው።
3ኛ፦ ከምንም በላይ የቁርኣንና የሐዲሥ ማስረጃ ያለው ከሚፈቅዱት ጋር ነው። ለኸይር ስራ እርዳታ ማሰባሰብን የሚነቅፍ አንድም መረጃ የለም።
አለኝ የሚል ካለ በአደብ ማቅረብ ይችላል። ከነጥብ ከወጣ፣ ከአደብ ካፈነገጠ አስወግዳለሁ።
ተግባሩ ላይ የተሰማሩት እምነት የማይጣልባቸው መሆናቸው ከተረጋገጠ ያኔ ለይተን እንናገራለን። ሂደቱ ላይ ስህተት ከታየም እንዲሁ ነጥሎ ስህተቱን ብቻ ለማረም መሞከር ነው። እንጂ በደፈናው እያወገዙ ደካሞች የሚታገዙበትን ስራ ማሰናከል የተሳሳተ አካሄድ ነው።
የሚገርመው እንዲህ አይነቱን ተግባር ልመና እያሉ የሚያጣጥሉ አካላት ራሳቸው የተቸገረን ለመርዳት፣ መስጂድ ለመገንባት፣ የራሳቸውን ቡድናዊ ተግባር ለመፈፀም ሲሆን ልመና ላይ የሚሰማሩ መሆናቸው ነው። ለምን? የሚወገዘው ተግባሩ ሳይሆን አተገባበሩ ከሆነ በጅምላ እያወገዝክ የተዛባ መልእክት አታስተላልፍ። የሚወገዘው ተግባሩ ሳይሆን እንደ ፈፃሚዎቹ ማንነት ሑክሙ የሚለያይ ከሆነ ይሄ ዲን ሳይሆን ቡድንተኝነት ነው።
ለማንኛውም ፕሮጀክት መቅረፅ፣ ፈንድ ማሰባሰብ የምትችሉ አቅሙ ያላችሁ ወገኖች ድርጅት እየከፈታችሁ አካባቢያችሁን አግዙ። ወገናችሁን እርዱ። መስጂዶችን ስሩ። መሻይኾችን አቋቁሙ። የቲሞችን አልብሱ። ትምህርት ቤት፣ ሃኪም ቤት ስሩ። ውሃ አውጡ። በጦርነት ወይም በሌላ ምክንያት ህይወታቸው የተመሰቃቀለባቸውን ወገኖች በምትችሉት ከጎናቸው ቁሙ። እነዚን ስራዎች እየሰሩ ነው እምነት የሚያስቀይሩ ሚሺነሪዎች ወገኖቻችን ላይ እየዘመቱ ያሉት።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
የጉልቻ መቀያየር ወጥ አያጣፍጥም
~
የአሜሪካ ምርጫ የጉልቻ ምርጫ ነው። ከሙስሊሞች ጋር በተያያዘ የሃገሪቷ መሰረታዊ ችግር ከፖለቲካዊ ስሪቷ ጋር የተያያዘ ነው። ማንም ቢመጣ ማንም ቢሄድ በተለይ ለሙስሊሞች የተለየ የሚጠበቅ የጎላ ለውጥ የለም። አሜሪካ በዓለም አቀፍ ደረጃ ካላት ፈርጣማ ክንድ ጋር ሲታይ በሃገሪቱ ጠንካራ መደላድል ያለው የአይ ሁድ ሎቢ እና ፅንፈኛ ፀረ ኢስላም አቋም የሚያራምደው የፅዮናዊ ክርስቲያን ፖለቲካ ባለበት ተጨባጭ ቢያንስ በቅርብ ጊዜ ሙስሊሞች የተስፋ ጭላንጭል እንዳይጠብቁ የሚያደርግ በቂ መነሻ አለ።
በእጩዎች ባህሪና አካሄድ የሚኖረው ልዩነት እንደ ሙስሊም ካየነው ዘላቂ ለውጦችን የሚያስጠብቅ አይደለም። ትራምፕ ፀረ ኢስላም አቋሙ ፍጥጥ ያለ ነው። አፍሪካን ይፀየፋል። ስደተኛን ይጠላል። ለእስራኤል ያለው ውግንና መረን የለቀቀ እንደሆነ የአደባባይ ሚስጥር ነው። ከሶሪያ የተነጠቀውን የጎላን ኮረብታ ለእስራኤል እውቅና የሰጠው ትራምፕ ነው። እየሩሳሌምን በዋና ከተማነት ይሁንታ የሰጠው እሱው ነው። ልዩነቱ እስካሁን በታየው መሸፋፈን አያውቅም።
ዲሞክራቶች ከስነ ፆታ፣ ከግብረ ሰዶማውያን፣ ... ጋር ያላቸው አቋም ለአሜሪካ ብቻ ሳይሆን ለዓለም ጭምር የሚያሰጉ ከሞራልና ከሰዋዊነት ያፈነገጡ ናቸው። ፍልስጤማውያን ላይ ይህ ሁሉ እልቂትና ውድመት የደረሰውና እየደረሰ ያለው በነሱ አስተዳደር ነው። ብዙዎች ጮቤ የረገጡለት ኦባማ ዘመኑ ለሙስሊሞች የውድመት ዘመን ነበር።
እና ከማንና ከማን ነው የሚመረጠው? ምናልባት ከአቡ ጀህልና ከአቡ ለሀብ ሊሆን ይችላል። የአሜሪካ ምርጫ ትርጉም ካለው ለሩሲያና ለቻይና ነው። ለሙስሊሞች ግን ለውጡ የጉልቻ እንደሆነ በተደጋጋሚ አይተናል።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
