en
Feedback
Diinii kee Anaakara (Md Ali)

Diinii kee Anaakara (Md Ali)

Open in Telegram

دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol

Show more
1 609
Subscribers
No data24 hours
+47 days
-530 days
Posts Archive
#Rufto_le_xaagu... Edde nana alsak yamaate Sabtih #Errebtî daqaarih inaytal kaxxa daqway tamixxigeh tan kaxxa kaxxa qoloma el
#Rufto_le_xaagu... Edde nana alsak yamaate Sabtih #Errebtî daqaarih inaytal kaxxa daqway tamixxigeh tan kaxxa kaxxa qoloma elle geytintu wayta gexsitele. Errebti kee dariifah ummattak daqwah gulguluh sugtaanamih seeco tatrusna. Share aba hay https://t.me/Kassismedianetwork

ታሪክ መስተዋት አይደል‼️ #عندما_كنا_عظماء ➨በተከበርንበት ዘመን ነበር...... ‏القنصل الأمريكى في بغداد ينتظر الحصول على إذن لمقابلة على خليل باش
ታሪክ መስተዋት አይደል‼️ #عندما_كنا_عظماء ➨በተከበርንበት ዘመን ነበር...... ‏القنصل الأمريكى في بغداد ينتظر الحصول على إذن لمقابلة على خليل باشا የአሜሪካ ቆንስላ በበግዳድ የሱልጧን አሊ ኸሊል ባሻን ግቡ የሚል ፈቃድ በር ላይ ሆነው እየተጠባበቁ የሚያሳይ ገራሚ ምስል ነው። والى بغداد عام 1916م فى أواخر الحكم العثمانى للعراق. ይህ የሆነው አሚር አሊ ኸሊል የባግዳድ ገዥ በነበረበት በ1916 ዓ.ም፣ በኦቶማን ሱልጧኔት የኢራቅ አገዛዝ ማብቂያ ላይ ነበር። "وتلك الأيام تداولها بين الناس " ....✍️ኑረዲን http://t.me/nuredinal_arebi http://t.me/nuredinal_arebi

ለምንድን ነው ስደውል ያላነሳሽው? አስተማሪ ታሪክ ~ ለሆነ ጉዳይ ለሶስት ቀናት መንገድ ወጣሁ። ሌላኛው ሃገር እንደደረስኩ ሚስቴንና አንድ ልጄን ደህንነታቸውን ለማስረገጥ ደወልኩ። ከዚህ በፊት ከነሱ ተለይቼ አላውቅም። እነሱም መራቄን አያውቁትም። ካገባሁ ሶስት አመቴ ነው። የሆነ ሆኖ ስልኬ አልተነሳም። ስልኬ ከእጄ ሳይነጠል ሶስት ቀናት አለፉ። ያለ ግነት በየ እሩብ ሰዓቱ ቢበዛ በየ ግማሽ ሰዓት እደውላለሁ። ምላሽ የለም። በሃይለኛ ተበሳጨሁ። ወንድሜ እና እህቴ ላይ ደወልኩ። የትንሿን ቤተሰቤን ደህንነት እንዲያረጋግጡልኝ ጠየቅኳቸው። ሰላም እንደሆኑ ነገሩኝ። አላመንኳቸውም። የሚስቴ እናት (አክስቴ) ላይ ደወልኩ። ሰላም እንደሆኑ ነገረችኝ። ስልካቸውን እንደምጠብቅ ነገርኳት። ብጠብቅ ብጠብቅ አንድም የሚደውል የለም። ሶስቱ ቀናት ረጃጅም ሶስት ወራት ያክል ሆነው አለፉ። አንዳንዴ ቁጣዬ ከውስጥ ሲገነፍል ይሰማኛል። ሌላ ጊዜ በሁኔታው በጣም እየተገረምኩ ምክንያቱን ለማወቅ እሞክራለሁ። ሸይጧን አስፈሪ ጉትጎታዎችን ደግሞ ደጋግሞ ያመጣብኛል። ቀናቱ አለፉ። ወደ ሃገሬ ተመለስኩ። እግሬ እንደረገጠ ወደ ቤቴ ነበር የበረርኩት። እንደደረስኩ በሩን አንኳኳለሁ። እሱም ሳይበቃኝ ደወሉን ላይ በላይ እደውላለሁ። ባለቤቴ በሩን ከፈተች። ከነ ሙሉ ውበቷ፣ ከነ ሙሉ ድምቀቷ። ባማረ በደመቀ ሁኔታ ተቀበለችኝ። ከባድ አጋጣሚ ነበር። ልጄ ከኋላዋ አለ። አይኖቹ በደስታ ይጨፍራሉ። ሊያቅፈኝ እየሮጠ መጣ። እኔ እንደደነዘዘ ሰው ሆኛለሁ። ሰበቡም ጠፋኝ። በፍጥነት በቁጣዬ ቦታ ግርምት ተተካ። ባለቤቴን የዚህ ሁሉ ቸልትኝነት ምክንያቱ ምን እንደሆነ ጠየቅኳት። ጉዞዬን አቋርጬ በፍጥነት ልመለስ ተቃርቤ ነበር። አጉል ጥርጣሬ ከያቅጣጫው ወሮኝ ነበር። ባለቤቴ ተረጋግታ መለሰችልኝ። "ለእናትህ ደውለሃል?" አለችኝ። ለምን እንደጠየቀችኝ ምክንያቷ ባይገባኝም እንዳልደወልኩ ነገርኳት። ንግግሯ ገዳይ ነበር ። እንዲህ አለችኝ፡ "በነዚህ ቀናት ውስጥ ስሜትህ ምን እንደሆነ አየህ አይደል? የእናትህም ስሜት ይሄው ራሱ ነው፣ ለቀናት ሳትደውልላት ስትቆይ። ናፍቆት ለብልቧት፣ ስጋት ገብቷት እሷ ካልደወለች በቀር አንተ ደውለህ ድምጿን አትሰማም። ይሄን ጉዳይ በተደጋጋሚ ላስረዳህ ሞክሬያለሁ። የምትረዳ ግን አልሆንክም። ክቡር ባለቤቴ! ከዚህ የተሻለ መልእክቴን የማደርስበት መንገድ አላገኘሁም። እድሜዋ ትንሽ ዐቅሏ ግን ትልቅ የሆነችዋን ሚስቴን አፈርኳት። አንገቴን ደፋሁ። ትምህርቱ በሚገባ ነው የደረሰኝ። የመኪናዬን ቁልፍ እያቀበለችኝ ወደ ጀሮዬ ጠጋ ብላ "ጀነትህ እየጠበቀችህ ነው" አለችኝ። እድሜ ልኬን የማልረሳውን ትምህርት ከጠቢቧ ሚስቴ ተምሬ ወደ መጀመሪያዋ ውዴ ወደ እናቴ ሄድኩኝ። ፀፀት በማይጠቅምበት ቀን ከመፀፀት ነፍሴን ስላተረፈችኝ ውለታዋን መቼም አልረሳም። ለዚች ጠቢብና አስተዋይ ሚስት ምስጋና ይገባታል። አሳምራ ኮትኩታ ላሳደገቻት እናቷ ምስጋና ይገባታል። እሷን ለመረጠችልኝ እናቴ ምስጋና ይገባታል። እሷን ሰበብ አድርጎ በእዝነቱ ከእንቅልፌ ያነቃኝ ጌታ ምስጋና ይገባዋል። እናቴ! እናታቶቻችሁ ! በዱንያ ያሉ ጀነቶቻችን ናቸው። ሌላው ቢቀር በየቀኑ በመደወል እንኳ ቢሆን አትርሷቸው። ይሄ ትንሹ ነገር ነው። ልቦቻቸው እኛን ይጠብቃሉ። ለኛ ዱዓእ ያደርጋሉ። በየ ሰዓቱ ስለኛ ይጨነቃሉ። እያሰቡ እየተጨነቁም ደጋግመው በመደወል እንዳይረብሹን በመስጋት ከመደወል ይታቀባሉ። ባሎቻችሁን፣ ሚስቶቻችሁን ወላጆቻቸውን እንዲያስቡ በማስታወስ አግዙ። ከ0ረብኛ የተመለሰ የብዙዎቻችን በተለይም የወንዶች ችግር ነውና እንድንማርበት ብታሰራጩት ባረከላሁ ፊኩም። (ኢብኑ ሙነወር፣ ጥቅምት 26/ 2017) = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor

○●•Rufyole Xaagu●•○ ●Daqwâ Seeco Erebtî Kee Dariifah ayyuntah Inkih; Yamaate Sawyih Insha Allaah Jumadi-ula/07/1446 H.L.L Kaxxa Garabluk/30/2017 E.L.L November/09/2024 F.L.L Daqwâ Taddiira Erebtî Daqaarak Fanteenal takkeh iyyak 3 ayro Raqte. Ni Qolomak ☆☆☆☆☆☆☆☆☆☆☆☆☆☆☆☆ 1-Shekh Mucammad Awwal cayaat 2-Doctor Mucammad saani 3-Shekh Acmad sila Qunxaaneytaay, Rasi Kaslee Kee idoolaay, Doolat Xagorti inkitanuuk Akket tangalem faxximta. 👍Seeco fixixisaanam Mahabbaalina. #Fixixisa #Baxcisa @NekbaritaayNeebarisa

«ሒክማ በድሩ እባላለሁ። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በህግ የመጀመሪያ ዲግሪ አግኝቻለሁ፡፡ ለመመረቅያ ጽሑፍ ያቀረብኩትን የህፃናትን መብት ከአለማዊ እና ሸሪዓዊ ሕግ ጋር ያለውን ምልከታ በመጻፍ መልክ
+1
«ሒክማ በድሩ እባላለሁ።  ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በህግ የመጀመሪያ ዲግሪ አግኝቻለሁ፡፡ ለመመረቅያ ጽሑፍ ያቀረብኩትን የህፃናትን መብት ከአለማዊ እና  ሸሪዓዊ  ሕግ  ጋር  ያለውን ምልከታ በመጻፍ መልክ ለአንባቢ በሚመች አቀራረብ  ለህትመት ማብቃቴ ይታወሳል። በህግ ሙያ ስራ ላይ ያገኘሁትን ልምድ  በማጠናቀር መጽሐፉ በዋናነት ሕጻናት ላይ ትኩረት ቢያደርግም ሴቶችን እና ወላጆችን የሚመለከቱ ጉዳዮችም በስፋት ተዳሰዋል። ይህ  መጽሐፍ  የመጀመሪያ እትሙ ሙሉ ለሙሉ ያለቀ ሲሆን አሁን ላይ  በ PDF መልክ  ቢሆን እንኳ አዘጋጂልን በማለት ተደጋጋሚ ጥያቄ  በቀረበልኝ መሰረት ውብ በሆነ መንገድ እነሆ አዘጋጅቼዋለሁ።                           👉ከገቢው 25% የሚሆነው ወላጆቻቸውን በሞት ላጡ ህጻናት እና ጧሪ ቀባሪ ለሌላቸው አረጋዊያን የሚውል ነው። ጠቃሚ እውቀትን በመገብየት የመልካም ሥራ ተካፋይ እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል::                                     ይህን  ጠቃሚ የሆነ  እውቀት የያዘና ብዙ የተለፋበትን  መጽሐፍ ለማንበብ የወደዳችሁ 200 ብር  ከታች በተቀመጡት አካውንቶች በአንዱ ካስገቡ እና ደረሰኙን  ከላኩ መጽሐፉ ወዲያውኑ ይደርስዎታል።  @hikbedr or @hikmetulahbedredin በሚል የቴሌ ግራም አካውንት  ወይንም በስልክ ቁጥር (0985430115/0913485309) ልታገኙኝ ትችላላችሁ።                      ንግድ ባንክ     1000483919984 ዘምዘም ባንክ 0002197320101 ሂጅራ ባንክ 1000631650001    አቢሲኒያ ባንክ 47138418»

○●Salat awwalussaffi Habbaltimeeh •DSTV Awwalussaffih Qunxaaneyti sitta Gutuqak Tii tiyak Yaakumuh Anaakaran. ●○Majiidil Yakke azaan fanah uddurul Gexxam dagooh. •Manchester Kee Barcelona Digir elle Yablen DStv fanah afat gacoonuh askaakamoytah Yarden. ○●Yalli Qafu neh iyyuh Yalla fanah naduuray yitoobokoy.DStvih Ilaala Hebeltohim neh maxiqtah Salat Awwalusdaffih nammaradday inxica, Baarakallaahu Fiikum. t.me/NekbaritaayNeebarisa

ጁሙዐ ይለያል! ~ ጁሙዐ ከሳምንቱ ቀናት የተለየ እንደሆነ የሚያሳዩ ብዙ ነጥቦች አሉ። ለምሳሌ ያህል:- 1- ጁሙዐ የሳምንቱ ቀናት አይነታ ነው። ከሁሉም በላጭ የሆነ ቀን ነው፣ ሳምንታዊ ዒድ። 2- ጁሙዐ አደም የተፈጠሩበት እና የሞቱበት የዓለም ፍፃሜ የሚሆንበትም ቀን ነው። 3- አላህ ዘንድ ከሶላት ሁሉ በላጩ የጁሙዐ እለት በጀማዐ የተሰገደ የሱብሕ ሶላት ነው። [ሶሒሑል ጃሚዕ፡ 1119] 4- ጁሙዐ የጠነከረ ትእዛዝና ማሳሰቢያ የመጣበት ልዩ የሆነችዋ የጁሙዐ ሶላት የሚሰገድበት ቀን ነው። 5- ሳምንታዊ ኹጥባ የሚገኝበት ቀን ነው። ኹጥባውን በፀጥታ ማዳመጥም ግዴታ ነው። 6- ገላን በመታጠብ ትእዛዝ የመጣበት ቀን ነው። 7- ሽቶ መቀባት፣ መፋቂያ መጠቀም ይወደዳል። 8- ያማረ ልብስ መልበሱ ይወደዳል። 9- ጁሙዐ ግዴታ ለሆነበት ሰው የሶላት ወቅት ከገባ በኋላ ጁሙዐን ሳይሰግዱ መንገድ መውጣት አይፈቀድም። 10- ጀሀነም በየ እለቱ ትቀጣጠላለች፣ ጁሙዐ ቀን ሲቀር። 11- ጁሙዐ ቀን አላህ ዱዓእን ከሌሎች ጊዜያት በተለየ የሚቀበልባትን ሰዓት የያዘ ቀን ነው። 12- ጁሙዐ ቀን ሱረቱል ከህፍ መቅራት የሚወደድበት ቀን ነው። 13- ጁሙዐ ቀን በነብዩ ﷺ ላይ ሶላት ማብዛት የሚወደድበት ቀን ነው። 14- ጁሙዐ ቀን ሱብሕ ሶላት ላይ ነብያችን ﷺ ሱረቱ ሰጅደህ እና ሱረቱል ኢንሳንን ይቀሩ ነበር። 15- የጁሙዐ ቀን ወይም ሌሊት የሞተ ሰው አላህ ከቀብር ፈተና ይጠብቀዋል። [ቲርሚዚይ፡ 1074] 16- ጁሙዐ ለወንጀሎች ምህረት የሚገኝበት ቀን ነው። 17- የጁሙዐ ቀን በፆም፣ ሌሊቱን በሶላት መለየት የተከለከለ ነው። = የቴሌግራም ቻናል:- https://t.me/IbnuMunewor

🌸 ኒቃብ ፊትን እንጂ አይምሮን አይሸፍንም 🌼 ስለ ሂጃብ ፊትን መሸፈን ወሳኝ መልእክት በሸይኽ ኢልያስ አህመድ 🌀መልእክቱን ሼር በማድረግ ለሌሎች እናዳር #ኒቃቧንም_ትለብሳለች_ትምህርቷንም_ትማራለች

የልብ ድርቀትን ለመከላከል ~ በዚህ ዘመን በልብ ድርቀት ያልተጠቃ ይኖር ይሆን? ሃሳብ ጭንቀታችን ዱንያ ብቻ ሆነ። ዒባዳችን ለዛ አጣ። መተዛዘን ጠፋ። ስግብግብነት ነገሰ። ስስት ከደም ከስጋችን ጋር ተዋሀደ። የዱንያ ምኞታችን ከመርዘም አልፎ ተንዘላዘለ። ወንድሞች እህቶች ወላሂ! የልብ ድርቀት በጣም ሊያስጨንቀን የሚገባ ህመም ነው። የልብ ድርቀት አደገኛ ውጤት የሚያስከትል የአላህ ቅጣት ነው። ከዚህ ህመም ልባችንን እንዴት እናክም? ከዚህ የአላህ ቅጣት እንዴት እንውጣ? ጥቂት ሰበቦችን ልጠቁም። ራሴም ጤነኛ ሆኜ አይደለም። ከማጨስ እንደሚያጠነቅቅ አጫሽ፣ ከህመም እንደሚያስጠነቅቅ ህመምተኛ ቁጠሩኝ። 1- አላህን በማሰብ ራስን አጠቃላይ ከወንጀል መጠበቅ፣ የቅርብም ይሁን የሩቅን ሰው ከመበደል መጠንቀቅ፣ ግብይታችንን፣ ገቢያችንን ሐላል ማድረግ፣ የሰው ሐቅ እንዳይመጣብን መጠንቀቅ 2- ምላስን ከውሸት፣ ከመጥፎ ንግግር፣ ከሃሜትና መሰል ክፍተቶች መቆጣጠር፣ ጆሮዎቻችንን ሐራም ነገሮችን ከማዳመጥ፣ አይኖቻችንን ሐራም ነገሮችን ከመመልከት፣ እጆቻችንን ለሐራም ነገሮች ከመጠቀም፣ ልባችንን በክፋት፣ ምቀኝነት፣ ጥላቻ፣ ... ላይ ከመጥመድ መቆጣጠር 3- ዚክር ማዘውተር፣ በቋሚነት የቁርኣን ዊርድ መያዝ፣ ደጋግሞ ከልብ ዱዓእ ማድረግ፣ ተደቡር፣ ተፈኩር ማድረግ፣ በዱዓእ፣ በቁርኣን ማልቀስ 4- ከሰላት፣ ከፆም፣ ከሶደቃው፣ ... ከግዴታው ባለፈ ነፍል ዒባዳዎችን ማዘውተር 5- ሞትን፣ ቀብርን፣ ሂሳብን፣ ሲራጥን፣ ... ኣኺራን ማሰብ 6- ደግሞ ደጋግሞ ኢስቲግፋርና ተውበት ማድረግ 7- ቁርኣን በእርጋታ መቅራት፣ ኹሹዕ የሚያጋባ አቀራር ያላቸውን ቃሪኦች ማዳመጥ፣ 8- ቀብር መዘየር፣ የታመመን መጠየቅ፣ ወላጆችን፣ ዘመድ አዝማድን፣ ጎረቤትን አቅም በፈቀደ መጠየቅ 9- ችግረኛን በገንዘብም፣ በሃሳብም፣ በጉልበትም፣ በእውቀትም መርዳት፣ ሶደቃ ማድረግ 10- የዙህድና የረቃኢቅ ኪታቦችን ማንበብ፣ ውስጥን ሰርስረው የሚገቡ ሙሓደራዎችን እየፈለጉ ማዳመጥ፣ የነብዩን ﷺ ሲራ፣ ራስን ለመታዘብ የሚያግዙ የሰለፎችን አስገራሚ ታሪኮች፣ የዑለማኦችን ጣፋጭ ወጎች በትኩረት መከታተል 11- በየትኛውም የዒባዳ መስክ ላይ ኢኽላስን አጥብቆ መፈተሽና ማቃናት። 12- ከራስ ጋር መተሳሰብ። ጊዜ አልፎ ጊዜ በተተካ ቁጥር ወደ ሞት እየቀረብን ነው። ከአምና ዘንድሮ፣ ከባለፈው በዚህኛው፣ ሳምንታችን፣ እለታዊ ውሏችን መሻሻል አለው? ወይስ ያው ነው? ወይስ ጭራሽ እየባሰበት ነው? ከዱንያችን በላይ ኣኺራችን ያሳስበናል? ድንገት ብንሞት ያለንበት ሁኔታ በፀፀት ጣት የሚያስነክስ አይደለም? ራሳችንን ለመለወጥ የምር እንታገል። እኔ የራሴን ድክመቶች በመመልከት ድንገት የመጣልኝን ነው የፃፍኩት። ሁሉም ነገን አስቦ ዛሬ ራሱን ይመልከት። ﴿بَلِ الْإِنْسَانُ عَلَى نَفْسِهِ بَصِيرَةٌ﴾ "በእርግጥም ሰው በነፍሱ ላይ አስረጅ ነው፡፡" [አልቂያመህ ፡ 14] = የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor

የልብ መድረቅ በሽታ አደጋው ከባድ ነው። ልቡ የደረቀ ሰው ሐራም መዳፈር ያበዛል። ወንጀል እየፈፀመ አይደነግጥም። የሰው ሐቅ መዳፈሩ አያስጨንቀውም። ይሄ ሲሆን ዒባዳው ለዛ ያጣል። መስገድ መፆሙን እንጂ የሚያየው የዒባዳውን አሻራ አይፈትሽም። ልባችንን እንከታተል። = የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor

salat muxxo kee salat makaadooy, salat shurutuy salatak raq sinnih tani kee salat sinaa mak bayisah tanimi Neh Yaaba Dr/Acmad Saalic Qali (cafizahullaah) Share aba

#Qhiyaamah ayro Yallay fayyayeh wagittok baxaysittam ma taama le maraay inta khutba 🎙 Khutba lem: Shek Cuseen Acmad Cafizahullaah ⤵️⤵️⤵️ https://t.me/Kassisfaage

የልብ መድረቅ በሽታ አደጋው ከባድ ነው። ልቡ የደረቀ ሰው ሐራም መዳፈር ያበዛል። ወንጀል እየፈፀመ አይደነግጥም። የሰው ሐቅ መዳፈሩ አያስጨንቀውም። ይሄ ሲሆን ዒባዳው ለዛ ያጣል። መስገድ መፆሙን እንጂ የሚያየው የዒባዳውን አሻራ አይፈትሽም። ልባችንን እንከታተል። = የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor

Repost from Kassis Faage
Usuk yok yayseh✅ Anu kaak ayseh❌ ➲Sinaamah rammitaanaah addah iyyaanam kee sinnik muxxuta marah lon muxxoh yaqtirifeenim Nabiyyootaa kee ken caalat nagarte meqe maritteh weelo. Yalli Nabiyyullaah Muusa(Qaleyhî salaam)isi toobokoyta Haaruunuh(Qaleyhî salaam)abe iqtiraaf annal neh warisa: وَأَخِي هَٰرُونُ هُوَ أَفۡصَحُ مِنِّي لِسَانٗا yi-toobokoyti Haaruun usuk yabti geysiisih yok yayseh.[Suurat Al-Qhasas -34] ➻Aki kabuk kaaduk rammite waanamaay anaaniyyoo kee sinnik yayseh yan marih muxxo yangaddeenim Sheetan kee kaa katayte uma marih weelo. Sheetan Yalli Aadamah(Qaleyhî salaam)usjud kaak iyye wak kah cineh yan sabab Yalli annal kaak warise: قَالَ أَنَا۠ خَيۡرٞ مِّنۡهُ Anu kaak ayseh iyye.[Suurat Saad - 76] ⤵️⤵️⤵️ https://t.me/Kassisfaage

■Barisaanama Yaanam Gibdih yan Mas-uuliyat Kinnim Mango mari Mayaaxiga. . . ●Barseeni Gibdih tan Qaaqa elle tan xagar kinnuk kaxxa Sabrii Kee Taama kaak Faxximta. ●Sahdayti baxi baxak lefetleemiy kol Yaamine matanaay, tahak lefetleh yan mas-uuliyyatay beyaana Mayan. •Inki kedo hinna •Inki num hinna •Inki qaqhli hinna(fayyatamaay dassa ittaama) •Inki azabi hinna •Inki tarbiya hinna ●Woh inkih xiqah yan Sabri Yaallem faxximta. ●Kaal yeemeneenih yanin sahdayti baxih misinkicat maca hayuwaah aniih ? Iyyeh cisaabitaak xinna iyyeh yammidem faxximta. ••●Yoo iyyaama Baritto yelleenik yoo keenih faylise loonuuh baritto alleweenik yoo keenih ilaaqe lon iyyam faxximta. Mereyyay is elle ilaahisa kinnim Yaaxigem faxximta. ●Tarbiyak rike keenit cabewaama Fayuk rike keenit cabewaama Taqliimik rike keenit cabewaama ●Caxxa gabat hayya heeh meysiisah yan marah dubuh ken yablem hinnay, isil xayyossa ken heeh is kee ken fanal meqe fantaaxaw akah gacannah abaama. ●Toh inkih anih atu akkinnaanih numu oson Yakkoonu waanam Mangih qunxa mara Yekkeenik koo abah yableenim ken geril kaxxam meqeemi. Koo akak waasimah yableenimiiy tah umaamay akak axxeereh meqeemi iyyaana. ●Aa Koo fan temeetem tutaaxago hinna Qoloma hinna siinil ruubeenim ●Tuyaaxigih loonum kooy, abbah loonum kooy kaxxa numuh loonum koo. Ku akhlaaqh kee ku adabi wagitaanam aaxaguk Uma taamak isih taxxeerem faxximtaah akak ase waytek tammooqorem faxximta. ●●■ Zambii Kee maqsiyataay faxxiime sinnim xaagarat akak heeh yan num yenek yambooqoray; Iyye Yallih Farmoyti Qaleyhissalaatu wassalaam. Dagoo ossotina luk D/r Mucammad Cuseen Weeqisah Kassissok fiirisne Kutbeyta. t.me/NekbaritaayNeebarisa