BiT SU Official Information Channel
Open in Telegram
➤➤➤ This channel has been created to provide students with timely and relevant information from the Student Union and management offices. bitstudentunion4@gmail.com
Show moreThe country is not specifiedThe category is not specified
1 224
Subscribers
+1224 hours
+1367 days
+15230 days
Posts Archive
Repost from BDU-Central Students Union
ሰኔ 20/ 2018 ዓ.ም ደረሰ!
እንኳን ደስ አላችሁ ውድ ተመራቂዎች!
ጉዞው ፈታኝ ቢሆንም ሽልማቱ አሁን በእይታ ውስጥ ነው።
ፈታኙ ጉዞ በድል የሚጠናቀቅበት፣ በጋውን የሚደመቅበት፤ በደስታና በትዝታዎች የሚሞላው የምርቃት ቀናችሁ ደረሰ።
እንኳን ደስ አላችሁ የ2018 ዓ.ም ተመራቂዎች!
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
📸 ማሳሰቢያ ለሁሉም ተማሪዎች
የፎቶ ሹት ያደረጋችሁ ተማሪዎች ፎቶ ለመምረጥ በሚከተለው አድራሻ መሄድ ትችላላችሁ።
📍 Photo Muler Offices
🏢 Merkato Building, 2nd Floor
🏢 Merkato Building, 3rd Floor
🏨 Water Front Hotel, Ground Floor
✅ ፎቶዎቻችሁን በጥንቃቄ በመመርጥ የምትፈልጉትን ምርጥ ፎቶ እንዲካተት ያረጋግጡ።
⏰ በተቻለ ፍጥነት ሄዳችሁ የምትፈልጉትን ፎቶ በመምረጥ ሂደቱን እንድታጠናቅቁ እንጠይቃለን።
Gc Committee
📌 ወቅታዊ ማሳሰቢያ፡ የነን ካፌ (Non-Cafe) ክፍያን በተመለከተ
ውድ የ BiT ተማሪዎች፤
የነን ካፌ ክፍያ መዘግየትን በተመለከተ በተደጋጋሚ ጥያቄዎችን ስታቀርቡ መቆየታችሁ ይታወቃል።
ክፍያው የዘገየው ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በተያያዘ በገጠመ የሲስተም መዘግየት ምክንያት ገንዘብ ባለመለቀቁ ቢሆንም፣ አሁን ላይ የሚመለከታቸው አካላት ተወያይተውበት ካለው በጀት ላይ ተቀናሽ ተደርጎ እንዲከፈል ውሳኔ ተላልፏል።
በመሆኑም ክፍያው በዛሬው ወይም በነገው ዕለት ይገባል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ እኛም ሂደቱ ይበልጥ እንዲፈጥን የበኩላችንን ጫና እያደረግን እንገኛለን።
አዳዲስ መረጃዎች ሲኖሩ ወዲያውኑ የምናሳውቅ መሆኑን እየገለጽን፣ ላሳያችሁት ትዕግስት እና ማስተዋል ከልብ እናመሰግናለን!
የባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (BiT) የተማሪዎች ህብረት
Repost from ATC NEWS
Exit Exam ተፈታኝ ለሆኑ በሙሉ share አርጉላቸው።
https://gibi-info.yaisoftwares.com?ref=gibiInfo8533
ይሄ Website ከዚ በፊት የነበሩ የ National Exit Exam ፈተናዎችና ሌሎች የuniversity model ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያቸው ጋር የያዘ ነው።
Exam ትንሽ ቀን ብቻ ስለቀረው ጥያቄ ስለሚደገም በቻላቹት ልክ በዛ/በርከት ያለ ጥያቄ ለመስራት ሞክሩ
👇
https://gibi-info.yaisoftwares.com?ref=gibiInfo8533
📢 አስቸኳይ ማስታወቂያ 📸
📅 የፎቶ ሹት ፕሮግራም
🔴 እሑድ
🕑 2:00–6:00 ➝ Computer Science
🕖 7:00–12:00 ➝ Electromechanical Engineering
🔴 ሰኞ
🕑 2:00–5:00 ➝ Computer Engineering
🕔 5:00–8:00 ➝ Civil Engineering
🕗 8:00–12:00 ➝ Electrical Engineering
🔴 ማክሰኞ
🕑 2:00–7:00 ➝ Software Engineering
🕖 7:00–10:00 ➝ Chemical Engineering
🕙 10:00–12:00 ➝ Industrial Engineering
🔴 ረቡዕ
🕑 2:00–7:00 ➝ Information Systems
🕖 7:00–10:00 ➝ Mechanical Engineering
🕙 10:00–12:00 ➝ Automotive Engineering
🔴 ሐሙስ
🕑 2:00–7:00 ➝ Information Technology (IT BSc)
🕖 7:00–10:00 ➝ Cyber Security
🕙 10:00–12:00 ➝ Materials Science & Engineering
🔴 አርብ
🕑 2:00–6:00 ➝ IT Education (IT Bed)
🕖 7:00–12:00 ➝ Human Nutrition
⚠️ ማሳሰቢያ
• ተማሪዎች በተመደበው ሰዓት በጊዜ እንዲገኙ
🎓 GC Committee
ውድ የBiT ተመራቂ የነን ካፌ (Non Cafe) ተማሪዎች
የክፍያ ሥርዓታችን ላይ ባጋጠመ የቴክኒክ ችግር የተነሳ ክፍያ ዘግይቷል። ችግሩን ለመፍታት እየሰራን ሲሆን፣ ሥርዓቱ ሲስተካከል ክፍያዎ የሚፈጸም መሆኑን በትህትና እንገልጻለን።
ስለተፈጠረው መስተጓጎል ይቅርታ እንጠይቃለን።
ወድ የ GC committee አባላት በተደጋጋሚ ሲኒሳ በነበረው ጥያቄ መሰረት GC ኮሚቴው መፅሄት በ Pdf እንዲሰራ የተወሰነ ስለሆነ በየ Dpartment 120 ብር ለአንድ ተማሪ ለመፅሄቱ ማሰሪያ እንድትሰበስቡ ስንል በአክብሮት እንገልፃለን።
ለስራ ፍጥነት ሲባል ብር የመሰብሰቢያ ቀን ነገ 05 /10 /2018 ከምሽቱ 12:00 ሰአት ድረስ ነው።
እንዲሁም የተማሪወችን Last Word n table አድርጋቹ ላኩ።
ከሰላምታ ጋር
GC committee
smees_app #release #version 2026.06.11
current update including Electrical Engineering new questions
#Uninstall #old app and #install this version for latest updates
Repost from ATC NEWS
#ExitExamProtocols
የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም ይሰጣል።
የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መመሪያዎች፦
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች በመፈተኛ ክፍል ውስጥ የሞባይል ስልክ፣ ሚሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት፣ ሳይንቲፊክ ካልኩሌተር፣ የራስ ያልሆነ መታወቂያ እንዲሁም ማንኛውም አይነት የጦር መሳሪያ ይዘው መገኘት አይችሉም፡፡
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች ከ3ዐ ደቂቃ ቀድመው በተመደቡበት ክፍል መገኘት አለባቸው፡፡
➫ ተፈታኞች ከተመደቡበት ክፍል ውጪ መፈተን ውጤት ያሰርዛል፡፡
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና አስፈጻሚን ትዕዛዝ ማክበር ይጠበቅባቸዋል።
➫ ተፈታኞች የፋይዳ መታወቂያ እንዲሁም ራሳቸውን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
➫ በሌላ ሰው ስም፣ መለያ ቁጥር እና የይለፍ ቃል መፈተን አይቻልም፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
The order of the differential equation
d³y/dx³ + 2(dy/dx) + y = 0
is:
+2
Institutional Memory: Eve of BDU's 64th Anniversary
Bahir Dar University traced back its history from the former Bahir Dar Poly Technic which was established on Senie 4, 1955 E.C.
Attached are group photographs of the first 3 batches of the institute who graduated in 1959 E.C, 1960 E.C and 1961 E.C.
(The picture quality was enhanced through AI)
Repost from Tikvah-University
የመንግሥት እንዲሁም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና #በድጋሚ ተፈታኝ የሆናችሁ (Re-sitters) የፈተና መግቢያ ትኬታችሁን https://verify.ethernet.edu.et/ ላይ በመግባት አውርዳችሁ ፕሪንት ማለት ይኖርባችኋል።
(ከላይ በምስል የተያያዘውን ቅደም ተከተል በመጠበቅ ያውርዱ።)
@tikvahuniversity
ለባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ (BDU) ተማሪዎች በሙሉ!
ዶርም ውስጥ ተኝቶ ስልክ መነካካት፣ ቲክቶክ ላይ ሰዓት ማባከን እና ግቢው አካባቢ "ስራ የለም" እያሉ ማማረር ኑሮን አይቀይርም። ዲግሪ ብቻ ይዞ መመረቅ የድሮው ዘመን Streamline ነው። አሁን ግን ገበያው የሚጠይቀው "ምን መስራት ትችላለህ?" የሚል ተግባራዊ እውቀት ነው።
እስቲ ራስህን ጠይቅ፦ ከተመረቅክ በኋላ በየቢሮው በር ላይ ማመልከቻ ይዘህ ወረፋ መያዝ ትመርጣለህ ወይስ ዶርምህ ውስጥ በላፕቶፕህ የአለምን ገበያ የምትቆጣጠርበት ክህሎት መያዝ?
ምርጫውን ላንተ እንተወዋለን!
እኛ በዚህ ሰኞ የምንጀምራቸው ስልጠናዎች ወደ እውነተኛ ስራ የሚያስገቡ፦
👉Graphics & 3D Modeling: ለዲዛይኖችህ ህይወት ስጥ
👉Video Editing & Cinematography: ሲኒማቲክ ታሪኮችን ፍጠር
👉Web, App Dev & Programming (C++): የነገውን አፕሊኬሽን ዛሬውኑ አውቶሜት አድርግ 👉Robotics, Drone & Hardware Maintenance: በእጅህ ፈተህ የምትገጣጥመው እውነተኛ ጥበብ
👉Digital Marketing & Sales: ማንኛውንም ምርት የመሸጥ አቅም
ለመመዝገብ ከታች ያለውን ሊንክ ተጠቀሙ
https://tinyurl.com/dreammore-register
Dream More Digitals
ለበለጠ መረጃ
📞+251993132122
+251908993322
📍ሲግናል ሞል 8ኛ ፎቅ
Repost from Tikvah-University
የ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መርሐግብር (Exit Exam Schedule)
የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
