en
Feedback
BiT SU Official Information Channel

BiT SU Official Information Channel

Open in Telegram

➤➤➤ This channel has been created to provide students with timely and relevant information from the Student Union and management offices. bitstudentunion4@gmail.com

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
1 152
Subscribers
+624 hours
+477 days
+5030 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+50
in 0 channels
August '26
+46
in 1 channels
Get PRO
July '26
+14
in 0 channels
Get PRO
June '26
+1 080
in 1 channels
Get PRO
May '260
in 0 channels
Get PRO
April '26
+3
in 1 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
03 September+35
02 September+7
01 September+8
Channel Posts
ውድ የBiT ቤተሰቦች! እነሆ የናፈቀን ካምፓስ ደጆቹን ሊከፍትልን ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውታል! ከበጋው እረፍት በኋላ እርስ በርሳችን የምንገናኝበት፣ እውቀት የምንጋራበት፣ እና አዲስ ትውስታዎችን የ
+2
ውድ የBiT ቤተሰቦች! እነሆ የናፈቀን ካምፓስ ደጆቹን ሊከፍትልን ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውታል! ከበጋው እረፍት በኋላ እርስ በርሳችን የምንገናኝበት፣ እውቀት የምንጋራበት፣ እና አዲስ ትውስታዎችን የምንሰራበት ጊዜ እየደረሰ ነው። 📅 የመግቢያ ቀን፡ መስከረም 8&9 የመሆን እደሉ ሰፊ ነው ውድ ተማሪዎች፣ ጊዜው ገና እያለ፡- ✅ አካላዊና ስነ ልቦናዊ ዝግጅታችሁን አጠናቅቁ ✅ የትምህርት ቁሳቁሶቻችሁን አደራጁ ✅ የጉዞ እቅዳችሁን አስቀድማችሁ ያዘጋጁ ✅ ከቤተሰብ ጋር ያለውን የመጨረሻ ጊዜ ተጠቀሙበት እንደ ተማሪዎች ህብረት ማንኛውም አዲስ መረጃ ወይም ለውጥ ካለ ወዲያውኑ እናሳውቃችኋለን። ትኩረታችሁን ስጡን! ካምፓስ ናፍቆናል፣ እናንተም ናፍቋቹሃል ብለን እናምናለን። በጉጉት እየጠበቅናችሁ ነው! 💙 "አብረን ስንሆን ጠንካሮች ነን"

2
ጊዜ ወስዳችሁ እረፉ! እረፍት ስንፍና አይደለም፤ ሰውነትን፣ አእምሮንና መንፈስን ለማደስ የሚያስፈልግ ጤናማ ሂደት ነው። 1. እረፍት ኃይላችሁን ያድሳል እረፍት ሰውነትና አእምሮ ከድካም እንዲያገግሙ ያደርጋል። ሁልጊዜ መስራት፣ መስጠት፣ መሮጥ … አንችልም፤ እነዚህን ሁሉ ለማድረግ ማረፍና እንደገና መሙላት ያስፈልጋል። 2. እረፍት አእምሮን ያድሳል ከሥራ፣ ከጭንቀትና ከችግሮች ለጥቂት ጊዜ መራቅ አእምሮን ያረጋጋል። ይህም በግልጽ ሁኔታ እንድናስብና ጥሩ ውሳኔ እንድንወስን ይረዳናል። 3. እረፍት ምርታማነትን ያሻሽላል በቂ እረፍት ከወሰድን በኋላ በተሻለ ኃይል፣ ትኩረት፣ ፈጠራና ብቃት ወደ ሥራችን እንመለሳለን። አስታውሱ! - እረፍት ከዓላማችን መመለስ አይደለም፤ ዓላማችንን ለመቀጠል ኃይልን እንደገና ማደስ ነው። ©Dr.eyob 🌥መልካም እረፍት !✴️ @BiT Su
1 339
3
ውድ የBiT ቤተሰቦች! እነሆ የናፈቀን ካምፓስ ደጆቹን ሊከፍትልን ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውታል! ከበጋው እረፍት በኋላ እርስ በርሳችን የምንገናኝበት፣ እውቀት የምንጋራበት፣ እና አዲስ ትውስታዎችን የ+2
ውድ የBiT ቤተሰቦች! እነሆ የናፈቀን ካምፓስ ደጆቹን ሊከፍትልን ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውታል! ከበጋው እረፍት በኋላ እርስ በርሳችን የምንገናኝበት፣ እውቀት የምንጋራበት፣ እና አዲስ ትውስታዎችን የምንሰራበት ጊዜ እየደረሰ ነው። 📅 የመግቢያ ቀን፡ መስከረም 13-15 ውድ ተማሪዎች፣ ጊዜው ገና እያለ፡- ✅ አካላዊና ስነ ልቦናዊ ዝግጅታችሁን አጠናቅቁ ✅ የትምህርት ቁሳቁሶቻችሁን አደራጁ ✅ የጉዞ እቅዳችሁን አስቀድማችሁ ያዘጋጁ ✅ ከቤተሰብ ጋር ያለውን የመጨረሻ ጊዜ ተጠቀሙበት እንደ ተማሪዎች ህብረት ማንኛውም አዲስ መረጃ ወይም ለውጥ ካለ ወዲያውኑ እናሳውቃችኋለን። ትኩረታችሁን ስጡን! ካምፓስ ናፍቆናል፣ እናንተም ናፍቀነዋል ብለን እናምናለን። በጉጉት እየጠበቅናችሁ ነው! 💙 "አብረን ስንሆን ጠንካሮች ነን"
1 500
4
📢 CALL FOR UNIVERSITY AMBASSADORS! The wait is over.... The G17 Ethiopia Chapter is looking for passionate, responsible, and
📢 CALL FOR UNIVERSITY AMBASSADORS!  The wait is over.... The G17 Ethiopia Chapter is looking for passionate, responsible, and proactive umdergraduate students to join us as University Ambassadors for 2026–2027!  If you’re passionate about youth leadership, community engagement, and sustainable development, this opportunity is for you. 🙌 📅 Application Deadline: August 22, 2026 🏫 Eligible universities: Addis Ababa, Haramaya, Addis Ababa Science and Technology, Arba Minch, Bahirdar, Dilla, Dire Dawa, Hawassa, Jimma, Mekelle and Debre Birhan Universities. 🔗Link: https://forms.gle/BwDfwepMiqqWza5S6 Be the voice. Be the change. Be a G17 Ambassador! 💙🧡💚 Website | LinkedIn | Telegram | Instagram | Facebook
768
5
ወደ ሳሎን (Wede-Salon) - በቴሌግራም ላይ የእርስዎ ሚስጥራዊ የጤና ረዳት! 💬 የሥነ-ተዋልዶ ጤና (Sexual & Reproductive Health) መረጃዎችን በቀላሉ እና በሚስጥር ለማግኘት+2
ወደ ሳሎን (Wede-Salon) - በቴሌግራም ላይ የእርስዎ ሚስጥራዊ የጤና ረዳት! 💬 የሥነ-ተዋልዶ ጤና (Sexual & Reproductive Health) መረጃዎችን በቀላሉ እና በሚስጥር ለማግኘት ይፈልጋሉ? ወደ ሳሎን (@WEDESALON_BOT) በቴሌግራም በኩል ፈጣን፣ አስተማማኝ እና ሚስጥራዊ መረጃዎችን ይሰጥዎታል። ✨ ዋና ዋና ጥቅሞች: 🔒 ሙሉ ሚስጥራዊነት: ምንም አይነት የግል መረጃ አይሰበሰብም። 🕒 ተደራሽነት: በፈለጉበት ሰዓት አስተማማኝ መረጃ ያግኙ። 🗣 በምቾትዎ ይነጋገሩ: በፅሁፍ ወይም በድምፅ (Voice Notes) በአማርኛ፣ በአፋን ኦሮሞ፣ ወይም በእንግሊዝኛ ይጠቀሙ። 🔗 አሁኑኑ ይጀምሩ: @WEDESALON_BOT Meet Wede-Salon: Your confidential health companion on Telegram! Access reliable Sexual & Reproductive Health (SRH) information safely and privately. 💡 100% Private: No personal data collected. 💡 Multi-lingual Support: Chat or send voice notes in Amharic, Afaan Oromo, or English. 💡 Always Available: Reliable info whenever you need it. 👉 Try it here: @WEDESALON_BOT
638
6
Hey Kaleab, hope you're doing well! I’m currently serving as a Youth Advisor with gheero.et , and we recently launched Wede-Salon (@WEDESALON_BOT). It’s a free, confidential AI health tool on Telegram that gives students private, accurate health info in Amharic, Afaan Oromo, and English. I just posted about it on my channel here: Link I think it would be super valuable for students in BiT SU Official Information Group. Mind if I forward it over to the group, or could you help share/forward it for the students? Appreciate your help!
74
7
Hey Kaleab, hope you're doing well! I’m currently serving as a Youth Advisor with gheero.et , and we recently launched Wede-Salon (@WEDESALON_BOT). It’s a free, confidential AI health tool on Telegram that gives students private, accurate health info in Amharic, Afaan Oromo, and English. I just posted about it on my channel here: Link I think it would be super valuable for students in BiT SU Official Information Group. Mind if I forward it over to the group, or could you help share/forward it for the students? Appreciate your help!
90
8
How Did you spend your break ?
How Did you spend your break ?
1 728
9
No text...
1 784
10
Call for Admission 2026/2027 Bahir Dar Institute of Technology- Bahir Dar University 21 August, 2026 Bahir Dar University’s Faculty of Computing is pleased to announce the opening of admissions for the upcoming academic year for both Regular and Extension (Evening/Weekend) programs. Qualified applicants who hold an equivalent qualification meeting the Ministry of Education’s cut-off points are invited to apply. The Faculty offers dynamic undergraduate and postgraduate programs in fields such as Computer Science, Information Systems, Software Engineering, and Computer Engineering, designed to equip students with cutting-edge technical skills and problem-solving capabilities. Please see the program details from the template. Admission Requirments Applicants are required to submit the original and photocopies of their academic credentials, including degree certificates and other relevant certificates; an official academic transcript; a valid National Graduate Admission Test (NGAT) result; and a non-refundable application fee of ETB 300. Sponsored applicants must also provide a sponsorship letter, while PhD applicants must submit an advisor’s consent letter and a research concept note or dissertation synopsis. Interested candidates are encouraged to complete their registration by submitting all required documents within the announced admission period. For more information, contact head of the Registrar: Yonas Ayanaw | Yonas.Ayanaw@bdu.edu.et | +2519 41683313
1 696
11
No text...
1 161
12
No text...
1 630
13
ማስታወቂያ ለ2018 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ፡ የመጽሔት ዝግጅት ሥራችን እስካሁን የዘገየው ከግማሽ በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች የ«ላስት ወርድ» (Last Word) እና ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎችን አሟልተው ባለመጨረሳቸው ነው። አሁንም ከ70 በላይ ተማሪዎች ያልጨረሱ ቢሆንም፣ በየክፍል ተወካዮቻችሁ በኩል በተደጋጋሚ ማሳወቃችን ይታወቃል። ስለሆነም፡ መጽሔቱ ሙሉ መረጃቸውን ያሟሉ ተማሪዎችን ብቻ አካቶ በዚህ ሳምንት ወደ ማተሚያ ቤት የሚላክ ይሆናል። ሙሉ መረጃ ያልላካችሁ ተማሪዎች በራሳችሁ ምክንያት ከመጽሔቱ ውጭ የምትሆኑ መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ እንድትረዱ እንገልጻለን። ላሳያችሁት ትዕግሥትና ትብብር እያመሰገንን፣ ከተወካዮቻችሁ ጋር በመሆን የቀሩ መረጃዎችን በፍጥነት እንድታጠናቅቁ እናሳስባለን። የተመራቂ ተማሪዎች ኮሚቴ
1 550
14
በ3 ቀናት ውስጥ የቴክኖሎጂ፣ የስራ ፈጠራ እና የማርኬቲንግ እውቀትዎን ያሳድጉ! በዘርፉ ብቁ ልምድ ያላቸው ባለሙያዎች የሚሳተፉበት እና እውነተኛ የስራ እንዲሁም የህይወት ተሞክሯቸውን (Experien
በ3 ቀናት ውስጥ የቴክኖሎጂ፣ የስራ ፈጠራ እና የማርኬቲንግ እውቀትዎን ያሳድጉ! በዘርፉ ብቁ ልምድ ያላቸው ባለሙያዎች የሚሳተፉበት እና እውነተኛ የስራ እንዲሁም የህይወት ተሞክሯቸውን (Experience Sharing) የሚያካፍሉበት ልዩ የኦንላይን ሰሚት ተዘጋጅቶላችኋል። የ3ቱ ቀናት መርሃ ግብር፡ ✔️ ቀን 1: Personal Branding & Marketing ተጋባዥ እንግዳ: Lamlak Minwagaw (Founder & CEO of Awra Business Group | @AwraqHustlehub) Topics: የራስዎን ብራንድ (Personal Brand) እንዴት መገንባት እንደሚችሉ፣ የማርኬቲንግ መሰረታዊ ህጎች እና የመጀመሪያ ገቢዎን የሚፈጥሩበት መንገዶች። ✔️ቀን 2: Tech & Entrepreneurship ተጋባዥ እንግዳ: Fanuel Almaw (CEO & Founder of Askuala Link ) Topics: ቴክኖሎጂን በመጠቀም የስራ ፈጠራ (Startup) ጉዞን እንዴት መጀመር እንደሚቻል እና በዘርፉ ስኬታማ ለመሆን የሚያስፈልጉ ወሳኝ ክህሎቶች። ✔️ቀን 3: AI as a Leverage ተጋባዥ እንግዳ: Birhan Nega (Full-Stack Software Developer, Exelia Technologies | @birhan_nega) Topics: አርቲፊሻል ኢንተሊጀንስን (AI) በመጠቀም ስራን እና እድገትን እንዴት ማፋጠን እንደሚቻል። Host: Semegn Destaw (CEO & Founder of DevVoltz Technologies ) ከ ነሐሴ 18 - 20 በ DevVoltz ቴሌግራም ቻናል @devvoltz ላይ እንገናኝ። ከቤትዎ ሳይወጡ በኦንላይን ይከታተሉ! አሁኑኑ በዌብሳይታችን www.devvoltz.com ላይ በመግባት በነፃ ይመዝገቡ።
1 839
15
#NGAT አገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket ለማግ
#NGAT   አገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡     ተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket ለማግኘት የኢሜይል አድራሻችሁን መጎብኘት አትዘንጉ። @tikvahuniversity
1 786
16
#NGAT አገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket ለማግ
#NGAT   አገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡     ተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket ለማግኘት የኢሜይል አድራሻችሁን መጎብኘት አትዘንጉ። @tikvahuniversity
1
17
#NGAT አገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket ለማግ
#NGAT   አገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡     ተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket ለማግኘት የኢሜይል አድራሻችሁን መጎብኘት አትዘንጉ። @tikvahuniversity
1
18
​🚨 Attention BDU Students! Key update on research paper registration, first-authorship rights, and official university affil
​🚨 Attention BDU Students! Key update on research paper registration, first-authorship rights, and official university affiliation. Please read the document carefully to protect your work and academic rights!
2 061
19
A reminder! Mark your calendar for tomorrow morning.
A reminder! Mark your calendar for tomorrow morning.
1 050
20
#NGAT_Updates የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ረቡዕ ሐምሌ 29/2018 ዓ.ም የተራዘመ ሲሆን፣ ተከታዮቹን መረጃዎች ያስተውሉ፦ ➻ የፈተና ጣቢያ ምርጫችሁን
#NGAT_Updates የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ረቡዕ ሐምሌ 29/2018 ዓ.ም የተራዘመ ሲሆን፣ ተከታዮቹን መረጃዎች ያስተውሉ፦ ➻ የፈተና ጣቢያ ምርጫችሁን አሁን ላይ Update ማድረግ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል። ➻ መስማት ወይም ማየት የማትችሉ አመልካቾች ፕሮፋይል ገፃችሁን Refresh በማድረግ የተደራሽነት ሁኔታችሁን (Accessibility Status) Update ማድረግ ትችላላችሁ። ➻ ኢትዮጵያዊ ያልሆኑ አመልካቾች አሁን ላይ የNGAT ምዝገባቸውን ማድረግ ይችላሉ። Non-Ethiopian applicants can now register for NGAT. 🔔 ለተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket የምዝገባ ጊዜው ከተጠናቀቀ በኋላ እንደሚላክ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡ @tikvahuniversity
1 497