en
Feedback
BDU-Central Students Union

BDU-Central Students Union

Open in Telegram

ይህ የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት መረጃ ማሰራጫ አውታር ነው።

Show more
675
Subscribers
+624 hours
+257 days
+26030 days
Attracting Subscribers
December '24
December '24
+365
in 8 channels
November '24
+675
in 6 channels
Get PRO
October '24
+543
in 10 channels
Get PRO
September '24
+156
in 4 channels
Get PRO
August '24
+302
in 1 channels
Get PRO
July '24
+205
in 3 channels
Get PRO
June '24
+323
in 3 channels
Get PRO
May '24
+307
in 2 channels
Get PRO
April '24
+156
in 3 channels
Get PRO
March '24
+94
in 1 channels
Get PRO
February '24
+105
in 0 channels
Get PRO
January '240
in 0 channels
Get PRO
December '230
in 0 channels
Get PRO
November '230
in 0 channels
Get PRO
October '230
in 0 channels
Get PRO
September '23
+679
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
21 December+40
20 December+24
19 December+2
18 December+7
17 December+1
16 December+11
15 December+9
14 December+13
13 December+14
12 December+17
11 December+82
10 December+65
09 December+6
08 December+3
07 December+10
06 December+3
05 December+8
04 December+9
03 December+8
02 December+8
01 December+25
Channel Posts
2
ጥቁር አባይ ትራንስፖርት በ 0 ዓመትና በልምድ 1. Junior Mechanic BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, or related fields Quantity required: 6 Experience: zero year 2. Junior Electrician BSc degree in Electrical Engineering, Automotive, or related fields Quantity required: 2 Experience: zero year 3. Junior Welder BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, Metal technology, or related fields Experience: zero year 4. Junior Painter BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, Metal technology, or related fields Experience: zero year 5. ግሪስና እጥበት ዲፕሎማ በአውቶሞቲቭ የተመረቀ/ች የስራ ልምድ: 5 ዓመት ብዛት: 2 Place of work: Kombolcha Employment type: Permanent Tel: 0582208279 / 0335517277 Deadline: 20/11/2015 E.C
484
3
African Union Youth Capacity Building Training Program(Fully-funded) https://opportunitiesforyouth.org/2023/07/african-union-
African Union Youth Capacity Building Training Program(Fully-funded) https://opportunitiesforyouth.org/2023/07/african-union-youth-capacity-building-training-programfully-funded/?fbclid=IwAR2BfsnaFVrCKWyS_yLaVOE3Goy9p9psXVjgTLww6dZcvdRlGSEpGKm_nFM @Y2123
448
4
#መረጃ የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና ከተፈተኑ የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች 84.7% የመውጫ ፈተናውን በብቃት አልፈዋል። _______ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ79 ፕሮግራሞች 3229 ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና በማስፈተን 84.7 በመቶ የማለፊያ በቂ ውጤት አስመዘገቡ። 🌟 በመደበኛው መርሐ ግብር ብቻ ፈተናውን ከወሰዱ 2843 ተማሪዎች ውስጥ 89.5 ከ50 እና ከዚያ በላይ ያመጡ ሲሆን ፈተና ከተሰጠባቸው ፕሮግራሞች ውስጥ 32 ፕሮግራሞች 100% ሁሉም ተማሪዎች፣ በ14 ፕሮግራሞች ደግሞ በእያንዳንዱ ፕሮግራሞች 1ተማሪ ብቻ ሲቀር ሁሉም አልፈዋል። - በኤክስቴንሽን መርሐ ግብር 45 ተማሪዎች ተፈትነው 55.3% ፣ - በርቀት ትምህርት መርሐ ግብር 305 ተተማሪዎት ተፈትነው  43.9 ፣ - በክረምት መርሐ ግብር  34 ተማሪዎች ተፈትነው 85.3%... ...ያሳለፈ ሲሆን በሁሉም መርሐ ግብሮች  84.7 የመውጫ ፈተናውን በብቃት አልፈዋል። ጥራት ላለው ትምህርትና ምርምር አበክሮ የሚሰራው የ60ዓመት ባለፀጋው አንጋፋው ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በዚሁ አጋጣሚ ለተፈታኝ ተማሪዎች፣ ቤተሰቦችና የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ መልዕክቱን ያስተላልፋል። ዘገባው 👉 የውስጥ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን-BDU __________ @bducsu
1 049
5
Use this link 👉 Exi Exam Result to see yours! Sooner, you can see your result on Bahir Dar University Students Information Management System (SIMS) too. By the way, 85% of Bahir Dar University Students are passed the exam, including the distance program. You did it Guys!💪💪💪 ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ @bducsu
822
6
#UPDATES...ON HAMLIE 6 SCHEDULE HERE IS THE REVISED SCHEDULE WITH IN 3 SHEETS ONLY! _________ @bducsu
1 142
7
#The Hamlie 7th Schedule!👆👆👆 Session 1 and Session 2 respectively.
870
8
@bducsu
992
9
@bducsu
1 118
10
👆#ማስታወሻ የፈተና የሰዓት ለውጥ!
775
11
📣#ማስታወቂያ እንደሚታወቀው በመውጫ ፈተናው ላይ ሊከሰት የሚችለውን የመብራት መቆራረጥ ለመቀልበስ ፈተናው እየተሰጠ ያለው ሙሉ በሙሉ በጀነሬተር ነው። ይህንን ሳምንትም በተለየ ሁኔታ በመብራት ኃይል በኩል ከፍተኛ የሆነ የመብራት መቆራረጥ እያስቸገረ መሆኑም ሁላችንም የምንታዘበው ነው። ሆኖም ዛሬ ከ11:00 ሰዓት ጀምሮ እንደ ሀገር አቀፍ በሁሉም የኢትዮጵያ ከተሞች የመብራት አገልግሎት እንደተቋረጠ የኢትዮጵያ መብራት ኃይል አገልግሎት ገልጿል። በየግቢው ያሉ ጀነሬተሮችም ለፈተናው ሲባል ቀኑን ሙሉ ተለኩሰው ስለሚውሉና ነገም ፈተናውን ለማስቀጠል ስለሚያገለግሉ ጫናውን ለመቀነስ ሲባል አይለኮሱም። ውድ ተማሪዎች፥ በእስካሁኑ ሁኔታዎች ላሳያችሁት ስነ-ምግባር እያመሰገንን ፤ አሁንም ችግሩን ተረድታችሁ እንደ ሀገር አቀፍ መፍትሔ እስኪፈለግ እንድትታገሱ ለማሳወቅ እንወዳለን። ___ ©የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት @bducsu
1 087
12
#Same_Announcement!
#Same_Announcement!
1 003
13
👆👆👆 #Urgent_Updates_on_The_Time_Change There is the #time change #only for : 1 #Economics from 6:30 to 10:00 LocalTime. 2 #Business_Management from 9:30 to 6:30 LocalTime. Please, Notice that the campus, the invigilators and the examinee's are remained the same, as before. The only change is the Time (the interchange of session 2 and session 3). ★ For detailed information, read the attached👆 document! _____ @bducsu
634
14
#UPDATES...ON HAMLIE 6 SCHEDULE HERE IS THE REVISED SCHEDULE WITH IN 3 SHEETS ONLY! _________ @bducsu
823
15
👆Here is the Hamlie 6 Exit Exam Schedule! PLEASE NOTICE THAT: Since the number of attendees of the exam are huge, this excel file has 4 sheets in it. Thus, navigate consciously. _________ @bducsu
974
16
Congratulations to the graduating class attending the national online exit exam! Wishing you the best of luck as you showcase your knowledge and skills. Believe in yourself and embrace the challenge. Success awaits you! ________ @bducsu
735
17
#እንድታውቁት #ከትምህርት_ሚኒስቴር ____________________________ @bducsu
#እንድታውቁት #ከትምህርት_ሚኒስቴር ____________________________ @bducsu
872
18
Wait for the Hamlie 6 ...
561
19
Hamle 7 invigilators afternoon sessions placement.xlsx
976
20
Hamle 7 morning session exit exam schedule.xlsx
873