ch
Feedback
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት

FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት

前往频道在 Telegram

# ቁልፍ እሴቶች 1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣ 2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣ 3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣ 4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።

显示更多

📈 Telegram 频道 FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት 的分析概览

频道 FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት (@fdredefenseforc) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 42 469 名订阅者,在 新闻与媒体 类别中位列第 6 068,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 768

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 42 469 名订阅者。

根据 12 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 70,过去 24 小时变化为 -3,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 11.40%。内容发布后 24 小时内通常能获得 8.29% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 4 840 次浏览,首日通常累积 3 520 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 36

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
# ቁልፍ እሴቶች 1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣ 2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣ 3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣ 4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።

凭借高频更新(最新数据采集于 13 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 新闻与媒体 类别中的关键影响点。

42 469
订阅者
-324 小时
-227
+7030

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+158
在3个频道中
六月 '26
+410
在4个频道中
Get PRO
五月 '26
+1 413
在7个频道中
Get PRO
四月 '26
+249
在5个频道中
Get PRO
三月 '26
+295
在4个频道中
Get PRO
二月 '26
+674
在3个频道中
Get PRO
一月 '26
+483
在6个频道中
Get PRO
十二月 '25
+367
在5个频道中
Get PRO
十一月 '25
+809
在6个频道中
Get PRO
十月 '25
+832
在2个频道中
Get PRO
九月 '25
+997
在7个频道中
Get PRO
八月 '25
+511
在3个频道中
Get PRO
七月 '25
+532
在3个频道中
Get PRO
六月 '25
+436
在3个频道中
Get PRO
五月 '25
+848
在5个频道中
Get PRO
四月 '25
+978
在5个频道中
Get PRO
三月 '25
+1 262
在5个频道中
Get PRO
二月 '25
+574
在3个频道中
Get PRO
一月 '25
+668
在7个频道中
Get PRO
十二月 '24
+1 304
在6个频道中
Get PRO
十一月 '24
+1 358
在8个频道中
Get PRO
十月 '24
+1 531
在7个频道中
Get PRO
九月 '24
+1 055
在7个频道中
Get PRO
八月 '24
+1 415
在5个频道中
Get PRO
七月 '24
+725
在6个频道中
Get PRO
六月 '24
+499
在3个频道中
Get PRO
五月 '24
+4 830
在4个频道中
Get PRO
四月 '24
+1 305
在6个频道中
Get PRO
三月 '24
+2 140
在6个频道中
Get PRO
二月 '24
+1 541
在3个频道中
Get PRO
一月 '24
+1 286
在5个频道中
Get PRO
十二月 '23
+875
在1个频道中
Get PRO
十一月 '23
+816
在1个频道中
Get PRO
十月 '23
+934
在2个频道中
Get PRO
九月 '23
+747
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+1 156
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+443
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+384
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+798
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+1 106
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+246
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+367
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+827
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+415
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+266
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+843
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+3 084
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+2 993
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+1 996
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+1 252
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+4 577
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
12 七月+12
11 七月+8
10 七月+10
09 七月+10
08 七月+9
07 七月+14
06 七月+12
05 七月+19
04 七月+18
03 七月+19
02 七月+21
01 七月+6
频道帖子
በጅማ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የእግር ኳስ ውድድር በማዕከላዊ ዕዝ አሸናፊነት ተጠናቀቀ። የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 05 ቀን 2018 ዓ.ም የጅማ ከተማ ስፖርት ፅህፈት ቤት ያዘጋጀውና በአስር የግልና የመንግስት ተቋማትን በማሳተፍ ሲካሄድ የቆየው የጤና ስፖርት የእግርኳስ ውድድር በማዕከላዊ ዕዝ ጤና ስፖርት ቡድን አሸናፊነት ተጠናቋል ። ውድድሩ በሁለት ምድቦች ተከፍሎ ለወራት የተካሄደ ሲሆን ሠራዊቱን የወከለው የዕዙ ጤና ስፖርት ቡድን በየዙሩ ካደረጋቸው ጨዋታዎች በአንዱ ብቻ አቻ ተለያይቶ ቀሪ ጨዋታዎችን በሰፊ የጎል ልዩነት እያሸነፈ የመጣ ሲሆን የፍፃሜ ጨዋታውን በማሸነፍ የዋንጫ ባለቤት ሆኗል። በማጠቃለያ መርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተው የዋንጫና ሰርተ-ፊኬት ሽልማቱን ያበረከቱት የጅማ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ፅህፈት ቤት ሃላፊ ኢንጅነር መሃመድ ሳኒ የህዝብ መከታና የሀገር ወዳድነት ምሳሌ የሆነው ሠራዊታችንን የወከለው የዕዙ ስፖርት በድን በፍፁም ስፖርታዊ ጨዋነትና ዲሲፕሊን ከውድድሩ ጅማሮ እስከ ፍፃሜው ድረስ ላሳየው አርዓያነት የላቀ ምስጋና ይገባዋል ብለዋል። የማዕከላዊ ዕዝ ስፖርት ከፍል ሃላፊ ሻለቃ ኤልያስ ታፈሰ ውድድሩን አስመልክቶ በሰጡት አስተያየት ይህን መሰል ስፖርታዊ መድረክ ፈጥሮ ውድድሩ እንዲካሄድ ላደረገው የከተማው ወጣቶችና ስፖርት ፅህፈት ቤት ምስጋና አቅርበው በውጤቱ መደሰታቸውን ተናግረዋል። የፍፃሜ ጨዋታውን ከቀዩ ፊትነስ ስፖርት ቡድን ጋር ያደረገው የዕዙ ጤና ስፖርት ቡድን መደበኛ የጨዋታ ጊዜውን አንድ አቻ አጠናቆ በመለያ ምት 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፎ የውድድሩን ዋንጫ ወስዷል። ዘጋቢ ዮሴፍ ጉርቢያው ፎቶግራፍ ሚኪያስ እስክንድር የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ https://dfmc.mod.gov.et/ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም  https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ https://www.facebook.com/fdredefense.official

2
+5
没有文字...
2 111
3
የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት አስከብሮ ለማስቀጠል ሀገራዊ ኢኮኖሚን እና ወታደራዊ አቅምን ማጠናከር ያስፈልጋል፦     አቶ ጌታቸው ኃይለ ማሪያም የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 05 ቀን 2018 ዓ.ም የመከላከያ ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪ ግሩፕ ዋና ሥራ አሥፈፃሚ አቶ ጌታቸው ኃይለማሪያም ኢንዱስትሪው ከተቋሙ በተሰጠው የተልዕኮ አቅጣጫ መሰረት የሰራዊታችንን የማድረግ አቅም ለማጠናከር ወታደራዊ ትጥቆችን በማምረት በማደሥና በማዘመን ሀገር የሚያኮራ ሥራ መሠራቱን ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት የአለም የፍትህ ሚዛን በጉልበተኞች እጅ በወደቀበት ሰዓት ወታደራዊ አቅምን ማሳደግ የህልውና ጉዳይ መሆኑን የጠቆሙት ዋና ሥራ አሥፈፃሚው ለዚህ ይረዳ ዘንድ ኢንዱስትሪው ዘመኑን የሚመጥኑ የተለያዩ ወታደራዊ ትጥቆችን እየመረተ እንደሚገኝ አብራርተዋል። በበጀት ዓመቱ ለሰው ሀይል የአቅም ግንባታ ስራ ትኩረት ተሰጥቶ መሠራቱ አሁን ለተገኘው ሁሉን አቀፍ ውጤት አሥተዋፅኦው ከፍ እንዲል ያሥቻለ መሆኑ እና ከነባር የማምረቻ ፋሲሊቲዎች በተጨማሪ አዳዲስ የወታደራዊ ትጥቆች ማምረቻ ግንባታዎች በትኩረት የተሰሩበት ዓመት እንደነበር በሪፖርቱ ተመላክቷል። ይህ ሥኬትም ዘመኑን የዋጁ የጦር መሳሪያዎችን እንድናመርት ከማድረጉ ባሻገር  ጦርነትን በሩቁ ለማስቀረትና ጠላቶቻችን ቆም ብለው እንዲያሰቡ የሚያደርግ መሆኑን አንስተዋል። የመከላከያ ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪ ግሩፕ ውጤታማነትና ጥንካሬ የሚለካው ከመንግሰት በሚያገኘው በጀት ብቻ ሳይሆን የራሱን የገቢ አማራጮች በማፈላለግ ኢኮኖሚያዊ አቅሙን ለማሳደግ በሚያደርገው ጥረትም ነው። በዚህም ከአፍሪካ ሀገሮች ጋር ውል በመፈፀም ወታደራዊ ትጥቆቻቸውን በመጠገንና አምርቶ በመሸጥ ገቢን ማሣደግ ተችሏል። አቶ ጌታቸው ኃይለ ማሪያም ግሩፑ እያሥመዘገበ ላለው ውጤት ጠቅላይ ሚኒስተር ዶክተር አብይ አህመድና የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ሚናቸው የጎላ እንደነበር አንስተዋል። የመከላከያ ኢንጅነሪንግ ኢንዳስትሪ ግሩፕ ምክትል ስራ አስፈፃሚና ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ብርጋዲየር ጀነራል ዮሃንስ ትኬሳ ኢንዱስትሪ ግሩፑ ዋናውን ተልዕኮ ከመወጣት ባሻገር ለተለያዬ አገልግሎት የሚውሉ የኮሜርሻል ምርቶች ማለትም የህዝብ መጓጓዣ አውቶብሶችን ፣ የተለያዬ ሞዴል ያላቸው መኪናዎችን በማምረት ገቢውን እያሳደገ እንደሚገኝ አረጋግጠዋል። በአጠቃላይ ኢንዱስትሪ ግሩፑ ወታደራዊ ምርቶችን ወደ ውጭ በመላክ የውጭ ምንዛሬን ገቢ በማስገኘት ለሀገራዊ ኢኮኖሚ ደጋፊ መሆን እንደቻለም ብርጋዲየር ጄኔራል ዮሃንስ ትኬሳ ገልፀዋል።  በዓመታዊ የሥራ አፈፃፀም ውይይት ላይ የተሳተፉት አመራሮች በበኩላቸው በተገኘው ውጤት ደስ መሰኘታቸውን ገልፀው በቀጣይ የስራ ዘመን የግሩፑን ፍላጎት ለማርካትና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር ፈጠራና የቴክኖሎጅ ዝማኔ ላይ ትኩረት አድርገን እንሰራለን ብለዋል። በመጨረሻም በ2019 በጀት ዓመት የሥራ እቅድ ላይ ወይይት ተደርጎ የአፈፃፀም አቅጣጫ ተቀምጧል። ዘጋቢ ማሩ ግርማይ ፎቶግራፍ ፉራ አብደላ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ https://dfmc.mod.gov.et/ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም  https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ https://www.facebook.com/fdredefense.official
3 064
4
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ https://dfmc.mod.gov.et/ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም  https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ https://www.facebook.com/fdredefense.official
1
5
+4
没有文字...
2 507
6
ፅንፈኛው ካምፕ አድርጎት የነበረው የደብረ ማርቆስ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታው ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 05 ቀን 2018 ዓ.ም የፅንፈኛው ቡድን ማረፊያ ካምፕ አድርጎት የነበረውን የደብረ ማርቆስ ንጉሥ ተክለ ሐይማኖት አውሮፕላን ማረፊያን ከጠላት በማፅዳት ግንባታው ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት መቻሉን ሜጄር ጄነራል ብርሃኑ ጥላሁን ገልፀዋል። አውሮፕላን ማረፊያው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትርና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዐቢይ አሕመድን (ዶክተር) ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች፣ ጄኔራል መኮንኖች እና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል። ከ30 ዓመታት በፊት ተቋርጦ የነበረው አውሮፕላን ማረፊያው በዘመናዊ መልክ ግንባታው ተጀምሮ የነበረ ቢሆንም ባለፉት አራት ዓመታት በፀጥታ ችግር ምክንያት ግንባታው ተቋርጦ ቆይቷል። ነገር ግን መከላከያ ሠራዊቱ የልማት አደናቃፊ የሆነውን ፅንፈኛ ቡድን በማፅዳት አካባቢውን ሠላም በማድረጉ በአጭር ጊዜ ውስጥ ግንባታው ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። ይህ የአውሮፕላን ማረፊያ እውን እንዲሆን ሠራዊቱ ታላቅ መስዋዕትነት የከፈለበት ነው ያሉት የ6ኛ ዕዝ አዛዥ ሜጄር ጄኔራል ብርሃኑ ጥላሁን ቦታው ከዓመታት በፊት ጠላት ማረፊያ ካምፑ አድርጎት እንነደነበረና ቦታውን ሠራዊቱ ተዋግቶ ያፀዳበት ሁኔታ እንዳለ አሥረድተዋል። 6ኛ ዕዝ ተሠማርቶ በሚገኝበት ቀጠና ሁሉ የተላላኪዎችን የሽብር ተልዕኮ መና እያደረገ ሕብረተሰቡ በሠላም ወጥቶ እንዲገባ እየሠራ እንደሚገኝ የገለፁት አዛዡ ልማት ጠል የሆነው ፅንፈኛው ቡድን መሠረተ ልማቶች እንዳይለሙ ሙኩራ ቢያደርግም የሕዝብ ልጅ የሆነው መከላከያ ግን ልማት እንዲቀጥል ማድረጉን ተናግረዋል። ዕዙ በምሥራቅ ጎጃምና አካባቢው ከተሠማራ ወዲህ የጥፋት ቡድኑ ከታሪካዊ ጠላቶች ጋር በመሆን የከፈተውን ውጊያ ማምከን የቻለ ሲሆን የጠላት ምኞትም ህልም ሆኖ መቅረቱን ገልፀዋል። ሠራዊቱ ባይኖር ኖር ደብረ ማርቆስና አካባቢው የሠላምን አየር አይተነፍሱም ነበር ያሉት የከተማው ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ተሾመ ዋለ መከላከያ ባስገኘልን ሠላም ፊታችንን ወደ ልማት አዙረናል ብለዋል። ሕብረተሰቡም ለዓመታት በጉጉት ሲጠብቀው የነበረው የአየር ትራንስፖርት እውን ሆኖ በማየቱ ደስታውን የገለፀ ሲሆን ለዚህ ስኬትና ሠላም መረጋገጥ ትልቁን ድርሻ ለተወጣው መከላከያ ሠራዊት ያላቸውን ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል። ዘጋቢ ውብሸት አንበሴ ፎቶግራፍ ገነት አወቀ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ https://dfmc.mod.gov.et/ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም  https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ https://www.facebook.com/fdredefense.official
2 628
7
+4
没有文字...
2 450
8
የሜካናይዝድ ዕዝ በተለያዬ የውጊያ ድጋፍ ሙያ የሠለጠኑ ሙያተኞችን አሥመረቀ፡፡ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 05 ቀን 2018 ዓ.ም የሜካናይዝድ ዕዝ በተለያዬ ሙያ ያሰለጠናቸውን ሙያተኞች የሠራዊቱ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት  አስመርቋል፡፡ በስልጠናው መርሃ ግብር ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የሜካናይዝድ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጀነራል ከፍያለው አምዴ የዕዙን ሠራዊት ለማዘመን ከተለመደው አሰራር ለመውጣት ዘመኑ ያፈራቸውን ቴክኖሎጂዎች መጠቀም እና ዕቅድ በመንደፍ ዝግጁነትን የማጠናከር ሥራ እየተሠራ ነው። ኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ታሪክና ሥርዓተ መንግስት ያላት፣ ነፃነቷንና ሉዓላዊነቷን አስጠብቃ የኖረች ሀገር መሆኗን የጠቀሱት አዛዡ ታሪካዊ ጠላቶቻችን ኢትዮጵያ በራሷ በተፈጥሮ ሀብቷ ሰርታ እዳትለወጥ ያለ እረፍት ቢሰሩም ሴራቸውን ለማክሸፍ ዝግጁነታችን  ከምንጊዜም በላይ አጠናክረን እንቀጥላለንም ብለዋል፡፡ ጀግኖች አባቶቻችን በመሥዋዕትነት ያፀኗትን እና ከነ ሙሉ ክብሯ ያስረከቡንን ታላቅ ሀገር ለትውልድ ጠብቃችሁ በክብር ማሻገር ይጠበቅባችኋል ሲሉ ለተመራቂዎች አሥገንዝበዋል። የማሰልጠኛ ማዕከሉ አዛዥ ኮሎኔል አየለ ወልደ ጊዮርጊስ በበኩላቸው ዕዙ እንደ ዕዝ ራሱን ካደራጀ ማግስት ጀምሮ ሀገርና ህዝብን በሚመጥን መልኩ የሚሰጠውን ተልዕኮ በአስተማማኝ ብቃት ሊፈፅም  የሚችል የሀገር ኩራት የሆነ የሜካናይዝድ ድጋፍ ሰጪ ሙያተኛ እያፈራ መሆኑን ተናግረዋል። ዘገባው የዕዙ የሠራዊት ስነ-ልቦና ግንባታ ነው፡፡ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ https://dfmc.mod.gov.et/ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም  https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ https://www.facebook.com/fdredefense.official
2 518
9
+4
没有文字...
2 392
10
+4
没有文字...
1
11
ሠላም አስከባሪ ሻለቃው የደቡብ ሡዳን አስራ አምስተኛ አመት የነፃነት ቀንን አከበረ። የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 05 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎በዌስተርን ኢኳቶርያ ያምቢዮ ካምፕ በተከበረው የደቡብ ሱዳን አሥራ አምስተኛ ዓመት ክብረ በዓል አከባበር የተገኙት የካምፑ ፊልድ ኦፊሰር ቡዱን መሪ ሚስተር  ጆዎፌሪ የደቡብ ሡዳን ሠላም ለማፅናት በቀጠናው የተሠማራው የ21ኛ ሞተራይዝድ ሠላም አስከባሪ ሻለቃ ተልዕኮውን በአስተማማኝ እየተወጣ መሆኑን ገልፀዋል። ‎ ‎የ21ኛ ሞተራይዝድ ሠላም አስከባሪ ሻለቃ አዛዥ ኮሎኔል እንዳለ እሸቱ ሠላም አስከባሪ ሠራዊት ከተልዕኮው ባሻገር ከአካባቢው የፀጥታ አካላት እና ከሕብረተሠቡ ጋር እጅ እና ጓንት ሆኖ በመስራት የቀጠናውን ሠላም ለማረጋገጥ የሚያኮራ ግዳጅ መፈፀሙን ተናግረዋል። ‎ ‎አሁን ላይ የ21ኛ ሞተራይዝድ ሠላም አስከባሪ ሠራዊት በሴክተር ሳውዝ ጁባ እና በዌስተርን ኢኳቶርያ ሰፊ ቀጠና ሸፍኖ ተዕኮውን እየተወጣ ይገኛል። በደቡብ ሱዳን የነፃነት ቀን በዓል የተለያዩ የኪነ ጥበብ ስራዎች የቀረቡ ሲሆን የደቡብ ሡዳን የባህል ቡድን የኪነ ጥበብ ስራዎችን አቅርቧል። ‎ ‎ዘጋቢ ፍፁም ተካ ‎ፎቶ ግራፍ ግርማቸው አብረሀ ‎ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ https://dfmc.mod.gov.et/ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም  https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ https://www.facebook.com/fdredefense.official
2 949
12
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ https://dfmc.mod.gov.et/ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም  https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ https://www.facebook.com/fdredefense.official
1
13
没有文字...
2 643
14
በስልጠና የተገነባ ሠራዊት የድል ባለቤት መሆኑ አያጠያይቅም።                  የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 05 ቀን 2018 ዓ.ም የምዕራብ ዕዝ ህዳሴ ኮር ከማሰልጠኛ ተመድበው የመጡ መሰረታዊ ወታደሮችን ለሁለት ወራት ወታደራዊ ሥልጠና በመሥጠት አስመርቋል። በስነ - ስርዓቱ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የምዕራብ ዕዝ ህዳሴ ኮር አዛዥ ብርጋዲየር ጀነራል ንጉሴ ለውጤ ፤  ሠራዊቱ የሸኔ ሽብር ቡድንን እና ፅንፈኛውን ቡድን ከቀጠናው በማፅዳት ለህዝባችን አስተማማኝ ሰላም ለማስፈን በሚያደርገው ስኬታማ የግዳጅ አፈፃፀም የወታደራዊ ስልጠናዎች ሚና ከፍተኛ መሆኑን አመላክተዋል። ኮሩ እየሰለጠኑ መዋጋት እየተዋጉ መሰልጠን የሚለውን መርህ በመከተል በተሰማራባቸው የግዳጅ ቀጠናዎች ባስመዘገባቸው አኩሪ ድሎች የፀረ-ሰላም ሀይሎችን አቅም በከፍተኛ ሁኔታ በማዳከም ሀገራዊ ተልዕኮውን በብቃት እየተወጣ ይገኛል ሲሉ ገልፀዋል። ኮሩ የተሰጠውን ተልዕኮ በድል በመፈፀም መስዋዕትነት ከፍሎ ታላቁ የህዳሴ ግድብ በስኬት እንዲጠናቀቅ አሥተዋፅኦ ማበርከቱን የተናገሩት ጀኔራል መኮንኑ ሠራዊቱ እንደ ሁልጊዜው ሁሉ ማንኛውንም ግዳጅ በብቃት የመወጣት ተግባሩን አጠናክሮ መቀጠል አለበት ነው ያሉት። ተመራቂዎችም በወሰዱት ወታደራዊ ሳይንስና ጥበብ በተከተለ ስልጠና መሰረት ከመሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ካገኙት እውቀት ላይ ተጨማሪ አቅም በመፍጠር ተልዕኳቸውን በጀግንነት በመፈፀም ተቋሙን እና የኢትዮጵያን ህዝብ የሚያኮራ ስራ የማከናወን ሃላፊነት እንዳለባቸው ተናግረዋል ። የስልጠናውን ሪፖርት ያቀረቡት የኮሩ ዘመቻ ሃላፊ ሌተናል ኮሎነል ወንደወሰን ብርሃኑ ሰልጣኞች በቆይታቸው ኮሩ ባዘጋጀው የስልጠና መርሃ ግብር መሰረት የሚሰጣቸውን ግዳጅ በድል መወጣት የሚያስችል የወታደራዊ አቅም ማጎልበቻ ስልጠና መውሰዳቸውን ገልፀዋል። የዘገበው ጋብዘው ዳና ነው። የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ https://dfmc.mod.gov.et/ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም  https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ https://www.facebook.com/fdredefense.official
2 955
15
+2
没有文字...
2 588
16
በአሸባሪው ሸኔ ላይ ያነጣጠረ እርምጃ መውሰዳቸውን ክፍሎች አሥታወቁ። ‎ ‎የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 05 ቀን 2018 ዓ.ም ‎ ‎የ6ኛ ዕዝ አንድ ኮር ተሰማርቶ በሚገኝበት ምዕራብ ሸዋ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች እና በመተከል ዞን ድባጤ ወረዳ የሚገኘው የንስር ክፍለ ጦር በአሸባሪው ሸኔ ላይ የተጠናከረ እርምጃ መውሰዳቸውን አሥታውቀዋል። የ6ኛ ዕዝ ኮር ሠራዊት ማንኛውንም አስቸጋሪ ሁኔታ በመቋቋም በሽብር ቡድኑ ላይ ተገቢውን እርምጃ በመውሰድ ሸኔን የመደምሰስ የመማረክ እና ትጥቅና መሣሪያን በቁጥጥር ሥር ማዋል እየተቻለ ሥለመሆኑ የኮሩ አዛዥ ብርጋዲየር ጀኔራል ሃብታሙ ምህረቴ  ገልፀዋል። የሽብር ቡድኑ ይጠቀምባቸው የነበሩ ስናይፐር ፣ ክላሽ፣ ቦንብ፣ የተለያዩ ዓይነት ተተኳሾች ተይዘዋል። በተመሳሳይ በመተከል ዞን ድባጤ ወረዳ ቆርካ ቀበሌ የሚገኘው የንስር ክፍለ ጦር ሬጅመንት፣ አሸባሪው ሸኔ ለጥፋት ኃይሉ ሲጠቀምበት የቆየውን በርካታ መሣሪያ መያዙን በምዕራብ ዕዝ የንስር ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ሌተናል ኮሎኔል ባምላኩ ሰንደቁ ገልፀዋል። የክፍለጦሩ አዛዥ አሸባሪው ሸኔ ለጥፋት ሲጠቀምበት የቆየውን 27 መሣሪያ በአሰሳና ፍተሻ ከነታጣቂዎች  መያዙን ጠቅሰው፣ የክፍለጦሩ ሠራዊት ስልታዊ ጥበብን በመጠቀም መረጃ ሰጪ የሸኔ ተላላኪ ሴሎችን በመያዝ መሣሪያዎች የተደበቁባቸውን ስፍራዎች በመለየት ግዳጁን በብቃት እየፈጸመ መሆኑን ተናግረዋል። ዘገባው የክፍሎች ነው። የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ https://dfmc.mod.gov.et/ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም  https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ https://www.facebook.com/fdredefense.official
3 054
17
+4
没有文字...
3 152
18
+3
没有文字...
1
19
ግዳጅን በብቃት ለመፈፀም በወታደራዊ ስልጠና አቅምን መገንባት እንደሚገባ ተገለፀ። የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 05 ቀን 2018 ዓ.ም ግዳጅን በአስተማማኝ ብቃት ለመፈፀም በወታደራዊ ስልጠና አቅምን መገንባት እንደሚገባ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ተናገሩ። በመቅደላ ክፍለጦር የስልጠና ማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የሰሜን ምዕራብ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ብርሀኑ በቀለ አገራችን በሉዓላዊነታቸው የማይደራደሩ የእልፍ ጀግኖች መኖሪያና መፍለቂያ መሆኗን ገልፀዋል። ኢትዮጵያዊያን ጀግኖች ወራሪውን ኃይል በማይደፈር ክንዳቸው አርበድብደው ባንዳን አባረው ቅኝ ያልተገዛች ሀገር አውርሰውናል ያሉት አዛዡ  የዚህ ዘመን ትውልድ የሆነው እኛም የተረከብናትን ሀገር ነፃነቷን ሳናስደፍር ለትውልድ ከነሙሉ ክብሯ እናስረክባለን ሲሉ ተናግረዋል። በየጊዜው የሀገርን ልማትና ብልፅግና ለማደናቀፍ የሚሞክሩ ሳይመቻቸው ሲቀር ደሞ በዘርና በሃይማኖት የሃሰት ትርክት እየነዙ የገራችን ሰላም የሚነሱ ባንዳዎች ህልማቸው ቅዠት እንዲሆን ማድረግ ብቻም ሳይሆን  የኢትዮጵያ ስጋት እንዳይሆኑ አስፈላጊው እርምጃ እንደሚወሰድባቸውም አዛዡ አንስተዋል። በስልጠና የተገኘውን አቅም ማጎልበት፤ ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር የሆነውን እሴት በመላበስ የህዝባችን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ የበለጠ ዝግጁ መሆን እንደሚገባም ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ አሳስበዋል። ዘጋቢ ሮቤል ስዩም ፎቶግራፍ እንዳልካቸው ሀጂ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ https://dfmc.mod.gov.et/ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም  https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ https://www.facebook.com/fdredefense.official
3 093
20
+2
没有文字...
2 958