ch
Feedback
Ethiopian Public Service University

Ethiopian Public Service University

前往频道在 Telegram

ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

显示更多

📈 Telegram 频道 Ethiopian Public Service University 的分析概览

频道 Ethiopian Public Service University (@epsutelegram) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 12 737 名订阅者,在 教育 类别中位列第 15 736,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 645

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 12 737 名订阅者。

根据 13 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 112,过去 24 小时变化为 2,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 34.81%。内容发布后 24 小时内通常能获得 15.93% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 4 434 次浏览,首日通常累积 2 029 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 30

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

凭借高频更新(最新数据采集于 14 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。

12 737
订阅者
+224 小时
+217
+11230
帖子存档
ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝቦች!! በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምረቃ እንኳን ደስ አለን!

Template-5.wmv26.89 MB

𝐄𝐂𝐒𝐔 𝐏𝐫𝐞𝐬𝐢𝐝𝐞𝐧𝐭 𝐚𝐧𝐝 𝐆𝐈𝐙 𝐄𝐱𝐩𝐥𝐨𝐫𝐞 𝐂𝐨𝐥𝐥𝐚𝐛𝐨𝐫𝐚𝐭𝐢𝐯𝐞 𝐎𝐩𝐩𝐨𝐫𝐭𝐮𝐧𝐢𝐭𝐢𝐞𝐬 ------------------------------- Dr. Nigus Tadesse, President of the Ethiopian Civil Service University (ECSU), met with a team from the Deutsche Gesellschaft für Internationale Zusammenarbeit (GIZ) on September 2, 2025 to discuss potential bilateral cooperation. The discussions focused on exploring opportunities to strengthen ECSU's ongoing training and educational initiatives through collaborative efforts. Dr. Nigus Tadesse extended a warm welcome to the GIZ team, expressing sincere appreciation for their interest in collaborating with ECSU. He provided a comprehensive overview of the university's current status, underscoring its crucial role in the national reform agenda. Dr. Nigus highlighted that ECSU is currently undergoing a transformative reform aimed at cultivating a highly productive civil service and supporting national efforts to build competent public servants. He also emphasized the university's close working relationship with the Civil Service Commission and detailed various reform initiatives that showcase ECSU's commitment to excellence and national development. In response, the GIZ team thanked Dr. Nigus for his warm reception and the opportunity to explore a potential partnership. They expressed their keen interest in collaborating with ECSU across three key areas: Fair Administration, Democratic Participation and Civic Education. Both parties expressed optimism about the potential for a fruitful partnership, envisioning a collaboration that will significantly contribute to strengthening Ethiopia's civil service and advancing the nation's development goals. The meeting concluded with a mutual agreement to explore the outlined areas further and work towards formalizing the cooperation.

የመጀመሪያው ዙር የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ተጠናቀቀ ፡፡ -------------------------------- በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ከሰኔ 23/10/2
የመጀመሪያው ዙር የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ተጠናቀቀ ፡፡ -------------------------------- በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ከሰኔ 23/10/2017- 25/10/2017 ዓ.ም ድረስ በበይነ መረብ እና በወረቅት ሲሰጥ የቆየው የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያው ዙር የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ያለምንም እንከን ሙሉ በሙሉ ሠላማዊ በሆነ መንገድ ተጠናቋል ። የኢሲሰዩ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ንጉሥ ታደሰ ባስተላለፉት መልዕክት የተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በተሳካ ሁኔታ ተጀምሮ በሰላም የተጠናቀቀ መሆኑን በመጥቀስ ፈተናዉ በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቅረበዋል፡፡ ይህን ኃላፊነታችዉንም በተቀናጀ መልኩ በቀጣይ ጊዜ ለሚሰጠዉ የማህበራዊ ሳይንስ ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ፍፁም ሰላማዊና ስኬታማ በሆነ መልኩ እንዲጠናቀቅ የየራሳቸዉን ድርሻ እና ኃላፊነት እንዲወጡ አሳስበዋል፡፡

የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ መልቀቂያ ፈተና በተሳካ ሁኔታ እየተከናወነ ነው:: ------------------------------------- የ2017 ዓ.ም. 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በኢትዮ
+1
የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ መልቀቂያ ፈተና በተሳካ ሁኔታ እየተከናወነ ነው:: ------------------------------------- የ2017 ዓ.ም. 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በበይነ መረብና በወረቀት ከ23/10/2017 ዓ.ም ጀምሮ እየተሰጠ ይገኛል ፡፡የመጀመሪያ ቀን የጠዋት ፈተናም ያለምንም እንከን ተጠናቋል፡፡

Template-1.wmv38.04 MB

AA AMHARIC PLUS MUSIC@LAST.wav27.24 MB

+1
የቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ.mp39.70 MB

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ግንዛቤ ማስጨበጫ