💔 MEHABA ሁብ 💚
前往频道在 Telegram
💌 @MEJNUN_ME ናፍቆት ክፋቱ በማግኘት አይበርድ፣ አይተው በማጣት፣ መብሰክሰክ ፍርጃ የምኞት ብፌ፣ የሚጥም ቅጣት። ያማል ግን!
显示更多6 459
订阅者
无数据24 小时
-127 天
-6730 天
帖子存档
6 458
🥀ብዙ ነገሮች ሊጎዱኝ ይችላሉ .... የሀዘንሽ ምክንያት ሆኜ እንባዎችሽን ከማየት በላይ ግን ሊጎዱኝ አይችሉም ...
ሁሪ🫠
#ᵐᵉʲⁿᵘⁿ
🥀𝖇𝖊𝖑𝖆✌️
6 458
በምሽቱ ከ እናቴ የተቀበልኩት ምርቃት ...🫠
"እድሜ ልኳን አንተን ለማግኘት ዱዐ ስታደርግ የቆየችዋን ይስጥህ "
ደሞ አስቡት ምሽቱ ኻሚስ ዱዐውም ከቁረተል ዐይን ከሆነችዋ ኡሚ ...አቤት መገጣጠም ☺️
#ᵐᵉʲⁿᵘⁿ
🥀𝖇𝖊𝖑𝖆✌️
6 458
ታማኝና ንፁህ በመሆንህም ብቻ. . ያንተ ስሜትና ሀሳብ ሌሎችን ሲጎዳና ሲያስቀይም ትመለከታለህ። ከጠበቅካቸው በላይ በክፋታቻው ያስደምሙሀል። ልብህ ለሀዘንህ ያንስሀል። ሀዘንህ ከልብህ ገዝፎ ቃላቶች የውስጥህን ሊገለፁልህም ይሰንፋሉ። ጥፋትህ. . . እውነተኛ መሆንህ ብቻና ብቻ ሆኖ ሳለ!❤️🔥
#ᵐᵉʲⁿᵘⁿ
🥀𝖇𝖊𝖑𝖆✌️
6 458
በስግደት ላይ በፀሎት
ዉስጥ እረስቼሽ ዝም
እያልኩኝ
ድንገት ጎኔ ስታስነጥስ
ተሯርጭ ማራት አልኩኝ !
(ካሊድ)
#ᵐᵉʲⁿᵘⁿ
🥀𝖇𝖊𝖑𝖆✌️
6 458
🥀የተውኩሽ ለታ ነው መኖርን የጀመርኩት ይላል አንድ መንገደኛ ...
ማን ያውቃል ምናልባት ዙለይካ ናት ብሎ ልቡ አስገብቷት ከሊማማን ሆናበት ይሆናል 😊
#ᵐᵉʲⁿᵘⁿ
🥀𝖇𝖊𝖑𝖆✌️
6 458
her :- ከዚህች መሀባ አለም ምን ተረዳህ ...?
ጊዜ የወደደን ያደበዝዛል ልብ ግን ሁሌም አንደ ቀራቢው ይፈካል ..
her:- እንዴት
ጊዜ መውደድ ላይ ያለው ተፅኖው ምንም ነው። ለአመታት አብሮን ከሰነበተ ሰው ይልቅ ፡ ለአንድ ሰዓት ያወራነው ሰው ይበልጥ ለልባችን የቀረበ ሊሆን ይችላል።
#ᵐᵉʲⁿᵘⁿ
🥀𝖇𝖊𝖑𝖆✌️
6 458
ታሪክ የሚያስታውሰው ነገስታትን እንጂ ወታደርን አይደለም ...
ለማን መስዕዋትነት መክፈል እንዳለብህ ቆም ብለህ አስብ !!
#ᵐᵉʲⁿᵘⁿ
🥀𝖇𝖊𝖑𝖆✌️
6 458
ከጀማው መካከል ፥ በዐይኔ ሳምኩሽና፤
ከአደባባይ መሀል ፥ በዐይንሽ ሳምሽኝና፤
እንደቆረበ ሰው ፥ አፋችንን ይዘን፤
"ዋ! ትናገርና!..."
"ዋ! ትናገሪና!..."
አልን በሆዳችን።
#ᵐᵉʲⁿᵘⁿ
🥀𝖇𝖊𝖑𝖆✌️
6 458
ከጀማው መካከል ፥ በዐይኔ ሳምኩሽና፤
ከአደባባይ መሀል ፥ በዐይንሽ ሳምሽኝና፤
እንደቆረበ ሰው ፥ አፋችንን ይዘን፤
"ዋ! ትናገርና!..."
"ዋ! ትናገሪና!..."
አልን በሆዳችን።
#ᵐᵉʲⁿᵘⁿ
🥀𝖇𝖊𝖑𝖆✌️
6 458
እንዲህ ስትልም ተደምጠሃል ፦ አንዳንዴ መስኪድ የምሔደው ለማንቀላፋት ነው "
" ከፈጣሪ ጋር በሠላም የሚኖር ብቻ
ነው በስግደት ላይ እያለ እንቅልፍ
የሚወስደው ። "
6 458
🥀...የሙታን መዝገብ ላይ ልኑር አልያም ከህያው ብዙ አልተገለጠልኝም። በፍፁም ድንጋጤና ዝምታ ውስጥ ሰጥምያለሁ።
እግሮቼን ከጌታዬ ደጅ አላፀናሁም። ትንሽ በሚመስል ወላዋይነት የጀመርኩት መራቅ ብዙ አሸሸኝ። ከኔ ብዙ ጎድያለሁ። ትንሿ ልቤንም ብዙ ጊዜ ደጋግሜ ገድያለታለሁ። ለኔ ከአለም ምን ቀረኝ?😔
#ᵐᵉʲⁿᵘⁿ
🥀𝖇𝖊𝖑𝖆✌️
6 458
አይ እቺ ቀደር 🫀
አንድ ሰሞን እኮ ለይላም ይህንን ግጥም ለመጅኑኑ በከላም ከትባለት ነበር🫠
"ባሀ መጅኑኑ አሚሪን ቢሀዋሁ
ወከተምቱል ሀዋ ፈሙቱ ቢወጅዲ
ፈኢዛ ካነ ፊል ቂያመቲ ኑድየ
መን ቀቲሉል ሀዋ? ተቀደምቱ ወህዲ፡፡"
ያ ከአሚር ጎሳ የሆነው በልቤ የተሸከምኩት የልቤ ሰው ፍቅሩን መሸከም አቅቶት እብደቱን ግልፅ አወጣ፡፡ እኔ ግን ፍቅሩን በውስጤ ደብቄ በፍቅሩ ሞትኩ፡፡ ግን እንደኔ አፍቅሮ ማን የተቀጣ አለ? ያኔ የትንሳኤው ቀን ደርሶ "ማነው በፍቅር የሞተ"? ተብሎ ሲጠራ ብቻዬን "አቤት" የምል ይመስለኛል!!
#ᵐᵉʲⁿᵘⁿ
🥀𝖇𝖊𝖑𝖆✌️
6 458
የኔ ቀለም ከየቱ እንደሆነ አይጠፋኝም። ብርሃን ከሆነች ከተማ ላይ ያለሁ ጨለማ ነኝ። ሰው እንዴት ከልጅነት ይዞ የመጣውን ስም ቀይሮ "የቀይስን መጅኑን" የተባለን የጠፋ አፍቃሪን ስም ይወርሳል? ስምን መልዓክ ያወጣዋል ይላሉ የኔን ቀንዳም ሰይጣን ነው ያወጣው። የኔ ጨለማ ለሌሎችም የሚበቃ ነው። የተጠጋኝ ብርሃኑ ኮስምኖ ከጨለማዬ የተወሰነውን ድርሻ ተቋድሶ በቅፅበት ይሸሻል። ልቤን ከሞላው ጨለማ ውስጥም ሌላ ድቅድቅ ተደላድሎ ተኝቶዋል።
#ᵐᵉʲⁿᵘⁿ
🥀𝖇𝖊𝖑𝖆✌️
