ar
Feedback
Ethio~Campus

Ethio~Campus

الذهاب إلى القناة على Telegram

🇪🇹 2018 FRESHMAN~GC FRESHMAN~GC 2018/2025 On this channel ~~you will get😍😍 🔶የሬሚዲያል ሞጅል(module) 🔷የሬሚዲያል ፈተና(MOE Exam) 🔶የፍሬሽማን ሞጁል(module) 🔷የፍሬሽማን (PPT,PDF 🔶የፍሬሽማን (Mid &Final exam) 🔷የዲፓርትመት (PPT,MODULE, EXAM) #your_success_our_mission

إظهار المزيد
7 670
المشتركون
+424 ساعات
-77 أيام
-18430 أيام
أرشيف المشاركات
የ2018 ዓ.ም 3ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና በዛሬው ዕለት መሠጠት ጀምሯል። በዚህ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በወረቀት እና በኦንላይን ፈተናቸውን ከዛሬ ሐምሌ 01/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ይወስዳሉ። @Ethio_campus1

ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ! በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2018 የትምህርት ዘመን 97.48% የሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 50% እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መዘዋወራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ አሳወቀ። የ2018 የትምህርት ዓመት የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል። ዘንድሮ ፈተናውን ከወሰዱ 84,257 ተማሪዎች መካከል 82,137 የሚሆኑ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ሆኖ የተቆረጠውን 50 በመቶ እና በላይ አስመዝግበዋል። 768 ትምህርት ቤቶች ፈተና አስፈትነው 543 ያህሉ ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸው ተገልጿል። ተፈታኝ ተማሪዎች ይህን ሊንክ https://aa6.ministry.et/#/result በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ። አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ/ም @Ethio_campus1

የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ እንደሚደረግ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አሳወቀ። @Ethio_campus1

CamScanner 2026-7-3 20.26.pdf2.04 MB

2nd round Exam ቀጥሎ የምንለቀቅ ይሆናል የ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች ወደ ቻናሉ ይጋብዙ @Ethio_campus1

+1
2018 APTITUDE ESSLCE ONLINE EXAM.pdf0.76 KB

+1
2018 APTITUDE ESSLCE ONLINE EXAM.pdf0.76 KB

ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ዛሬ በመላ ሀገሪቱ መሠጠት ጀምሯል። የሁለተኛ ዙር የኦንላይን ተፈታኝ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ለሦስት ቀናት (አርብ፣ ሰኞ እና ማክሰኞ) የሚወስዱ ይሆናል። የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና በስድስት ዙሮች በኦንላይን እና በወረቀት እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል @Ethio_campus1

ላለፉት ሦስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የመጀመሪያ ዙር ፈተና ዛሬ ተጠናቋል። የሁለተኛ ዙር ፈተና ነገ ሰኔ 26/2018 ዓ.ም መሠጠት የሚጀምር ሲሆን፤ ተፈታኞች ወደሚወስዱበት ተቋማት ገብተዋል። ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች በፈተና አሰጣጥ ደንቦችና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ገለጻ (Orientation) ዛሬ ተሰጥቷል። የሁለተኛ ዙር የኦንላይን ተፈታኝ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ለሦስት ቀናት (አርብ፣ ሰኞ እና ማክሰኞ) የሚወስዱ ይሆናል። @Ethio_campus1

ያለፈው አመት መስከረም 8 ሲሆን ዝም ስትሉ ዘንድሮ መስከረም መስከረም 5 ሆነ ቀጣይ መስከረም 2 ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል 😂 @Ethio_campus1

photo content
+5

በ  ቻናላችን  የ 2018  የ 12ተኛ ክፍል ተማሪዎች  አላቹ  ?? እስቲ reaction አድርጉ @Ethio_campus1

በ ቻናላችን የ 2018 የ 12 ክፍል ተማሪዎች አላቹ ?? እስቲ reaction አድርጉ @Ethio_campus1

2018 SATOnline exam by @NextGen_12.pdf5.54 MB

Physics 2018 First Round Entrance Exam @Ethio_campus1

4_5917920370689581410.pdf2.07 MB

4_5917920370689581453.pdf4.49 KB

#ከርዕስ_ውጭ ከዛሬ ጀምሮ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ መግብያ ፈተና በሁሉም የሀገሪቱ ቦታዎች መሰጠት ጀምሯል ። በ ቻናላችን ውስጥ ላላችሁ የ12ተኛ ክፍል ማትሪክ ተፈታኞች ተማሪዎች በሙሉ መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን:: በድጋሚ መልካም እድል🤍 @Ethio_campus1

photo content

#AddisAbaba የ2018 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች ውጤት ዛሬ ሰኔ 22/2018 ዓ/ም ከሰዓት እንደሚለቀቅ፣ የ6ኛ ክፍል ውጤት ደግሞ ከሳምንት በኋላ እንደሚለቀቅ የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል። የቢሮው ኃላፊ ዘላለላ ሙላቱ (ዶ/ር)፣ የ8ኛ ክፍል ውጤት ዛሬ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቀዋል። ምን ያክል ተማሪዎች እንዳለፉና ምን ያክል ማለፊያ ውጤት እንዳላመጡ ቲክቫህ ኢትዮጵያ የጠየቃቸው ኃላፊው፣ " እሱ ገና ነው አልታወቀም። በኋላ ይለቀቃል " ሲሉ ጠቁመዋል። የ6ኛ ክፍል የፈተና ውጤት መቼ እንደሚለቀቅ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ዘለለም (ዶ/ር)ን ጠይቋል። በምላሻቸው " ዛሬ የሚለቀቀው የ8ኛ ክፍል ውጤት ብቻ ነው። የ6ኛ ክፍል ውጤት ከሳምንት በኋላ ነው የሚለቀቀው" ብለዋል። የ8ኛ ክፍል ውጤት የማለፊያ ነጥብ 50% የተቆረጠ ሲሆን ቢሮው ፥ " ፈተናው በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው  " ብሏል። (የ8ኛ ክፍል ውጤት መመልከቻው ይፋ ሲደረግ የምናጋራ ይሆናል) ቲክቫህ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ/ም @Ethio_campus1