ar
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

الذهاب إلى القناة على Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام ʜᴀʟᴀʟ™

تُعد قناة ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 11 056 مشتركاً، محتلاً المرتبة 8 277 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 3 018 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 11 056 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 04 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -196، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 5، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 8.80‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 6.32‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 974 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 700 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 19.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 05 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

11 056
المشتركون
+524 ساعات
-407 أيام
-19630 أيام
أرشيف المشاركات
︎ ︎︎ ︎︎ ያልተዘወጃችሁበት ምክንያት ተናገሩ 👇

Repost from N/a
🌙 የ 81 ቃሪኦች ሙሉ ሱራ በአንድ የምታገኙበት ቻናል ልጠቁማችሁ ወላሂ የውሸት ማስታወቂያ አይደለም 🙌
Link👇
https://t.me/+VU3MNQ4CuMI4OWQ0 https://t.me/+VU3MNQ4CuMI4OWQ0 https://t.me/+VU3MNQ4CuMI4OWQ0

ይሄን እንድመለከት የመረጥከኝ እኔ ማን ነኝ ? 🥲
ይሄን እንድመለከት የመረጥከኝ እኔ ማን ነኝ ? 🥲

ውስጣዊ ውበት ! የሚባል ነገር የለም ። ቁንጅና ፤ ስለ ሰውየው ማንነት ወይም ባህሪ ሳናውቅ ወዲያውኑ ልንፈርደው የምንችለው ነገር ነው ። ውስጣዊ የምትሉት ውበት ግን ስለ ሰውየው ታሪክ ፥ ዓላማ እና መንፈስ  ወዘተ ማወቅ ይጠይቃል ። የአንድን ሰው ቅንነት ማየት አንችልም ፤ ማየት የምንችለው የቅንነቱን ውጤት (ድርጊቱን) ነው ። አንድን ሰው ውብ ነው ለማለት መጀመሪያ ስለ ማንነቱ ማወቅ ካለብህ ፥ ይኼ የሞራል ዳኝነት ነው ። ደግነት አስፈላጊ ነገር ቢሆንም ፥ ከውበት ጋር ማቀላቀል ግን የሁለቱንም ትርጉም ያደበዝዘዋል ። አንድን ሴት "ውስጣዊ ውበት"ሽ እኮ ማለት ፤ መልከጥፉ °°°🖤

አንዲት ሴት እንዲህ ትላለች፦ "እህቴ ከአክስታችን ልጅ ጋር ተስማማችና እንዲህ አለችው፦ 'እስኪ ናና #እጨኝ፤ እኔ ደግሞ እምቢ እልሃለሁ። ይህንን የማደርገው ፍቅረኛዬን ለማበሳጨት ፈልጌ ነው' ብላ አሳመነችው። ​እሱም እውነት መሰለውና እንደተስማሙት ሊያጫት መጣ። እሷ ግን 'እምቢ እላለሁ' ያለችው ልጅ ገና ጥያቄውን ሲያቀርብ ወዲያው 'እሺ!' ብላ እሺታዋን ገለጸች። የአባቴና የእናቴ ቤተሰቦችም በደስታ ዳሯትና አሁን ባሏ ሆነ። ​ጉዱ ምን መሰላችሁ? እህቴ ምንም አይነት ፍቅረኛ አልነበራትም፤ የፈለገችው እሱን ራሱን ነበር! አይ ሴቶች🥲😅

- ደጋግመህ ዴት ለማድረግ ሞከርክ~ አልተሳካልህም..በተደጋጋሚ 'አፍ የሚያስከፍት ነው' በምትለው መልኩ ጅንጀናህን ለማርቀቅ ለፋህ አሁንም አልተሳካም። በብርዝናህ በኩል የሆነችዋን ተሞዳሙደህ፣ ተቶካ
- ደጋግመህ ዴት ለማድረግ ሞከርክ~ አልተሳካልህም..በተደጋጋሚ 'አፍ የሚያስከፍት ነው' በምትለው መልኩ ጅንጀናህን ለማርቀቅ ለፋህ አሁንም አልተሳካም። በብርዝናህ በኩል የሆነችዋን ተሞዳሙደህ፣ ተቶካትከህ ሰካክሰህ ፎክ ተክ ብለህ(ለማሰማመጥ?) ጣርክ..ይህኔም አልተሳካም... እናም ወደ ሶሻል ሚዲያ እና ወደ ሰፊው ህዝብ መጣህ እና ስለ ሐራም የፍቅር ግኑኝነት ሰበከን..በእሳት አስፈራራኸን..በቁጣ አስጠነቀቅኸን..አሁን ካንተ በላይ የአዘል ሙኸርበጥ አለ ወይ ?...የለም! ምን ለማለት ነው...ኣዎዎ በራሳችሁ ምክንያት የተፈጠረ ጉድለታችሁን ለማስታመም ሐይማኖታዊ ወይም ባህላዊ ምክንያት አትፈልጉለት። ለሁለት ነገር ሲባል.. ሀ..የመጀመሪያው እውነት እና ችግሩ ራሳችሁ ስለሆናችሁ..ጉዳዩን በመወረፍ ሁኔታችሁ ስለማይስተካከል..በዚያ ጎዶሎው ስለማይሞላ..ስለማያሽርም..ስለማይለወጥ..አፍ የደሰከኮረውን ውስጥ ስለማይደግመው..ተዉት ለ..ማንም ግድ ስለማይሰጠው..ስለማያገባን..መነሻው ስለሚገባን..የቱጋ እንደሳታችሁ ስለምንረዳ..ከምንም በላይ ልክ ይህ ሁኔታችሁን ስናይ ፊደል 'ሀ' ላይ ያለውን በማብሰለሰል ስለምንረሳችሁ(ስለምንረሳው)..ባጠዓላይ ትዝም ስለማይለን..ይቅር

....ሁሌ ነገሮችን እንደ ቀሽም ልብወለድ 'አንዳንዴ' ብሎ መጀመር ይታክታል ...በ'አንዳንዳንዶች' ውስጥ ተድበስብሰው የሚያልፉ ብዙ አንዳንዶች መኖራቸው ያተክናል ...የብዙዎቻችን 'አንዳንድ' በጥቂት እድሚያችን የተካበተ ግና... በህይወት ዘመን ሙሉ የማይገለፅ ነው ... ይህን መራራ እውነት እያወቁ ግን ላለማስተባበል ሁሌ 'አንዳንዴ' እያሉ መጀመር ቀሽምነት ካልተባለ ምን ሊሰኝ ነው....ሆኖም ግን ... ¤ ....አንዳንዴ የማንገፋቸው የህይወት መራራ ፅዋዎች አሉ ....እንጎነጫቸው ዘንድ ግድ የሆኑ ...በኛ ሳይሆን በአላህ ፍቃድ ስር ያደሩ....በዚህ ጊዜ አሏህ ካንተ ትዕግስትህን እየፈተሸ መሆኑን እወቅ.... ¤ ....አንዳንዴ ብትሸሸው እንኳ የማታመልጠው ...ባትፈልገው እንኳን የሚፈልግህ...ከአንተ ቁጥጥር እና ችሎታ ውጪ የሆነ የአላህ ፀጋ ያካብብሃል ....ግራ እስኪገባህ ድረስ በመልካም ነገር ያበስርሃል...በዚህ ጊዜ ለምስጋና እየጠራህ መሆኑን እወቅ... ¤ ....አንዳንዴ ያለህበት ስብዕና በከፋ ሁኔታ ላይ እያለ ድንገት እሱን ማምለክን ያገራልሃል ...የየ'ለት መገዛትህን በልብህ ላይ ያፀናልሃል ....ታዛዥነትን ያሰብትብሃል...ግልፅ ባለ ሁኔታ ወደራሱ ሲጠራህ ትመለከታለህ....ይህም ላንተ ገረሜታን የሚፈጥር እና ከቁጥጥርህ ውጭ የሆነ ነው .... በዚህ ጊዜ በነዚህ ተግባራት የዋለልህን ውለታ ሊያሳውቅህ መሆኑን እወቅ... ❴..قُل لَّن يُصِيبَنَآ إِلَّا مَا كَتَبَ ٱللَّهُ لَنَا..❵ «..አላህ ለኛ የጻፈልን (ጥቅም) እንጂ ሌላ አይነካንም..»በላቸው .....የቻይነትህ ጥበብ እና ልቅና ከአቅሎችም በላይ የሆነው ጌታዬ ሆይ !... ...የሚገባህን አምልኮ አላመለክንህም ...የሚገባህን ምስጋና አላመሰገንህም ....ጥራት ይገባህ.!... ሱብሐነከ ያ ረብ 🖤

አንዳንዶች ደግሞ አጠያየቃቸውን የሚያሳምሩ አሉ...... አንዲት እህት ትዳር መጣላት ከዚያም ስለ ሰውየው ስትጠይቅ መስጂድ ሚሄድበት መኪና አለው? የቲሞችንስ ሰብስቦ የሚመግብበት ቤት አለው። አሉ ነው!😂

ፉክክሩ ጠንካራ እንደሆነ እየተሰማኝ ነው😅
ፉክክሩ ጠንካራ እንደሆነ እየተሰማኝ ነው😅

#አስታውስ!! ነገ ሰኞ ነው ነው የቻላችሁ ፁሙ!!

ፍቅር ⏩️ሙሀመድ▶️ ሙቷል የሚል እንዳልሰማ ተብሎ ሰይፍ የተመዘዘበት🖋️

https://t.me/MuradTadesse/48345 ያንተም ዱዐ ሙስተጃብ ሲሆን እኛም በጬኸታቸው ምክንያት እንቅልፍ ስናጣ ኧረ የአርሰናል ነገር ከፋ😭

. 💍የትዳር ወጪና የባል መከራ😭: ​- በህንድ ሴቷ መህር #ትከፍላለች፤ - በግብፅ ደግሞ የቤት እቃውን ሴቷ #ታሟላለች። ​የኛዋ ሀገር ግን... ወንዱ መህር መክፈል አለበት፣ ወርቅ መግዛት አለበት፣ ቤት ማዘጋጀትና እቃ ማሟላት፣ የሰርጉን ድግስ፣ የሰርግ አዳራሹንና የሙሽራዋን ወጪ ሁሉ እርሱ ይሸፍናል።🥀 ​ሙሽራዋ ላይ ያለባት ግዴታ ግን... ኢስቲኻራ ሰግዳ 'እሺ' ማለት ብቻ ነው😭 ​ስለዚህ ወንድሜ! ያላገባ ወንድ ካየህ 'ለምን እስካሁን አልገባህም?' ብለህ አትጠይቀው። ዝም በለው... ያለበት መከራ ይበቃዋል! .......

ግብፃዊው ፀሐፊ አሕመድ ኻሊድ✍️ "ያ አንቺ ትፈሪው የነበረውና #እንድገድልልሽ ትለምኚኝ የነበረው አይጥ እንኳ... እኛ ከተለያየን በኋላ ወደ እኔ መጣና። አይኖቼን እያየ እንዲህ አለኝ፦ "ለመሆኑ ያኔ እኔን ልትገድል የፈለግከው ለዚች (ለማትረባ) ሴት ብለህ ነበር? ውርደት ለአንተ ይሁን!'" 😂

«...እንዴት ነሽልኝ ግን...?!» «...አልሐምዱሊላህ...» ይህ 'አልሐምዱሊላህ' ምስጋናን ማቅረብ ብቻ መስሎ አይሰማኝም። ቃሉ ምስጋናን እየገለፀ ሆኖ ብቻ አይነበበኝም። - አንዳንዴ 'አልሐምዱሊላህ' "የሆነውን ሁሉ አላህ እንዳረገው አውቂያለሁ፣ ተረድቻለሁ፣ ያረገው ሁሉ እኔ ካሰብኩት የተሻለ እንደሆነ አምኛለሁ፤ ከእኔ ምኞት የሱ ውሳኔ ቀድሟል፤ የሱን ውሳኔ፣ የሱን መሻት፣ የሱን ማድረግ በፍቅር ተቀብያለሁ" የሚሉትን ሐረጋትን አዝሎ ይታየኛል ¤ አንዳንዴ 'አልሐምዱሊላህ " ጭንቅ ጥብብ ብሎኛል፤ ጥልቅ የሆነን ህመም ታምሚያለሁ፤ ከገባሁበት አረንቋ መውጣት ተስኖኛል፤ ባመንኳቸው ሰዎች ክህደት ልቤ ክፋኛ ተጎድቷል፤ ይሆናል ያልኩት ቀርቶ ያላሰብኩት ሆኗል፤ ቃል የማይገልፀውን ህመም በልቤ ሸሽጊያለሁ፤ ግን ከጌታዬ ውጪ ምን ምሸሽበት፣ ምን ምከለልበት፣ ምን የምሽርበት አለኝ?! ..የዚህ ሁሉ ፈጣሪ እሱ !..እሱ እንዳረገ ያርገኝ ..» ተብሎም ይነበበኛል -¤አንዳንዴ 'አልሐምዱሊላህ' "በጣም ደስተኛ ነኝ፤ ነገሮች እንዳሰብኳቸው እየሄዱልኝ ነው፤ ኧረ እንደውም ካሰብኩት በላይም ሆኖልኛል፤ ጭንቄ ሁሉ በአሏህ ፍቃድ ተወግዷል፤ ለደስታዬ ለከት አጥቼ..ደስታዬን ምገልፅበት ቃል አጥቻለሁ፤ የዚህ ሁሉ አድራጊ እና ከሳች አሏህ ነው፤ ታድያ ይህን ስሜት 'አልሐምዱሊላህ' ከሚለው ቃል ውጪ ምን ይገልፅልኛል" የሚል መስሎም ይሰማኛል። - ∞እና አልሐምዱሊላህ ሁሉን አድራጊውን አላህ ከማመስገንም ባሻገር፤ የታመቁ ስሜቶችን ምንም ተጨማሪ ቃላት ሳይናገሩ መተንፈሻም ነው ! ∞- አዎ አልሐምዱሊላህ በምስጋና ከመዋደቅም ተሻግሮ፤ የአላህን ሁሉን ቻይነት እና ብቸኛ መሸሽያነት የመመስከሪያ ጥቅል ነው ! [...شَاكِرًا لِّأَنْعُمِهِ ۚ اجْتَبَاهُ وَهَدَاهُ إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ....] «..ለጸጋዎቹ አመስጋኝ ነበር፤ መረጠው፡፡ ወደ ቀጥተኛውም መንገድ መራው፡፡..» ¤ አልሐምዱሊላህ🖤

​⚠️ የድንበር ላይ ሕይወት አደጋ! ​በአላህ ታዛዥነት (ዒባዳ) እና በእርሱ ትእዛዝ መጣስ (ወንጀል) መካከል የመኖር አንዱ ትልቁ አደጋ፤ የሕይወትህ ማጠቃለያ (ኻቲማህ) በየትኛው በኩል እንደሚሆን አለማወቅህ ነው።!
@halal_post

Huh
Huh

ልጃቸዉ ጨዋ ነዉ እንዲባል ቆልፈዉ አሳድገዉን now w'r struggling to survive this adult shiii
ልጃቸዉ ጨዋ ነዉ እንዲባል ቆልፈዉ አሳድገዉን now w'r struggling to survive this adult shiii