Assaye Derbie
الذهاب إلى القناة على Telegram
إظهار المزيد
📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie
تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 364 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 648 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 346 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 364 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 19 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -151، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -7، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 37.94%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 10.81% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 450 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 553 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 39.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
وصف القناة غير متوفر.
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 20 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.
14 364
المشتركون
-724 ساعات
-337 أيام
-15130 أيام
أرشيف المشاركات
14 355
ጀግናዋ እኅታችን መስከረም አበራ በተከሰሰችባቸው ሁለት ክሶች በእነዚያ ዘረኛና ሙሰኛ ዳኞች ጥፋተኛ ነሽ መባሏን ስሰማ "ቃሊቲ የገባሽው ወንጀል ስትሠሪ ስለተገኘሽ ሳይሆን በመጽሐፍና በፊልም ለመጪው ትውልድ የሚተላለፍ ታሪክ ልትሰሪ መሆኑን ተረድተሽ ጠንክሪልኝ" ማለት ወደድኩ።
እና ደግሞ በየትኛውም ፈተና የማይናወጥ የጀግና ልቧን፣ የምታስበውን ሐሳብ ከሰው ልብ ውስጥ የሚያስቀምጥ የተባ አንደበቷን፣ በሐሳብና በንባብ የዳበረ አእምሮዋን፣ ከአገር የሚሰፋ ምናቧን፣ ከንግግር ባለፈ የተግባር ሰው መሆኗን...ታሳቢ በማድረግ "መስከረም አበራ" የሚለው ሥም በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ የሚጠራ ዝነኛ ሥም ይሆናል እላለሁ።
ጊዜው መቼም ይሁን መቼ መስኪ ከፍ ሲል "የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር" ዝቅ ሲል የአማራ ሕዝብ ፕሬዝዳንት ሆና መገኘቷ አይቀሬ መሆኑን መናገር እሻለሁ።
14 355
ዊጉን ሲጥል መከላከያ የሚሆነው፣ ዊጉን ሲቀጥል ሸኔ የሚባለው የዐቢይ ታጣቂ በዚህ ሳምንት 40 የሶዶ ጉራጌዎችን መጨፍጨፉን ከመዘገብ ይልቅ ሙከጡሪ ላይ ሌላ ድራማ በማሰናዳት ሕዝብን ማወዛገብ መርጠዋል።
14 355
መሽ&ረፈት ምን ብሎ ዋሸ?
"248ሺ ቤት ሰርቼ አስረክቤያለሁ" 😂
በእርግጠኝነት ቢቆጠር እኮ 5ሺ ቤት አይሞላም! "የት ነው የሠራኸው" ተብሎ ቢጠየቅ መልስ የለውም። ከእሱ ሪፖርት እውነተኛው ሞባይል ባንኪንግ ብቻ ነው
14 355
2 ጴንጤዎችን ወደ አደባባይ ይልኩና አንዱን ወንጌል ሰባኪ፣ ሌለኛውን ስብከቱን የሚቃወም ያደርጓቸዋል።ከዚያ "ወንጌል ሲሰበክ የሚንጨረጨር ሰይጣን ብቻ ነው በሚል ርዕስ ድራማቸውን ይለጥፉና የሌላውን እምነት ተከታይ ይሳደባሉ። ትፋታቸውን ያዝረከርካሉ
14 355
ከየመንገዱ የሚታፈሱ የደቡብ ወጣቶች ጫማ የሚጠርጉበትን ሳጥን እና የቀን ሥራ የሚሠሩበትን የግንባታ እቃ ለዲሞግራፊ ለውጥ ተብሎ ወደ አ/አበባ ለመጣው ኃይል አስረክበው ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ እየተጋዙ ነው!
14 355
"ጎሳዬ ተስፋዬ" የሚባል አርቲስት የለቀቀው ሲንግል ሙዚቃ ከለጠፈው ምሥል ጋር ምንም ግንኙነት የሌለው በመሆኑ ብሎም
አቢይ አሕመድ ባፈራረሳቸው የአዲስ አበባ ቤቶች ሕዝብን እና አድናቂዎቹን በማምታታቱ ከልብ ተጸጽቶ ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባል።
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
