ar
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

الذهاب إلى القناة على Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

تُعد قناة 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 253 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 136 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 378 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 253 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 11 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 33، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 0، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 16.42‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.36‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 342 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 193 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 12 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 253
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-127 أيام
+3330 أيام
أرشيف المشاركات
☑️ እነዚህ ሶስት ነገሮች ካሉህ አንተ ሀብታም ነህ። 📍وعن عُبَيداللَّه بِن مِحْصَنٍ الأَنْصارِيِّ الخَطْمِيِّ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّه ﷺ: مَنْ أَصبح مِنكُمْ آمِنًا في سِرْبِهِ، مُعَافًى في جَسدِه، عِندهُ قُوتُ يَومِهِ، فَكَأَنَّمَا حِيزَتْ لَهُ الدُّنْيَا بِحذافِيرِها  📗رواه الترمذي وقال: حديثٌ حسنٌ. http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru

ከአንድ በላይ ያገባ ሰው በሚስቶቹ አያያዝ ላይ ፍትሃዊ ሊሆን ይገባል። ይሄ ምርጫና ፍላጎት ሳይሆን ግዴታ ነው። ብዙዎች ላይ የሚታየው ግን ሁለተኛ ሲያገቡ የመጀመሪያዋን ይበድላሉ። እንዲያውም ከሷም አልፎ ልጆቿን ጭምር የሚበድል ብዙ ሰው አለ። እንዲህ አይነቱ አቀራረብ 1- ከአላህ ጋር ያጣላል። ኣኺራን ያበላሻል። 2- ልጆች አባታቸውን እንዲጠሉ፣ ከዚህም አልፎ ከተለያዩ ሴቶች የተገኙ ልጆች በመሀላቸው ጥላቻ እንዲነግስ ያደርጋል። ስለዚህ በፍትህ ለማስተዳደር ቆፍጠን ያለ አቋም ይኑርህ። ይህንን ለማድረግ የምትልፈሰፈስ እና ወኔ የሚያጥርህ ከሆነ ይቅርብህ። ብዙ አስተዋይና ኃይለኛ የሚባል ወንድ ሳይቀር በአዲሷ ሚስቱ ጤነኛ ያልሆነ አቀራረብ በመረታት ዱንያ ኣኺራውን ሲያጠፋ ማየት በብዙ አካባቢ የተለመደ ነው። = የቴሌግራም ቻናል:- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

القارئ_عبدالله_الجهني_ويوم_نبعث_من_كل_أمة_.mp36.38 MB

ከተኛህ ሌሊቱ ያልቃል ! ካልተኛህ አንተ ታልቃለህ ! መልካም ለይል ተመኘሁ =

🛑ቀጥታ ስርጭት ተስሒሑ ቲላዋ ──────⊹⊱✫⊰⊹────── 🎙በወንድማችን ሙሀመድ ሲራጅ ጀ        መ                  ረ https://t.me/Ibnu_siraj_Alkemissie?livestream

تلاوةٌ أخّاذة للقارئ عبدالرحمن ابن الشيخ عبدالرزاق البدر -وفقهما الله- 🌱 ما تيسر من سورة الفرقان - صلاة العشاء 16-8-1446هـ #تلاوات_البدر =

የሮቦት ፀዳት አይ መዳም በሮቦት ተማምነሽ ሰራተኛ ያባረርሽ እንዴት ነሽ ¿¿

በነገራችን ላይ ባላቸዉ የዳሩ ሴቶች ወሬ አያወሩም ሀቂቃ ይኖሩታል በተግባር ማሻ አላህ ተባረክ አላህ አላሁመ ባሪክ! ግን የራሳቸዉ የማይድሩ ወይም ገና ላጤ የሆኑ አንዳድ እህቶች ሰዉ ዳሩ እያሉ ያስቸግራሉ አሃ ¡ ተዉና እንኑርበት ! አታሳስቱና ! እረፉ ¡ =

የራስሽ የግልሽ ባል ይዘሺ ግን ሌሎች ዳሩ አትከልክሉ የምትይ እህት ሆይ ምክር እና ሻወር ከራስ ይጀምራል ላስታዉስሺ ብዬ ነዉ¡¡ =

በሩቅ ሁናችሁ በቃላት #ተኩስ የምትወራወሩ ባለትዳሮች ተገናኙና ችግራችሁን ፍቱ¡

ከሰው ገለል ሲባል ስንት የሚፈፀም ጥፋት አለ?! ~ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በሐዲሣቸው : "የቂያማ ቀን እንደ ቲሃማ ተራሮች የነጡ በጎ ስራዎችን ይዘው ነገር ግን አላህ የተበተነ ትቢያ የሚያደርግባቸው ሰዎችን በእርግጥም አውቃለሁ" አሉ። “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ምን አይነት ሰዎች እንደሆኑ ይንገሩን። ሳናውቀው ከነሱ እንዳንሆን ሁኔታቸውን ይግለጡልን” በማለት ሠውባን ረዲየላሁ ዐንሁ ሲጠይቋቸው : "እነሱማ የናንተው አይነቶች የናንተው ወንድሞች ናቸው። በሌሊት እንደምትሰግዱት ይሰግዳሉ። ነገር ግን ብቻቸውን ሲሆኑ የአላህ ክልከላዎችን የሚዳፈሩ ናቸው" አሉ። [አሶሒሐህ: 505] = የቴሌግራም ቻናል :- t.me/IbnuMunewor

የመኖር ምክንያት ትሆነኛለህ ብዬ  ብመርጥህ የበሽታዬ ምክንያት ሆነህ አረፍከዉ። የብዙ እህቶች ብሶት በተለይ በኦላይ ጋብቻ የፈፀሙ ሳይገናኙ ገና በርቀት በህመም የተጠቁ ቤት ይቁጠራቸዉ። አላህ በተሻለ ይተካችሁ ልባየቸዉ ይጠግናቸዉ ያረብ! =

🎧 تلاوة رائعة من سورة آل عمران للشيخ محمد رسلان -حفظه الله-. =

" አላህ ሰዎችን ከእኛ ያርቃል ከሱ ዉጭ ማንም አብሮን እንደማይኖር ሊያሳየን ! =

‏قال الشَّيخ ابن العُثيمين رحمَه الله: « يَنبغِي للإنسَان أن يُراعِي قُلوبَ النَّاس؛ فإذا انكَسَر قَلب شَخص فَليحرِص على جَبرِه بما استَطَاع؛ لأنَّ في هذا فَضلاً عَظيمًا »   شرح بلوغ المرام( 333/11)   =