fa
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

رفتن به کانال در Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 253 مشترک است و جایگاه 6 136 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 378 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 253 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 11 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 33 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 0 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.42% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.36% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 342 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 193 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 12 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 253
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-127 روز
+3330 روز
آرشیو پست ها
☑️ እነዚህ ሶስት ነገሮች ካሉህ አንተ ሀብታም ነህ። 📍وعن عُبَيداللَّه بِن مِحْصَنٍ الأَنْصارِيِّ الخَطْمِيِّ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّه ﷺ: مَنْ أَصبح مِنكُمْ آمِنًا في سِرْبِهِ، مُعَافًى في جَسدِه، عِندهُ قُوتُ يَومِهِ، فَكَأَنَّمَا حِيزَتْ لَهُ الدُّنْيَا بِحذافِيرِها  📗رواه الترمذي وقال: حديثٌ حسنٌ. http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru

ከአንድ በላይ ያገባ ሰው በሚስቶቹ አያያዝ ላይ ፍትሃዊ ሊሆን ይገባል። ይሄ ምርጫና ፍላጎት ሳይሆን ግዴታ ነው። ብዙዎች ላይ የሚታየው ግን ሁለተኛ ሲያገቡ የመጀመሪያዋን ይበድላሉ። እንዲያውም ከሷም አልፎ ልጆቿን ጭምር የሚበድል ብዙ ሰው አለ። እንዲህ አይነቱ አቀራረብ 1- ከአላህ ጋር ያጣላል። ኣኺራን ያበላሻል። 2- ልጆች አባታቸውን እንዲጠሉ፣ ከዚህም አልፎ ከተለያዩ ሴቶች የተገኙ ልጆች በመሀላቸው ጥላቻ እንዲነግስ ያደርጋል። ስለዚህ በፍትህ ለማስተዳደር ቆፍጠን ያለ አቋም ይኑርህ። ይህንን ለማድረግ የምትልፈሰፈስ እና ወኔ የሚያጥርህ ከሆነ ይቅርብህ። ብዙ አስተዋይና ኃይለኛ የሚባል ወንድ ሳይቀር በአዲሷ ሚስቱ ጤነኛ ያልሆነ አቀራረብ በመረታት ዱንያ ኣኺራውን ሲያጠፋ ማየት በብዙ አካባቢ የተለመደ ነው። = የቴሌግራም ቻናል:- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

القارئ_عبدالله_الجهني_ويوم_نبعث_من_كل_أمة_.mp36.38 MB

ከተኛህ ሌሊቱ ያልቃል ! ካልተኛህ አንተ ታልቃለህ ! መልካም ለይል ተመኘሁ =

🛑ቀጥታ ስርጭት ተስሒሑ ቲላዋ ──────⊹⊱✫⊰⊹────── 🎙በወንድማችን ሙሀመድ ሲራጅ ጀ        መ                  ረ https://t.me/Ibnu_siraj_Alkemissie?livestream

تلاوةٌ أخّاذة للقارئ عبدالرحمن ابن الشيخ عبدالرزاق البدر -وفقهما الله- 🌱 ما تيسر من سورة الفرقان - صلاة العشاء 16-8-1446هـ #تلاوات_البدر =

የሮቦት ፀዳት አይ መዳም በሮቦት ተማምነሽ ሰራተኛ ያባረርሽ እንዴት ነሽ ¿¿

በነገራችን ላይ ባላቸዉ የዳሩ ሴቶች ወሬ አያወሩም ሀቂቃ ይኖሩታል በተግባር ማሻ አላህ ተባረክ አላህ አላሁመ ባሪክ! ግን የራሳቸዉ የማይድሩ ወይም ገና ላጤ የሆኑ አንዳድ እህቶች ሰዉ ዳሩ እያሉ ያስቸግራሉ አሃ ¡ ተዉና እንኑርበት ! አታሳስቱና ! እረፉ ¡ =

የራስሽ የግልሽ ባል ይዘሺ ግን ሌሎች ዳሩ አትከልክሉ የምትይ እህት ሆይ ምክር እና ሻወር ከራስ ይጀምራል ላስታዉስሺ ብዬ ነዉ¡¡ =

በሩቅ ሁናችሁ በቃላት #ተኩስ የምትወራወሩ ባለትዳሮች ተገናኙና ችግራችሁን ፍቱ¡

ከሰው ገለል ሲባል ስንት የሚፈፀም ጥፋት አለ?! ~ ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በሐዲሣቸው : "የቂያማ ቀን እንደ ቲሃማ ተራሮች የነጡ በጎ ስራዎችን ይዘው ነገር ግን አላህ የተበተነ ትቢያ የሚያደርግባቸው ሰዎችን በእርግጥም አውቃለሁ" አሉ። “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ምን አይነት ሰዎች እንደሆኑ ይንገሩን። ሳናውቀው ከነሱ እንዳንሆን ሁኔታቸውን ይግለጡልን” በማለት ሠውባን ረዲየላሁ ዐንሁ ሲጠይቋቸው : "እነሱማ የናንተው አይነቶች የናንተው ወንድሞች ናቸው። በሌሊት እንደምትሰግዱት ይሰግዳሉ። ነገር ግን ብቻቸውን ሲሆኑ የአላህ ክልከላዎችን የሚዳፈሩ ናቸው" አሉ። [አሶሒሐህ: 505] = የቴሌግራም ቻናል :- t.me/IbnuMunewor

የመኖር ምክንያት ትሆነኛለህ ብዬ  ብመርጥህ የበሽታዬ ምክንያት ሆነህ አረፍከዉ። የብዙ እህቶች ብሶት በተለይ በኦላይ ጋብቻ የፈፀሙ ሳይገናኙ ገና በርቀት በህመም የተጠቁ ቤት ይቁጠራቸዉ። አላህ በተሻለ ይተካችሁ ልባየቸዉ ይጠግናቸዉ ያረብ! =

🎧 تلاوة رائعة من سورة آل عمران للشيخ محمد رسلان -حفظه الله-. =

" አላህ ሰዎችን ከእኛ ያርቃል ከሱ ዉጭ ማንም አብሮን እንደማይኖር ሊያሳየን ! =

‏قال الشَّيخ ابن العُثيمين رحمَه الله: « يَنبغِي للإنسَان أن يُراعِي قُلوبَ النَّاس؛ فإذا انكَسَر قَلب شَخص فَليحرِص على جَبرِه بما استَطَاع؛ لأنَّ في هذا فَضلاً عَظيمًا »   شرح بلوغ المرام( 333/11)   =