cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Mereja.com መረጃ ቲቪ

Information Desk +0 000 000 0000

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
2 727
المشتركون
+1124 ساعات
+407 أيام
+7130 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

05:46
Video unavailableShow in Telegram
የግንባር መረጃዎች
إظهار الكل...
Project 9.mp437.28 MB
05:12
Video unavailableShow in Telegram
አብይ አሕመድ በፓርላማ ከዘባረቃቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ እስረኞችን እነ ክርስቲያን ታደለን በተመለከተ የተናገረው ነው፤ ይህን አስመልክቶ ጋዜጠኛ ይርጋ መረጃዎችን ይዟል ያድምጡት ።
إظهار الكل...
Project 8.mp420.20 MB
08:40
Video unavailableShow in Telegram
በሸዋ ቀጠና ለአብይ አሕመድ ቅጥረኛ ሆና በፋኖ ላይ ስለላ ስታካሂድ የነበረች እና በፋኖ ቁጥጥር ስር የዋለች ሴት ጋር የተደረገ ቆይታ
إظهار الكل...
Project 7.mp455.63 MB
👍 1
11:29
Video unavailableShow in Telegram
በሸዋ፤ በጎንደር፣ በጎጃም እና ወሎ የሚገኙ የአማራ ፋኖ እዞች ወደ አንድ ለማምራት የጀመሩት ውይይት የተሳካ ሲሆን ስያሜን ከመምረጥ ጀምሮ እስከ ስራ አስፈፃሚ እና ማዕከላዊ ኮሜቴ እንዲሁም መዋቅር እና ሌሎች አስፈላጊ ጉዳዮችን በመከወን ላይ ናቸው። ዝርዝሩን ሙሉጌታ አንበርብር ያቀርበዋል ያድምጡት)
إظهار الكل...
Project 4.mp473.67 MB
1
06:25
Video unavailableShow in Telegram
አብይ አሕመድ የምትኖርበትን እውነት የሚክድ አደገኛ ነው ( የእንዳልካቸው ትንታኔ )
إظهار الكل...
Project 3.mp442.44 MB
16:34
Video unavailableShow in Telegram
የአብይ አሕመድ አደገኛ ውሸቶችና ኪሳራዎች ( በጋዜጠኛ ይርጋ )
إظهار الكل...
Project 2.mp456.75 MB
17:56
Video unavailableShow in Telegram
የአብይ አሕመድ የፖለቲካ ቅጥፈቶች ( በጋዜጠኛ ሙሉጌታ አንበርብር )
إظهار الكل...
Project 1.mp454.95 MB
አማራን ተቋም አልባ የማስቀረት ግዙፍ ሴሪዎች በነ ዐቢይ አሕመድ… በሕክምና ትምህርት ዘርፍ ከ65 ዓመት በላይ ልምድ ያለው 'የጎንደር ዩንቨርስቲ'ን የማፍረስ እና ልምድ ያላቸውን መምህራንን እና ዶክተሮች ወደ ጅማ የማዘዋወር የነ ዐቢይ አሕመድ ድብቅ ፕሮጀክት በሰፊው እየተሰራበት ነው። የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት የተመሰረተና በህክምናው ዘርፍ ከአዲስ አበባው (ጥቁር አንበሳ) ዩኒቨርሲቲ በመቀጠል በምስራቅ አፍሪካ ደረጃ አንጋፋው የህክምና ተቋም ነው። በህክምናው ዘርፍ ብቻ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ባለሙያዎችንም አፍርቷል። ይህን አንጋፋ የአፍሪካ ሀብት የሆነ ተቋም በግብዓትና በሰው ኃይል ለማፍረስ ጅማ ዩኒቨርሲቲን ለማንገሥ በጥናት ላይ የተመሠረተ ሴራ እየተሰራበት ነው። (መረጃው ከጎንደር ዩንቨርስቲ ሰዎች የተላከልን ነው) በኦሕዴድ በኩል፦ "ጅማን የ ሜዲካል ቱሪዝም ማዕከል እናደርጋለን" በሚል የጎንደር ዩንቨርስቲን ማፍረስ እንደ ግብ ማስፈፀሚያ መሳሪያ ሆኗል። ይህ አማራን የተቋማት መዃን የማድረግ የኦህዴድ ፕሮጀክት፣ ከጥልቅ ጥላቻ እና አማራ ጠልነት የሚመነጭ ነው። የጎንደር ዩንቨርስቲ በወልቃይት ጉዳይ በሰራቸው ወገን ተኮር (አማራዊ) ተግባራት በሁለቱም ኃይሎች ማለትም በወያኔም፣ በኦሕዴድም ጥርስ ውስጥ የገባ ተቋም ነው። ለዚህ አንጋፋ የትምህርት ተቋም ካለፉት ሦስት ዓመታት ወዲህ ምንም ዓይነት አዳዲስ የሕክምና ግብዓት አልተሰጠውም፤ ተቋሙም በበጀት እየታሸ ይገኛል። በአንፃሩ ጅማ ዩንቨርስቲ ራሱን እንዲያደራጅ የማድረግ እንቅስቃሴ በከፍተኛ ሁኔታ ኢንቨስት እየተደረገበት ነው። የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ሚሰሩ ከፍተኛ ልምድና ዕውቀት ያላቸው የሕክምና ሳይንስ መምህራንና ተመራማሪዎችን በከፍተኛ ጥቅማ ጥቅም በማማለል እንዲፈልሱ የማድረግ ሥራው በትልቅ በጀት እየተሰራበት ነው። በአንፃሩ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በግብዓትና በበጀት እጦት እንዲሽመደመድ በመደረግ ላይ ነው። ይህም አማራን በሰው ኃይልና በተቋማት የማራቆት ኦነጋዊ ፕሮጀክት ነው። #በሌላ ተመሳሳይ የሕክምና ነክ መረጃ ፦ በአሁኑ ወቅት በአማራ ክልል እና በአዲስ አበባ አዲስ ፋርማሲ መክፈት አይቻልም። ፍቃድ ተከልክሏል። በአማራ ክልል ከመካከለኛ ክሊኒክ ጀምሮ መክፈት አይቻልም። ምክንያት ያሉት ደሞ አዲስ ስታንዳርድ እያወጣን ስለሆነ የሚል 'ታገሱን' የሚል ምላሽ ተሰጥቷል። በሌላ በኩል በኦሮሞ ክልል የፋርማሲ ፍቃድ ያወጡ ሰዎች አዲስ አበባ ላይ መስራት የሚችሉበት ያልተፃፈ ሕግ ተግባራዊ በመሆን ላይ ነው። በሌላ መረጃ ደብረ ማርቆስ ዩንቨርሲቲ ሕክምና ክፍሉን የመዝጋት እንቅስቃሴ በሚቀጥለው በጀት ዓመት ይኖራል። ለዚህም እንዲረዳ አቅጣጫ እንዲያስቀምጡ የኦህዴድ ፖለቲካ አስፈፃሚ ሆዳም አማሮች በምሁር ሥም ተሰብስበዋል። እነዚህን መረጃዎች በሙሉ ደምረን ስንመለከታቸው አማራን በሰው ኃይልና በተቋማት የማዳከም፤ የማራቆት ብሎም የተቋም መኻን የማድረግ ኦነጋዊ ፕሮጀክቶች ናቸው። ይህ ደግሞ ከጥልቅ ጥላቻና አማራ-ጠልነት የሚመነጭ ነው።
إظهار الكل...
😢 1
09:34
Video unavailableShow in Telegram
የአማራ ክልል የጸጥታ ሃይሎች ስብሰባ እና የግንባር መረጃዎች
إظهار الكل...
Project 10.mp454.25 MB
1
00:32
Video unavailableShow in Telegram
ብ/ጄኔራል ተፈራ ማሞ ስራ ላይ ከነጠበንጃው .......
إظهار الكل...
449844498_2244221595946668_379917509106686524_n.mp41.77 MB
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.