ar
Feedback
ቶጳዝዮን

ቶጳዝዮን

الذهاب إلى القناة على Telegram

"ቶጳዝዮን"ማለት ቢጫ የከበረ ድንጋይ ፣ዕንቍ ማለት ነው። በተስፋ የተቃኘዉን ሀሳባችንን እና ስሜቶቻችንን በዕንቊ ቃላቶች እያዋዛን በብዕራችን የምንገልፅበት ምርጥ ቻናል ነው። ለማንኛውም አስተያየት👇👇 @Ediwub @Tirrubel

إظهار المزيد
3 576
المشتركون
+124 ساعات
+37 أيام
+4430 أيام
أرشيف المشاركات
ጉድ እኮ ነው! በዘመን መሰልጠን በዝቶ ሽግግሩ ስፍራ ተዘጋጅቶ በሰው እያጠሩ ለአጉል ትግያ ሀገሬው ተምሞ በመቶ ሺ ያሲዛል እዚ ወገን ታሞ! @weyblann

፨፨፨፨፨ እሞታለሁኝ አይቀራትም ደርቄ አልቀርም እንደ በጋ፤ ግና ሳላሽት ፈቀቅ የለም ጓጉተው ሳይወስዱኝ ከማድጋ። .. ስማር ኖሪያለው ስንት አመታት ከሞት ተናንቆ ድል ማድረግን፡ እንኳን ለአንዱ ለሺህ አልሳሳም እያነባሁኝ አልምትም ግን!። #mikiyas_feyisa @topazionnn

photo content

የ ፯ ዓመት ስለት ፀሐፊ እና አንባቢ፦ ዔደን ታደሰ @ediwub @topazionnn @topazionnn

ምንድነው ፍላጎትህ/ሽ ? ለነገሩ ምንም ቢሆን Don't worry .... ግጥም ...... ድርሰት ........ አዝናኝ ወግ...... አጫጭር የፍቅር ታሪክ...... ወይስ ገራሚ ጥቅስ.... የፈለጋችሁበትን አማርጣችሁ ምታገኙበት ድንቅ Channel ጀባ ልበላችሁ..... በደራሲ @sirius_black1212 የተፃፉ ውብ የ ብዕር አርማዎች እለት በእለት እሚታተምበት ምርጥ Channel ተቀላቀሉ አትፀፀቱም! Join us https://t.me/yebier_arbegna

ደብረ ታቦር . . ብርሃነ መለኮት ከተገለፀበት፤ መልኩ ተለዉጦ ፀዳል በሆነበት፤ አብም ስለ ልጁ እርሱን ስሙት ብሎ ከመሰከረበት፤ የጌታ አምላክነት የሥላሴ ምስጢር ከተሰበከበት፤ ልብን ከሚመስጥ ከዚህ
ደብረ ታቦር . . ብርሃነ መለኮት ከተገለፀበት፤ መልኩ ተለዉጦ ፀዳል በሆነበት፤ አብም ስለ ልጁ እርሱን ስሙት ብሎ ከመሰከረበት፤ የጌታ አምላክነት የሥላሴ ምስጢር ከተሰበከበት፤ ልብን ከሚመስጥ ከዚህ ድንቅ ስፍራ፤ መንፈስ ከሚያድስ ከታቦር ተራራ፤ በዚህ መኖር ለእኛ ....... እጅጉን መልካም ነዉ ከጌታችን ጋራ። እንኳን ለደብረታቦር በዓል በሰላም በጤና አደረሰን አደረሳችሁ። ........................................................ በዔደን ታደሰ @ediwub @topazionnn @topazionnn

እስቲ የቡሄ ትዝታችሁን አጋሩን እንኳን አደረሳችሁ።

ይህ ህይወት.... ለእናቴ ሆነ እንጂ ሰርክ የሚያስተክዘኝ፣ * እንደ ሀምሌ ጭጋግ የሚያደበዝዘኝ፣ * በንቃት አለም ውስጥ ሁሌ የሚያፈዘኝ.... * ለራሴስ ያልኩ 'ለት ማንም ነው ማይዘኝ! @Weybl
ይህ ህይወት.... ለእናቴ ሆነ እንጂ ሰርክ የሚያስተክዘኝ፣ * እንደ ሀምሌ ጭጋግ የሚያደበዝዘኝ፣ * በንቃት አለም ውስጥ ሁሌ የሚያፈዘኝ.... * ለራሴስ ያልኩ 'ለት ማንም ነው ማይዘኝ! @Weyblann ያቡ✍

🗒 . . ላይድን ቁስል፤ ጨዉ መነስነስ፤ ከድንጋይ ላይ፤ ዉሃ ማፍሰስ ፤ ለሟች ዘመድ ፤ ዳግም ማልቀስ፤ መኖር ካሉት፤ እንደዚህ ነው፤ ሳቅን ትቶ፤ መንሰቅሰቅ ነው። 🖊ዔደን ታደሰ @ediwub @topazionnn @topazionnn

መውደዴን ለንፋስ ነግሬው - ይዞብኝ ሄደ መልክሽን በብራና ስዬው -  ተቀደደ ስስቴን ባሰፍረለት ለባህር ሳቀብኝ እንደክፉ መምህር ስላንቺ ሚሰማኝን ለሰማይ ብነግረው አመቱን በሙሉ - ክረምት አደረገው በነፍሴ ያመላለስኩት በአጥንቴ የታመምኩት ለሳር ለቅጠሉ ብለፍፍ ተቆጠረ እንደሴተኛ አዳሪ እድፍ! አየሽ ! ለዚህ ነው የምጎዳው - ለዚ ነው ምትጎጂው ለማይሰማኝ ነውና የማወራው ለማይሰማሽ ነውና የምታስረጂው! እወቁልን አያሻንም  ይቅር አንታይ ከጫፍ ጫፍ ብንታመም ዝም እንበል እንደሚጠረብ ዛፍ አንዳንድ ልክ አለ ቢነገረም የማይጠቅም - ቃልን ዝምታ ያሳከለ አንዳንድ እውነት አለ አንዳንድ ህመም አለ  - ብንለፋ ብንጥር እያነሰ ሚሄድ  ባስረዳነው ቁጥር! ኤልያስ ሽታኹን @topazionnn

photo content

የምትመለከቱዋት ወጣት ታዳጊ ኤልሮኢ ቅዱስ ትባላለች በአጥንት ካንሰርን ህክምና ላይ ትገኛለች በሽታው ከታወቀ አንድ አመት ሆኗታል በበሽታው ምክንያትም አንድ እጇ ሙሉ በሙሉ እንዲወገድ ተደርጓል ሆኖም
+2
የምትመለከቱዋት ወጣት ታዳጊ ኤልሮኢ ቅዱስ ትባላለች በአጥንት ካንሰርን ህክምና ላይ ትገኛለች  በሽታው ከታወቀ አንድ አመት ሆኗታል በበሽታው ምክንያትም አንድ እጇ ሙሉ በሙሉ እንዲወገድ ተደርጓል  ሆኖም ግን ኤልሮኢ ተስፋ ሳትቆርጥ ህክምናዋን እየተከታተለች ነው  አሁን ግን በሽታው ወደ ሳንባዋ በመሠራጨቱ የመተንፈስ ችግር ስላጋጠማት በአሁን ሰአት በአዲስ አበባ Heal Venture Medical and Surgical Center በ ICU ትገኛለች ሆኖም ግን በአሁን ሰአት ላይ የሆስፒታሉ ወጪ በቀን ከ50.000ብር ነው ከቤተሰብ አቅም በላይ ስለሆነ የኛን እርዳታ ትሻለች CBE - 1000487578828 TeleBirr - 0911179293 Awash Bank - 013471629151800 ሁሉም አካውንት ስም - Rahel Aregay እህታችን ትፈልገናለች እንድረስላት 🙏

Check out this TikTok I posted!  👇👇👇👇👇👇👇 https://vt.tiktok.com/ZS4GuYEJp/

ይህችን ጥዑም ተጋበዙልኝ🥰 ✍ዔደን ታደሰ @ediwub @topazionnn @topazionnn

ትንሣኤሽን ልየዉ ውዳሴሽን አንብቤ ቅዳሴሽን ሰምቼ፣ በዝግ ባዕት በሱባኤ ሰንብቼ። ትንሳኤሽን ልየዉ ከመቅደሱ ቆሜ፣ ከመሳጭ አንድምታ እዉቀትን ቀስሜ። ስብሐተ ነግህ ን አድርሼ፣ ድርሳን ስንክሳሩን ከልሼ። ቅዳሴን ላስቀድስ ከበራፉ ታዛ፣ አለሙን አስትቶ ለነፍስ የሚያስገዛ። ትንሣኤሽን ልየዉ ከመቅደሱ ቆሜ፣ ከመሳጭ አንድምታ እዉቀትን ቀስሜ። እንደ ሐዋርያዉ ትንሣኤሽ ይታየኝ፣ ከነጩ ሰበናት በረከቱ ይድረሰኝ። ዕርገትሽን እንዳይ ፍቀጂ እናቴ፣ በጸሎት በምልጃሽ ይሞላልኝ ቤቴ። እንኳን አደረሳችሁ🙏 ✍ዔደን ታደሰ @ediwub @topazionnn @topazionnn

መሰንቆን ለመጫወት የሚያገለግለውና በጅራቱ ላይ የሚሸራተተው መሳሪያ ምን ይባላል?
መሰንቆን ለመጫወት የሚያገለግለውና በጅራቱ ላይ የሚሸራተተው መሳሪያ ምን ይባላል?