ar
Feedback
AASTU_OFFICIAL

AASTU_OFFICIAL

الذهاب إلى القناة على Telegram

Addis Ababa Science and Technology University Official Telegram

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام AASTU_OFFICIAL

تُعد قناة AASTU_OFFICIAL (@pir2011) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 25 848 مشتركاً، محتلاً المرتبة 7 508 في فئة التعليم والمرتبة 1 342 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 25 848 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 16 سبتمبر, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 2 393، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -5، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 40.82‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 19.49‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 10 547 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 5 035 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.
  • الاهتمامات الموضوعية: يركز المحتوى على مواضيع رئيسية مثل aastu, addis, ዩኒቨርሲቲ, ababa, አበባ.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
Addis Ababa Science and Technology University Official Telegram

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 17 سبتمبر, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة التعليم.

25 848
المشتركون
-524 ساعات
+5117 أيام
+2 39330 أيام
أرشيف المشاركات
📢 መልካም ዜና ለድህረ-ምረቃ (ማስተር እና ዶክትሬት) ትምህርት ተመዝጋቢዎች! አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (አ.አ.ሳ.ቴ.ዩ) ከተማሪዎች በብዛት እየቀረቡ ያሉትን የምዝገባ ጊዜ ማራዘ
+4
📢 መልካም ዜና ለድህረ-ምረቃ (ማስተር እና ዶክትሬት) ትምህርት ተመዝጋቢዎች! አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (አ.አ.ሳ.ቴ.ዩ) ከተማሪዎች በብዛት እየቀረቡ ያሉትን የምዝገባ ጊዜ ማራዘሚያ ጥያቄዎች እና ከፍተኛ ፍላጎት መነሻ በማድረግ የድህረ-ምረቃ መርሃ ግብሮች የምዝገባ ጊዜ እስከ መስከረም 10 ቀን 2019 ዓ.ም (September 20, 2026) መራዘሙን በደስታ ይገልጻል። በተለያዩ ምክንያቶች የምዝገባ ጊዜው አምልጦአችሁ የነበረ አዲስ አመልካቾች ይህንን ልዩ ዕድል በመጠቀም አሁኑኑ ይመዝገቡ! • 🔗 የማመልከቻ ሊንክ፡ www.aastu.edu.et/Application ዕድሉ እንዳያመልጥዎ ዛሬውኑ ይመዝገቡ ! Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) is pleased to announce that the registration deadline for graduate programs has been extended to September 20, 2026 (Meskerem 10, 2019 E.C.), based on the high demand and numerous registration extension requests received from applicants. For prospective applicants who missed the previous registration window, we encourage you to take advantage of this special opportunity and apply now! • 📌 Deadline: September 20, 2026 (Meskerem 10, 2019 E.C.) • 🔗 Application Link: www.aastu.edu.et/Application Don't miss this opportunity; start your academic journey today!

📢 እድልዎን ይጠቀሙ የቅዳሜና እሁድ (Weekend) የመጀመሪያ ዲግሪ መርሃ ግብር የምዝገባ ጊዜ ማራዘሚያ በተደጋጋሚ የቀረቡ ጥያቄዎችን መነሻ በማድረግ በተከታታይ ትምህርት መርሐ- ግብር ( የቅዳሜ
+2
📢 እድልዎን ይጠቀሙ የቅዳሜና እሁድ (Weekend) የመጀመሪያ ዲግሪ መርሃ ግብር የምዝገባ ጊዜ ማራዘሚያ በተደጋጋሚ የቀረቡ ጥያቄዎችን መነሻ በማድረግ በተከታታይ ትምህርት መርሐ- ግብር ( የቅዳሜና እሁድ (Weekend) የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም የምዝገባ ጊዜ እስከ መስከረም 16 ቀን 2019 ዓ.ም (September 26, 2026) መራዘሙን እንገልጻለን። ይህንን ልዩ እድል በመጠቀም አሁኑኑ ይመዝገቡ! እድሉ እንዳያመልጥዎ! 📢 Don’t Miss the opportunity Based on repeated requests to extend the registration deadline for the undergraduate weekend program, we are pleased to announce that registration has been extended to September 26, 2026. Don’t miss this opportunity—register now!

AASTU Hosts Training on Leading in the Age of AI Addis Ababa Science and Technology University (AASTU), in collaboration with
+3
AASTU Hosts Training on Leading in the Age of AI Addis Ababa Science and Technology University (AASTU), in collaboration with the African Digital and Innovation Technology Academy (ADITA), hosted a half-day training entitled “Leading in the Age of AI: Skills, Ethics, and Transformation.” The training brought together university executives, directors, deans, and heads of Centres of Excellence (CoEs) to explore the opportunities, challenges, and ethical implications of artificial intelligence in leadership and institutional transformation. The training was officially opened by Dr. Asrat Atsdeweyn, President of AASTU, who emphasized the vital role of AI in our daily activities. He highlighted that AI presents both opportunities if used responsibly and threats if not used responsibly. Professor Shegaw A. Mengistie, CEO and Co-founder of ADITA, and his team led the training, equipping participants with insights and practical knowledge to navigate the rapidly evolving AI landscape responsibly and effectively.

AASTU Signs MoU with Perago Information Systems PLC September 14, 2026 Addis Ababa Science and Technology University (AASTU)
+2
AASTU Signs MoU with Perago Information Systems PLC September 14, 2026 Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) has signed a Memorandum of Understanding (MoU) with Perago Information Systems PLC to strengthen collaboration between academia and industry. The partnership focuses on joint research and development, student mobility, skills development, industry–academia linkage, and the development and implementation of innovative software and information technology solutions. The collaboration marks an important step in advancing innovation, practical skills, and digital transformation.

photo content
+1

እንኳን አደረሳችሁ ! ለመላው ኢትዮጵያዊያን ፤ ለዩኒቨርሲቲው የስራ አመራር ቦርድ አባላት፤ ለዩኒቨርሲቲያችን ሰራተኞች እና ተማሪዎች እንኳን ለ2019 ዓ.ም አዲስ አመት እንኳን አደረሳችሁ ! በአዲሱ
እንኳን አደረሳችሁ ! ለመላው ኢትዮጵያዊያን ፤ ለዩኒቨርሲቲው የስራ አመራር ቦርድ አባላት፤ ለዩኒቨርሲቲያችን ሰራተኞች እና ተማሪዎች እንኳን ለ2019 ዓ.ም አዲስ አመት እንኳን አደረሳችሁ ! በአዲሱ 2019 ዓመት አዳዲስ ሃሳቦች የምናፈልቅበት እና ወደ ተግባር የምንቀይርበት ፤የተጀመሩ ስራዎች የሚጠናቀቁበት እና ከምንም በላይ እቅዶቻችን የሚሳኩበት ዘመን እንዲሆንልን እንመኛለን፡፡ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲ ለኢንዱስትሪ _______ ስለ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት፡- ዌብሳይት፡ https://www.aastu.edu.et ፌስቡክ፡ http://facebook.com/aastu.edu.et ቴሌግራም፡ t.me/pir2011 ሊንክዲን፡ https://bit.ly/aastu_officialin ______

የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ ጰጉሜ 4፤ 2018 ዓ.ም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የሚሆን
+2
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ ጰጉሜ 4፤ 2018 ዓ.ም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የሚሆን የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ለ200 ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች አደረገ። በዚህ ድጋፍ ከአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ 120፣ ከኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ 40 እና ከገላን ከተማ 40 በአጠቃላይ 200 ተማሪዎች ተጠቃሚ ሆነዋል። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር አስራት አጸደወይን ድጋፉ ዩኒቨርሲቲው ከማኅበረሰቡ ጎን መሆኑን የሚያሳይ መሆኑን ገልጸው፣ በቀጣይም መሰል ድጋፎችና ትብብሮች እንደሚጠናከሩ አረጋግጠዋል። ድጋፉ በዩኒቨርሲቲው የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕ ሥር በሚገኘው የማኅበረሰብ አሳታፊነት ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት ተካሂዷል።

11_Attendance_sheets_for_Examtakers_2026_Kotebe_University_of_Education.pdf5.35 KB

10_Attendance_sheets_for_Examtakers_2026_Kotebe_University_of_Education.pdf5.36 KB

9_Attendance_sheets_for_Examtakers_2026_Addis_Ababa_University_Tikur.pdf7.12 KB

8_Attendance_sheets_for_Examtakers_2026_Addis_Ababa_University_Sidist.pdf8.09 KB

7_Attendance_sheets_for_Examtakers_2026_Addis_Ababa_University_FBE.pdf5.24 KB

6_Attendance_sheets_for_Examtakers_2026_Addis_Ababa_University_EIABC.pdf4.95 KB

5_Attendance_sheets_for_Examtakers_2026_Addis_Ababa_University_Commerce.pdf6.11 KB

4_Attendance_sheets_for_Examtakers_2026_Addis_Ababa_University_Arat.pdf5.52 KB

3_Attendance_sheets_for_Examtakers_2026_Addis_Ababa_University_Amisit.pdf8.05 KB

2_Attendance_sheets_for_Examtakers_2026_Addis_Ababa_Science_and.pdf1.24 MB

1_Attendance_sheets_for_Examtakers_2026_Addis_Ababa_Science_and.pdf1.24 MB

11_Attendance_sheets_for_Examtakers_2026_Kotebe_University_of_Education.pdf5.35 KB

10_Attendance_sheets_for_Examtakers_2026_Kotebe_University_of_Education.pdf5.36 KB