ar
Feedback
AASTU_OFFICIAL

AASTU_OFFICIAL

الذهاب إلى القناة على Telegram

Addis Ababa Science and Technology University Official Telegram

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام AASTU_OFFICIAL

تُعد قناة AASTU_OFFICIAL (@pir2011) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 23 322 مشتركاً، محتلاً المرتبة 8 487 في فئة التعليم والمرتبة 1 455 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 23 322 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 31 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 1 863، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 23، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 32.31‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 17.85‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 7 533 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 4 163 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.
  • الاهتمامات الموضوعية: يركز المحتوى على مواضيع رئيسية مثل aastu, addis, ዩኒቨርሲቲ, ababa, አበባ.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
Addis Ababa Science and Technology University Official Telegram

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 01 أغسطس, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة التعليم.

23 322
المشتركون
+2324 ساعات
+1887 أيام
+1 86330 أيام
أرشيف المشاركات
VACANCY ANNOUNCEMENT Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) invites qualified and competent applicants to appl
+1
VACANCY ANNOUNCEMENT Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) invites qualified and competent applicants to apply for the following vacant academic positions. The vacancy announcement has been officially published in the Addis Zemen Newspaper on Hamle 15, 2018 E.C.

አዲስ ለተመደቡት ፕሬዝዳንት ዶ/ር አስራት አፀደወይን የእንኳን ደህና መጡ እና የትውውቅ መርሃ-ግብር ተካሄደ ሃምሌ 22/2018 ዓ.ም ++++++++++++++++++++++++++++++++ ዩኒቨርሲቲው
+5
አዲስ ለተመደቡት ፕሬዝዳንት ዶ/ር አስራት አፀደወይን የእንኳን ደህና መጡ እና የትውውቅ መርሃ-ግብር ተካሄደ ሃምሌ 22/2018 ዓ.ም ++++++++++++++++++++++++++++++++ ዩኒቨርሲቲውን ለሰባት ዓመታት በታማኝነት ሲያገለግሉ የቆዩት ዶ/ር ደረጀ እንግዳ ተሸኝተው በምትካቸው ዶ/ር አስራት አጸደወይን አዲሱ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት በመሆን ተመድበዋል። በዚህም መሠረት ዶ/ር አስራት በዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት እና መማክርት አባላት አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን የእንኳን ደህና መጡና የትውውቅ መርሃ-ግብር ተካሂዷል። በመርሃ-ግብሩም ከቀድሞው ፕሬዝዳንት ከዶ/ር ደረጀ እንግዳ ጋር ይፋዊ የሥራ ርክክብ ፈጽመዋል።   ተጨማሪ ለማንበብ https://web.facebook.com/aastu.edu.et?cft[0]=AZZaGLXnahW7rDAnvBI-U2Tug8YLlYUHQRC-KjRzUKQ_-NIwStu_IDpQnO0Jd9Dj5d6kJBj0tcJr7qrviD1bGa5DaQLOLhgSdZ5fVNokrW7tVoJapuReguzDOe3X4EjjCt95593qdqMmZFX2PNJHUkZx&tn=-UC%2CP-R

የብራና ቅኔ: ከኮዲንድ እና ኤሌክትሮማግኔቲክስ ባሻገር ያለው የጥበብ ትንፋሽ ሃምሌ 22/2018 ዓ.ም ++++++++++++++++++++++++++++++++++++++ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በአብዛኛው የሚታወቀው የሳይንስና ቴክኖሎጂ ማዕከል በመሆኑ ነው፡፡ ሆኖም በዚህ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ማዕከል ውስጥ የሰውን ልጅ መንፈስ የሚያድስ የኪነ-ጥበብ እሳተ ገሞራ አለ። ብራና የባህልና ኪነ-ጥበብ ቡድን አባላት ይህንን እውነት በድምፃቸው እና በግጥማቸው መስክረውታል። ወጣቶቹ መሐንዲሶችና ሳይንቲስቶች በቴክኖሎጂ ውስብስብ ቁጥሮችና ሳይንሳዊ ቀመሮች ብቻ ሳይወሰኑ በውስጣቸው ባለው የጥበብ እሳትና የፈጠራ ብቃት ተጠቅመው ስለ ዩኒቨርሲቲያቸው ያዜሙት መዝሙር የትናንትናውን ታሪክ ፤ የዛሬውን ውበት እና የነገውን አቅጣጫ የሚያሳይ ድንቅ መዝሙር ነው። ቴክኖሎጂ ዓለምን ያቀራርባል ጥበብ ግን የሰውን ነፍስ ያገናኛል። የብራና ልጆች በሳይንስ አዕምሮአቸውን ሲቀርጹ በኪነ-ጥበብ ደግሞ ነፍሳቸውን ያረካሉ። ይህ ዝማሬ የሚያሳየን ሳይንስ እና ጥበብ ተጋብተው ውብት እና ህይወትን መፍጠር እንደሚችሉ ነው። የብራና አባላት የዩኒቨርሲቲያቸውን ስም በኪነ-ጥበብ ብርሃን አድምቀው አሳይተዋል ይህ የጥበብ ስራቸው ዩኒቨርሲቲው ከመደበኛ ትምህርት በተጨማሪ ለተማሪዎች ልዩ ተሰጥኦ እና ችሎታ የሚሰጠውን ትኩረት በግልፅ የሚያሳይ ነው፡፡

📋 Short-Term (Micro-Credential) Training Needs Assessment Survey 🎓 The Continuing Education Program Directorate of Addis Ab
📋 Short-Term (Micro-Credential) Training Needs Assessment Survey 🎓 The Continuing Education Program Directorate of Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) is conducting this survey to identify training needs for Short-Term (Micro-Credential) Programs. Your feedback will help us design and deliver industry-relevant, high-quality professional training. ⏱️ Survey Duration: Less than 5 minutes 🔒 Confidentiality: All responses will be kept strictly confidential and used only for program development, research, and academic purposes. 📝 Take the Survey: 🔗  https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSet-K7S88fxcpaPxieT5nJurSmouQqrg4aetqPWN2i06Ys8Aw/viewform?usp=header

📢 የምዝገባ ማስታወቂያ የአ.አ.ሳ.ቴ.ዩ ሞዴል የማህበረሰብ ት/ቤት ተማሪዎችን ለመቀበል ባስቀመጠዉ መስፈርት መሰረት የምዝገባ ጊዜ ስለማሳወቅ Beeksisaa Yeroo Galmee barattoota Mana Barumsa Moodeelaa Hawaasa AASTU sagantaa Afaan Oromootiif ሃምሌ 18/2018 ዓ.ም ++++++++++++++++++++++++++++++

KG-3 Selected by Lottery.pdf0.21 KB

KG-2 Selected By Lottery and Reserve Students.pdf0.19 KB

KG-1 Selected by Lottery.pdf0.12 KB

Grade 1 Selected by Lottery.pdf0.13 KB

Beeksiisaa galmee Afaan Oromoo_2ffa.pdf1.27 KB

የምዝገባ ጥሪ ማስታወቂያ.pdf2.69 KB

ለክረምት የSTEM (ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና ሂሳብ) መርሃ ግብር ተማሪዎች አጠቃላይ ገለፃ አካሄደ ሃምሌ 18/2018 ዓ.ም +++++++++++++++++++++++++++++++++++++ አ
+5
ለክረምት የSTEM (ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና ሂሳብ) መርሃ ግብር ተማሪዎች አጠቃላይ ገለፃ አካሄደ ሃምሌ 18/2018 ዓ.ም +++++++++++++++++++++++++++++++++++++ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለአካባቢው ማህበረሰብ ተጠቃሚነት ከሚያከናውናቸው ማህበራዊ ኃላፊነት ስራዎች መካከል የሳይንስ፣ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና ሂሳብ (STEM) የክረምት መርሃ ግብር አንዱ ነው። ዩኒቨርሲቲው በክረምት ወራት እንዲሁም በበጋ ወቅት ቅዳሜና እሁድ ትምህርቶችን በመስጠት ህፃናት ተማሪዎች ለሳይንስ ያላቸውን ፍቅር እንዲያዳብሩ እና የፈጠራ ባህል እንዲገነቡ አርዓያነት ያለው ስራ እየሰራ ይገኛል። በዚህም መሰረት ለ2019 በጀት ዓመት የክረምት መርሃ ግብር ከደረጃ 0 እስከ ደረጃ 3 ያሉ ተማሪዎችን በመመልመል ምዝገባ ማከናወኑ ይታወሳል። ተጨማሪ ለማንበብ https://web.facebook.com/aastu.edu.et?cft[0]=AZZ0kkv8MzCRQ08qYxfshcciej3sR2Y-r6smYXtxf0mLFTWnml7X6CltRTdrvb-pqt6KWf_W2v5fTqfbVtR6BhZxlhP5otY5OSitF_ZIB_X8aZ4NiCz1RB_6PpY9aly4emHgrS9ZcL0cN6M6iPE1LlNr&tn=-UC%2CP-R

🚀 Register Now for CISCO Networking & Python Programming Training! 📅 Registration Open | July 23, 2026 Are you ready to bui
🚀 Register Now for CISCO Networking & Python Programming Training! 📅 Registration Open | July 23, 2026 Are you ready to build the digital skills that employers are looking for? Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) invites applications for its CISCO Networking and Python Programming training programs. 👨💻 Who Can Apply? ✅ Grade 12 Graduates ✅ Current University Students ✅ Professionals seeking to upgrade their technical skills ✅ Anyone passionate about networking, programming, and emerging technologies 📅 Classes Begin Soon! Seats are limited, so don't miss this opportunity to invest in your future. 📝 Register Today 👉 Registration Form: https://forms.gle/DgS6XUx1ujotWW7G6

List of accepted Students for grades 2 up to 6.pdf3.93 KB

የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ት/ቤት ከ2ተኛ -6ተኛ ክፍል የተቀበላቸው ተማሪዎች ስም ዝርዝር ከዚህ በታች በተቀመጠው የፒዲኤፍ ፋይል ውስጥ የተጠቀሱት መሆናቸውን እንገልፃለን ፡፡

photo content
+3

የአ.አ.ሳ.ቴ.ዩ የማህበረሰብ ት/ቤት የተቀበላችሁ ተማሪዎች ስም ዝርዝር
+9
የአ.አ.ሳ.ቴ.ዩ የማህበረሰብ ት/ቤት የተቀበላችሁ ተማሪዎች ስም ዝርዝር

📢 ማስታወቂያ በአ.አ.ሳ.ቴ.ዩ የማህበረሰብ ት/ቤት ልጆቻችሁን ላስመዘገባችሁ የአካባቢው ማህበረሰብ በሙሉ እንደሚታወቀዉ የተመዘገበዉ ተማሪ በርካታ በመሆኑ በአፋጣኝ ያለፉ ተማሪዎችን ባለማሳወቃችን ይቅርታ እየጠየቅን  ከ 2ኛ ክፍል እስከ 6ኛ ክፍል የተመዘገቡ ተማሪዎች ት/ቤቱ ባስቀመጠው የመወዳደሪያ መስፈርት የተማሪዎች ልየታ እየተጠናቀቀ ሲሆን ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም እስከ 9፡00 ሰዓት በቴሌግራም የምናሳዉቅ ይሆናል፡፡  ከ7ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ላስመዘገባችሁ ወላጆች ሁሉንም ተማሪዎችን የተቀበልን መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን  ከ ጀማሪ እስከ 1ኛ ክፍል ለተመዘገቡ ተማሪዎች መመልመያ መስፈርቱ ዕጣ በመሆኑ እስከ ሐምሌ 16 /2018 ዓ.ም የምናጠናቅቅ ይሆናል፡፡  ከ ጀማሪ እስከ 6ኛ ክፍል ለተመዘገቡ የአፋን ኦሮሞ ፕሮግራም ተማሪዎች ሁሉንም የተቀበልን መሆኑን እየገለጽን ባሉት ውስን ቦታዎች እስከ ሐምሌ 17/ 2018 ዓ.ም ድረስ ተጨማሪ ምዝገባ የምናከናዉን መሆኑን እንገልጻለን፡፡  Sagantaa Afaan Oromoo irratti matiin galmeessisu barbaddan bakka murasaa jiruu irratti hanga AdolessaCommunity School 17 bara 2018 tti akka galmessisttan kabajaan isiin beeksisna. ⚠️ ማሳሰቢያ 📌 ዕጣ የሚወጣዉ ሐሙስ ሐምሌ 16 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በመሆኑ ከ ጀማሪ እስከ 1ኛ ክፍል ያላችሁ ወላጆች ብቻ በትምህርት ቤቱ ግቢ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡

AASTU Conducts External Curriculum Review Workshop for MSc in Nuclear Power Engineering July 21,2026 ++++++++++++++++++++++++
+2
AASTU Conducts External Curriculum Review Workshop for MSc in Nuclear Power Engineering July 21,2026 ++++++++++++++++++++++++++++ Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) has conducted an External Curriculum Review Workshop for its Bachelor of Science (BSc) in Nuclear Power Engineering program, reaffirming the University's commitment to developing highly qualified professionals in Ethiopia's emerging technology sectors. As one of Ethiopia's leading science and technology universities, AASTU delivers education and research in strategic fields through its eight Centers of Excellence, including energy, artificial intelligence, biotechnology, nanotechnology, and other emerging technologies. Read more https://www.facebook.com/aastu.edu.et?cft[0]=AZZpMgr2MvVrEzfVsaO7ndQJzsIQY-yNQ501z0inb1JFPxYI6NXOJybOh-O5VLshaAC72EaE1KgYoaOxUcqh0SSMCC9Y-L6WNfPJLeVCaZsSITN33UpjqnES7ODurqfApsWekFrPb7RBOLiFCD0m6dHn&tn=-UC%2CP-R