ch
Feedback
AASTU_OFFICIAL

AASTU_OFFICIAL

前往频道在 Telegram

Addis Ababa Science and Technology University Official Telegram

显示更多

📈 Telegram 频道 AASTU_OFFICIAL 的分析概览

频道 AASTU_OFFICIAL (@pir2011) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 23 317 名订阅者,在 教育 类别中位列第 8 500,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 1 449

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 23 317 名订阅者。

根据 31 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 1 863,过去 24 小时变化为 23,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 32.31%。内容发布后 24 小时内通常能获得 17.85% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 7 533 次浏览,首日通常累积 4 163 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 0
  • 主题关注点: 内容集中在 aastu, addis, ዩኒቨርሲቲ, ababa, አበባ 等核心主题上。

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
Addis Ababa Science and Technology University Official Telegram

凭借高频更新(最新数据采集于 01 八月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。

23 317
订阅者
+2324 小时
+1887
+1 86330
帖子存档
VACANCY ANNOUNCEMENT Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) invites qualified and competent applicants to appl
+1
VACANCY ANNOUNCEMENT Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) invites qualified and competent applicants to apply for the following vacant academic positions. The vacancy announcement has been officially published in the Addis Zemen Newspaper on Hamle 15, 2018 E.C.

አዲስ ለተመደቡት ፕሬዝዳንት ዶ/ር አስራት አፀደወይን የእንኳን ደህና መጡ እና የትውውቅ መርሃ-ግብር ተካሄደ ሃምሌ 22/2018 ዓ.ም ++++++++++++++++++++++++++++++++ ዩኒቨርሲቲው
+5
አዲስ ለተመደቡት ፕሬዝዳንት ዶ/ር አስራት አፀደወይን የእንኳን ደህና መጡ እና የትውውቅ መርሃ-ግብር ተካሄደ ሃምሌ 22/2018 ዓ.ም ++++++++++++++++++++++++++++++++ ዩኒቨርሲቲውን ለሰባት ዓመታት በታማኝነት ሲያገለግሉ የቆዩት ዶ/ር ደረጀ እንግዳ ተሸኝተው በምትካቸው ዶ/ር አስራት አጸደወይን አዲሱ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት በመሆን ተመድበዋል። በዚህም መሠረት ዶ/ር አስራት በዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት እና መማክርት አባላት አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን የእንኳን ደህና መጡና የትውውቅ መርሃ-ግብር ተካሂዷል። በመርሃ-ግብሩም ከቀድሞው ፕሬዝዳንት ከዶ/ር ደረጀ እንግዳ ጋር ይፋዊ የሥራ ርክክብ ፈጽመዋል።   ተጨማሪ ለማንበብ https://web.facebook.com/aastu.edu.et?cft[0]=AZZaGLXnahW7rDAnvBI-U2Tug8YLlYUHQRC-KjRzUKQ_-NIwStu_IDpQnO0Jd9Dj5d6kJBj0tcJr7qrviD1bGa5DaQLOLhgSdZ5fVNokrW7tVoJapuReguzDOe3X4EjjCt95593qdqMmZFX2PNJHUkZx&tn=-UC%2CP-R

የብራና ቅኔ: ከኮዲንድ እና ኤሌክትሮማግኔቲክስ ባሻገር ያለው የጥበብ ትንፋሽ ሃምሌ 22/2018 ዓ.ም ++++++++++++++++++++++++++++++++++++++ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በአብዛኛው የሚታወቀው የሳይንስና ቴክኖሎጂ ማዕከል በመሆኑ ነው፡፡ ሆኖም በዚህ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ማዕከል ውስጥ የሰውን ልጅ መንፈስ የሚያድስ የኪነ-ጥበብ እሳተ ገሞራ አለ። ብራና የባህልና ኪነ-ጥበብ ቡድን አባላት ይህንን እውነት በድምፃቸው እና በግጥማቸው መስክረውታል። ወጣቶቹ መሐንዲሶችና ሳይንቲስቶች በቴክኖሎጂ ውስብስብ ቁጥሮችና ሳይንሳዊ ቀመሮች ብቻ ሳይወሰኑ በውስጣቸው ባለው የጥበብ እሳትና የፈጠራ ብቃት ተጠቅመው ስለ ዩኒቨርሲቲያቸው ያዜሙት መዝሙር የትናንትናውን ታሪክ ፤ የዛሬውን ውበት እና የነገውን አቅጣጫ የሚያሳይ ድንቅ መዝሙር ነው። ቴክኖሎጂ ዓለምን ያቀራርባል ጥበብ ግን የሰውን ነፍስ ያገናኛል። የብራና ልጆች በሳይንስ አዕምሮአቸውን ሲቀርጹ በኪነ-ጥበብ ደግሞ ነፍሳቸውን ያረካሉ። ይህ ዝማሬ የሚያሳየን ሳይንስ እና ጥበብ ተጋብተው ውብት እና ህይወትን መፍጠር እንደሚችሉ ነው። የብራና አባላት የዩኒቨርሲቲያቸውን ስም በኪነ-ጥበብ ብርሃን አድምቀው አሳይተዋል ይህ የጥበብ ስራቸው ዩኒቨርሲቲው ከመደበኛ ትምህርት በተጨማሪ ለተማሪዎች ልዩ ተሰጥኦ እና ችሎታ የሚሰጠውን ትኩረት በግልፅ የሚያሳይ ነው፡፡

📋 Short-Term (Micro-Credential) Training Needs Assessment Survey 🎓 The Continuing Education Program Directorate of Addis Ab
📋 Short-Term (Micro-Credential) Training Needs Assessment Survey 🎓 The Continuing Education Program Directorate of Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) is conducting this survey to identify training needs for Short-Term (Micro-Credential) Programs. Your feedback will help us design and deliver industry-relevant, high-quality professional training. ⏱️ Survey Duration: Less than 5 minutes 🔒 Confidentiality: All responses will be kept strictly confidential and used only for program development, research, and academic purposes. 📝 Take the Survey: 🔗  https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSet-K7S88fxcpaPxieT5nJurSmouQqrg4aetqPWN2i06Ys8Aw/viewform?usp=header

📢 የምዝገባ ማስታወቂያ የአ.አ.ሳ.ቴ.ዩ ሞዴል የማህበረሰብ ት/ቤት ተማሪዎችን ለመቀበል ባስቀመጠዉ መስፈርት መሰረት የምዝገባ ጊዜ ስለማሳወቅ Beeksisaa Yeroo Galmee barattoota Mana Barumsa Moodeelaa Hawaasa AASTU sagantaa Afaan Oromootiif ሃምሌ 18/2018 ዓ.ም ++++++++++++++++++++++++++++++

KG-3 Selected by Lottery.pdf0.21 KB

KG-2 Selected By Lottery and Reserve Students.pdf0.19 KB

KG-1 Selected by Lottery.pdf0.12 KB

Grade 1 Selected by Lottery.pdf0.13 KB

Beeksiisaa galmee Afaan Oromoo_2ffa.pdf1.27 KB

የምዝገባ ጥሪ ማስታወቂያ.pdf2.69 KB

ለክረምት የSTEM (ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና ሂሳብ) መርሃ ግብር ተማሪዎች አጠቃላይ ገለፃ አካሄደ ሃምሌ 18/2018 ዓ.ም +++++++++++++++++++++++++++++++++++++ አ
+5
ለክረምት የSTEM (ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና ሂሳብ) መርሃ ግብር ተማሪዎች አጠቃላይ ገለፃ አካሄደ ሃምሌ 18/2018 ዓ.ም +++++++++++++++++++++++++++++++++++++ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለአካባቢው ማህበረሰብ ተጠቃሚነት ከሚያከናውናቸው ማህበራዊ ኃላፊነት ስራዎች መካከል የሳይንስ፣ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና ሂሳብ (STEM) የክረምት መርሃ ግብር አንዱ ነው። ዩኒቨርሲቲው በክረምት ወራት እንዲሁም በበጋ ወቅት ቅዳሜና እሁድ ትምህርቶችን በመስጠት ህፃናት ተማሪዎች ለሳይንስ ያላቸውን ፍቅር እንዲያዳብሩ እና የፈጠራ ባህል እንዲገነቡ አርዓያነት ያለው ስራ እየሰራ ይገኛል። በዚህም መሰረት ለ2019 በጀት ዓመት የክረምት መርሃ ግብር ከደረጃ 0 እስከ ደረጃ 3 ያሉ ተማሪዎችን በመመልመል ምዝገባ ማከናወኑ ይታወሳል። ተጨማሪ ለማንበብ https://web.facebook.com/aastu.edu.et?cft[0]=AZZ0kkv8MzCRQ08qYxfshcciej3sR2Y-r6smYXtxf0mLFTWnml7X6CltRTdrvb-pqt6KWf_W2v5fTqfbVtR6BhZxlhP5otY5OSitF_ZIB_X8aZ4NiCz1RB_6PpY9aly4emHgrS9ZcL0cN6M6iPE1LlNr&tn=-UC%2CP-R

🚀 Register Now for CISCO Networking & Python Programming Training! 📅 Registration Open | July 23, 2026 Are you ready to bui
🚀 Register Now for CISCO Networking & Python Programming Training! 📅 Registration Open | July 23, 2026 Are you ready to build the digital skills that employers are looking for? Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) invites applications for its CISCO Networking and Python Programming training programs. 👨💻 Who Can Apply? ✅ Grade 12 Graduates ✅ Current University Students ✅ Professionals seeking to upgrade their technical skills ✅ Anyone passionate about networking, programming, and emerging technologies 📅 Classes Begin Soon! Seats are limited, so don't miss this opportunity to invest in your future. 📝 Register Today 👉 Registration Form: https://forms.gle/DgS6XUx1ujotWW7G6

List of accepted Students for grades 2 up to 6.pdf3.93 KB

የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ት/ቤት ከ2ተኛ -6ተኛ ክፍል የተቀበላቸው ተማሪዎች ስም ዝርዝር ከዚህ በታች በተቀመጠው የፒዲኤፍ ፋይል ውስጥ የተጠቀሱት መሆናቸውን እንገልፃለን ፡፡

photo content
+3

የአ.አ.ሳ.ቴ.ዩ የማህበረሰብ ት/ቤት የተቀበላችሁ ተማሪዎች ስም ዝርዝር
+9
የአ.አ.ሳ.ቴ.ዩ የማህበረሰብ ት/ቤት የተቀበላችሁ ተማሪዎች ስም ዝርዝር

📢 ማስታወቂያ በአ.አ.ሳ.ቴ.ዩ የማህበረሰብ ት/ቤት ልጆቻችሁን ላስመዘገባችሁ የአካባቢው ማህበረሰብ በሙሉ እንደሚታወቀዉ የተመዘገበዉ ተማሪ በርካታ በመሆኑ በአፋጣኝ ያለፉ ተማሪዎችን ባለማሳወቃችን ይቅርታ እየጠየቅን  ከ 2ኛ ክፍል እስከ 6ኛ ክፍል የተመዘገቡ ተማሪዎች ት/ቤቱ ባስቀመጠው የመወዳደሪያ መስፈርት የተማሪዎች ልየታ እየተጠናቀቀ ሲሆን ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም እስከ 9፡00 ሰዓት በቴሌግራም የምናሳዉቅ ይሆናል፡፡  ከ7ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ላስመዘገባችሁ ወላጆች ሁሉንም ተማሪዎችን የተቀበልን መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን  ከ ጀማሪ እስከ 1ኛ ክፍል ለተመዘገቡ ተማሪዎች መመልመያ መስፈርቱ ዕጣ በመሆኑ እስከ ሐምሌ 16 /2018 ዓ.ም የምናጠናቅቅ ይሆናል፡፡  ከ ጀማሪ እስከ 6ኛ ክፍል ለተመዘገቡ የአፋን ኦሮሞ ፕሮግራም ተማሪዎች ሁሉንም የተቀበልን መሆኑን እየገለጽን ባሉት ውስን ቦታዎች እስከ ሐምሌ 17/ 2018 ዓ.ም ድረስ ተጨማሪ ምዝገባ የምናከናዉን መሆኑን እንገልጻለን፡፡  Sagantaa Afaan Oromoo irratti matiin galmeessisu barbaddan bakka murasaa jiruu irratti hanga AdolessaCommunity School 17 bara 2018 tti akka galmessisttan kabajaan isiin beeksisna. ⚠️ ማሳሰቢያ 📌 ዕጣ የሚወጣዉ ሐሙስ ሐምሌ 16 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በመሆኑ ከ ጀማሪ እስከ 1ኛ ክፍል ያላችሁ ወላጆች ብቻ በትምህርት ቤቱ ግቢ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡

AASTU Conducts External Curriculum Review Workshop for MSc in Nuclear Power Engineering July 21,2026 ++++++++++++++++++++++++
+2
AASTU Conducts External Curriculum Review Workshop for MSc in Nuclear Power Engineering July 21,2026 ++++++++++++++++++++++++++++ Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) has conducted an External Curriculum Review Workshop for its Bachelor of Science (BSc) in Nuclear Power Engineering program, reaffirming the University's commitment to developing highly qualified professionals in Ethiopia's emerging technology sectors. As one of Ethiopia's leading science and technology universities, AASTU delivers education and research in strategic fields through its eight Centers of Excellence, including energy, artificial intelligence, biotechnology, nanotechnology, and other emerging technologies. Read more https://www.facebook.com/aastu.edu.et?cft[0]=AZZpMgr2MvVrEzfVsaO7ndQJzsIQY-yNQ501z0inb1JFPxYI6NXOJybOh-O5VLshaAC72EaE1KgYoaOxUcqh0SSMCC9Y-L6WNfPJLeVCaZsSITN33UpjqnES7ODurqfApsWekFrPb7RBOLiFCD0m6dHn&tn=-UC%2CP-R