ar
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

الذهاب إلى القناة على Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

تُعد قناة Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 15 394 مشتركاً، محتلاً المرتبة 5 590 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 197 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 15 394 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 30 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 21، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 1، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 21.61‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 10.23‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 3 327 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 576 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 17.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 01 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

15 394
المشتركون
+124 ساعات
+307 أيام
+2130 أيام
أرشيف المشاركات
፬ኛ ዙር ዓመት ፬ ሳምንት ማኀሌተ ጽጌ ጥቅምት 21 በዓለ ማርያም ወኢዩኤል

የጻድቅ ሰው ጸሎት በስራዋ እጅግ ኃይልን ታደርጋለች ›› ያዕ 5 ፤ በመጋቤ ሐዲስ ሄኖክ ፈንቴ https://youtu.be/qDk7KKQaRAk

ኢየኃፍር ቀዊመ ቅድመ ገጸ ስዕልኪ ወላዲተ አምላክ /፪/ ጸውዖ ስምኪ ያነስዕ ዘወድቀ /፪/ የማኀሌተ ጽጌ ወረብ https://youtu.be/p1vYrBKVf2g

ይህ ሳምንት ፣ የታላቁ ደብራችን የደብረሰላም አገልጋይ የነበሩትን ፣ አጋፋሪ #ይሁኔ_ፍቃዱን #የምናስታውስበት #ይሁን ! አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ፨ደብራችንን ለ54 ዓመታት ያገለገሉ ፣ ፨ዕለት ዕለት ለአገልግሎት ይተጉ የነበሩ ፣ ፨የድምጽ ጸጋቸው እጅግ ልቡናን ይሚመስጥ ሊቃውንትን የሚያሰስደስት ፣ ፨በደብራችን የአቋቋም ይትበኃልን ( የተደረሱትን ከ 800 በላይ ወረቦችን ጨምሮ) ጠንቅቀው ያውቁ የነበሩ ፡፡ ---------------------- አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ከአባታቸው መሪጌታ ፍቃዱ ተሰማ እና ከእናታቸው ከ ወ/ሮ ለምለም ወርቁ በ 1933 ዓ.ም በጎንደር ክፍለ ሃገር በ ደራ ወረዳ ልዩ ስሙ ደብረ ሲና ማርያም በሚባል ቦታ ተወለዱ ፡፡መሪጌታ ይሁኔ ፍቃዱ እድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሱ ከአስኳላው ትምህርታቸው ጎን ለጎን ከ አባታቸው ከ መሪጌታ ፍቃዱ ከ ቁጥር እስከ ዳዊት ተምረዋል በዲ/ና ሃገራቸው ያገለግሉ ነበር:: ከዛም በመቀጠል በደብረ ሲና ማርያም ፀዋአቶ ዜማ ተምረው ካጠናቀቁ በኃላ ወደ ምዕራብ ጎጃም አዊ ዞን ጋጋስታ #ጊዮርጊስ በመሄደ ከ መምህር ቢንያም ቅኔን ከነ አገባቡ እና ከነጓዙ ተምረዋል ፡፡ አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ወደ አዲስ አበባ ከመጡበት ከ1954 ዓ.ም ጀምሮ ማረፊያቸውን በ ታላቁ ደብር ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በማድረግ አቋቋም ከመምህር ገብረ ማርያም ጠንቅቀው በመማር ከዛም ደብራችን እስከ ኀልፈተ ሕይወታቸው ቀን ድረስ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ካላቸው የቃለ እግዚአብሔር ፍቅር በቀና አገልግሎት ለ54 ዓመታት በጽናት ሲያገለግሉ ኖረዋል ፡፡ የቀጨኔ ደብረሳለም የአቋቋም ይትባህልን ጠንቅቆ (በቀጨኔ የተደረሱትን #ከ800 ላይ ወረቦች ) በማወቅ እና በልዩ የዜማ እና የድምጽ #ፀጋቸው፣ እናስታውሳቸዋለነ ፡፡ አጋፋሪ ይሁኔ ለጥቂት ቀናት ብቻ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ቃለ እግዚአብሔርን ከ አፋቸው ሳይነጥሉ #በ80 ዓመታቸው አርፈዋል ሥርዓተ ግብዐተ መሬታቸው ለ 54 ዓመታት ባገለገሉበት እና ብዙ ደቀ መዛሙርትን ባፈሩበት በታላቁ ደብር #በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በወርኃ ሰኔ ቀን 24 2012 ዓ.ም ተፈጸሟል፡፡ #አባታችንን_ዓመት_እስከ_ዓመት_ስናስታውሳቸው_እንኖራልን ፡፡ አምላካችን መድኀኔዓለም ከደጋጎቹ አባት ከአብርሃም ከይስሐቅ ጋር ይደምርልን! አሜን! /በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት የተዘጋጀ ::/ #share .Facebook... https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w .Telegram... https://t.me/medihanaelem http://tiktok.com/@finotehiwot www.finotehiwotsundayschool.com #Share #like

ይህ ሳምንት ፣ የታላቁ ደብራችን የደብረሰላም አገልጋይ የነበሩትን ፣ አጋፋሪ #ይሁኔ_ፍቃዱን #የምናስታውስበት #ይሁን ! አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ፨ደብራችንን ለ54 ዓመታት ያገለገሉ ፣ ፨ዕለት ዕለት ለአገልግሎት ይተጉ የነበሩ ፣ ፨የድምጽ ጸጋቸው እጅግ ልቡናን ይሚመስጥ ሊቃውንትን የሚያሰስደስት ፣ ፨በደብራችን የአቋቋም ይትበኃልን ( የተደረሱትን ከ 800 በላይ ወረቦችን ጨምሮ) ጠንቅቀው ያውቁ የነበሩ ፡፡ ---------------------- አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ከአባታቸው መሪጌታ ፍቃዱ ተሰማ እና ከእናታቸው ከ ወ/ሮ ለምለም ወርቁ በ 1933 ዓ.ም በጎንደር ክፍለ ሃገር በ ደራ ወረዳ ልዩ ስሙ ደብረ ሲና ማርያም በሚባል ቦታ ተወለዱ ፡፡መሪጌታ ይሁኔ ፍቃዱ እድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሱ ከአስኳላው ትምህርታቸው ጎን ለጎን ከ አባታቸው ከ መሪጌታ ፍቃዱ ከ ቁጥር እስከ ዳዊት ተምረዋል በዲ/ና ሃገራቸው ያገለግሉ ነበር:: ከዛም በመቀጠል በደብረ ሲና ማርያም ፀዋአቶ ዜማ ተምረው ካጠናቀቁ በኃላ ወደ ምዕራብ ጎጃም አዊ ዞን ጋጋስታ #ጊዮርጊስ በመሄደ ከ መምህር ቢንያም ቅኔን ከነ አገባቡ እና ከነጓዙ ተምረዋል ፡፡ አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ወደ አዲስ አበባ ከመጡበት ከ1954 ዓ.ም ጀምሮ ማረፊያቸውን በ ታላቁ ደብር ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በማድረግ አቋቋም ከመምህር ገብረ ማርያም ጠንቅቀው በመማር ከዛም ደብራችን እስከ ኀልፈተ ሕይወታቸው ቀን ድረስ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ካላቸው የቃለ እግዚአብሔር ፍቅር በቀና አገልግሎት ለ54 ዓመታት በጽናት ሲያገለግሉ ኖረዋል ፡፡ የቀጨኔ ደብረሳለም የአቋቋም ይትባህልን ጠንቅቆ (በቀጨኔ የተደረሱትን #ከ800 ላይ ወረቦች ) በማወቅ እና በልዩ የዜማ እና የድምጽ #ፀጋቸው፣ እናስታውሳቸዋለነ ፡፡ አጋፋሪ ይሁኔ ለጥቂት ቀናት ብቻ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ቃለ እግዚአብሔርን ከ አፋቸው ሳይነጥሉ #በ80 ዓመታቸው አርፈዋል ሥርዓተ ግብዐተ መሬታቸው ለ 54 ዓመታት ባገለገሉበት እና ብዙ ደቀ መዛሙርትን ባፈሩበት በታላቁ ደብር #በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በወርኃ ሰኔ ቀን 24 2012 ዓ.ም ተፈጸሟል፡፡ #አባታችንን_ዓመት_እስከ_ዓመት_ስናስታውሳቸው_እንኖራልን ፡፡ አምላካችን መድኀኔዓለም ከደጋጎቹ አባት ከአብርሃም ከይስሐቅ ጋር ይደምርልን! አሜን! /በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት የተዘጋጀ ::/ #share .Facebook... https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w .Telegram... https://t.me/medihanaelem http://tiktok.com/@finotehiwot www.finotehiwotsundayschool.com #Share #like

ይህ ሳምንት (ከጥቅምት 15-አስከ 21) የታላቁ ደብራችን የደብረሰላም አገልጋይ የነበሩትን ፣ አጋፋሪ #ይሁኔ_ፍቃዱን የምናስታውስበት #ይሁን ! አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ፨ደብራችንን ለ54 ዓመታት ያገለገሉ ፣ ፨ዕለት ዕለት ለአገልግሎት ይተጉ የነበሩ ፣ ፨የድምጽ ጸጋቸው እጅግ ልቡናን ይሚመስጥ ሊቃውንትን የሚያሰስደስት ፣ ፨በደብራችን የአቋቋም ይትበኃል( የተደረሱትን ከ 800 በላይ ወረቦችን ጨምሮ) ጠንቅቀው ያውቁ የነበሩ ፡፡ ---------------------- አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ከአባታቸው መሪጌታ ፍቃዱ ተሰማ እና ከእናታቸው ከ ወ/ሮ ለምለም ወርቁ በ 1933 ዓ.ም በጎንደር ክፍለ ሃገር በ ደራ ወረዳ ልዩ ስሙ ደብረ ሲና ማርያም በሚባል ቦታ ተወለዱ ፡፡መሪጌታ ይሁኔ ፍቃዱ እድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሱ ከአስኳላው ትምህርታቸው ጎን ለጎን ከ አባታቸው ከ መሪጌታ ፍቃዱ ከ ቁጥር እስከ ዳዊት ተምረዋል በዲ/ና ሃገራቸው ያገለግሉ ነበር:: ከዛም በመቀጠል በደብረ ሲና ማርያም ፀዋአቶ ዜማ ተምረው ካጠናቀቁ በኃላ ወደ ምዕራብ ጎጃም አዊ ዞን ጋጋስታ #ጊዮርጊስ በመሄደ ከ መምህር ቢንያም ቅኔን ከነ አገባቡ እና ከነጓዙ ተምረዋል ፡፡ አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ወደ አዲስ አበባ ከመጡበት ከ1954 ዓ.ም ጀምሮ ማረፊያቸውን በ ታላቁ ደብር ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በማድረግ አቋቋም ከመምህር ገብረ ማርያም ጠንቅቀው በመማር ከዛም ደብራችን እስከ ኀልፈተ ሕይወታቸው ቀን ድረስ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ካላቸው የቃለ እግዚአብሔር ፍቅር በቀና አገልግሎት ለ54 ዓመታት በጽናት ሲያገለግሉ ኖረዋል ፡፡ የቀጨኔ ደብረሳለም የአቋቋም ይትባህልን ጠንቅቆ (በቀጨኔ የተደረሱትን #ከ800 ላይ ወረቦች ) በማወቅ እና በልዩ የዜማ እና የድምጽ #ፀጋቸው፣ እናስታውሳቸዋልነ ፡፡ አጋፋሪ ይሁኔ ለጥቂት ቀናት ብቻ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ቃለ እግዚአብሔርን ከ አፋቸው ሳይነጥሉ #በ80 ዓመታቸው አርፈዋል ሥርዓተ ግብዐተ መሬታቸው ለ 54 ዓመታት ባገለገሉበት እና ብዙ ደቀ መዛሙርትን ባፈሩበት በታላቁ ደብር #በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በወርኃ ሰኔ ቀን 24 2012 ዓ.ም ተፈጸሟል፡፡ አባታችንን ዓመት እስከ ዓመት ስናስታውሳቸው እንኖራልን ፡፡ አምላካችን መድኀኔዓለም ከደጋጎቹ አባት ከአብርሃም ከይስሐቅ ጋር ይደምርልን! አሜን!

ጥቅምት 14፣ 2014 ዓ.ም በዓለ አቡነ አረጋዊ ወገብረክርስቶስ መርዓዊ ወሙሴ ብእሴ እግዚአብሔር የፎቶ ማስታወሻ የበሶ እምነት ፤ በደብረ ዳሞ ገዳሞ እንደሚደረገው ፡፡
+5
ጥቅምት 14፣ 2014 ዓ.ም በዓለ አቡነ አረጋዊ ወገብረክርስቶስ መርዓዊ ወሙሴ ብእሴ እግዚአብሔር የፎቶ ማስታወሻ የበሶ እምነት ፤ በደብረ ዳሞ ገዳሞ እንደሚደረገው ፡፡

ጥቅምት 14፣ 2014 ዓ.ም በዓለ አቡነ አረጋዊ ወገብረክርስቶስ መርዓዊ ወሙሴ ብእሴ እግዚአብሔር የፎቶ ማስታወሻ
+5
ጥቅምት 14፣ 2014 ዓ.ም በዓለ አቡነ አረጋዊ ወገብረክርስቶስ መርዓዊ ወሙሴ ብእሴ እግዚአብሔር የፎቶ ማስታወሻ

ጥቅምት 14፣ 2014 ዓ.ም በዓለ አቡነ አረጋዊ ወገብረክርስቶስ መርዓዊ ወሙሴ ብእሴ እግዚአብሔር የፎቶ ማስታወሻ
+6
ጥቅምት 14፣ 2014 ዓ.ም በዓለ አቡነ አረጋዊ ወገብረክርስቶስ መርዓዊ ወሙሴ ብእሴ እግዚአብሔር የፎቶ ማስታወሻ

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት - إحصائيات وتحليلات قناة تيليجرام @finotehiwott