ru
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Открыть в Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Канал Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 15 394 подписчиков, занимая 5 590 место в категории Религия и духовность и 2 197 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 15 394 подписчиков.

Согласно последним данным от 30 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 21, а за последние 24 часа — 1, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 21.61%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 10.23% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 3 327 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 576 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 17.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 01 июля, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

15 394
Подписчики
+124 часа
+307 дней
+2130 день
Архив постов
፬ኛ ዙር ዓመት ፬ ሳምንት ማኀሌተ ጽጌ ጥቅምት 21 በዓለ ማርያም ወኢዩኤል

የጻድቅ ሰው ጸሎት በስራዋ እጅግ ኃይልን ታደርጋለች ›› ያዕ 5 ፤ በመጋቤ ሐዲስ ሄኖክ ፈንቴ https://youtu.be/qDk7KKQaRAk

ኢየኃፍር ቀዊመ ቅድመ ገጸ ስዕልኪ ወላዲተ አምላክ /፪/ ጸውዖ ስምኪ ያነስዕ ዘወድቀ /፪/ የማኀሌተ ጽጌ ወረብ https://youtu.be/p1vYrBKVf2g

ይህ ሳምንት ፣ የታላቁ ደብራችን የደብረሰላም አገልጋይ የነበሩትን ፣ አጋፋሪ #ይሁኔ_ፍቃዱን #የምናስታውስበት #ይሁን ! አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ፨ደብራችንን ለ54 ዓመታት ያገለገሉ ፣ ፨ዕለት ዕለት ለአገልግሎት ይተጉ የነበሩ ፣ ፨የድምጽ ጸጋቸው እጅግ ልቡናን ይሚመስጥ ሊቃውንትን የሚያሰስደስት ፣ ፨በደብራችን የአቋቋም ይትበኃልን ( የተደረሱትን ከ 800 በላይ ወረቦችን ጨምሮ) ጠንቅቀው ያውቁ የነበሩ ፡፡ ---------------------- አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ከአባታቸው መሪጌታ ፍቃዱ ተሰማ እና ከእናታቸው ከ ወ/ሮ ለምለም ወርቁ በ 1933 ዓ.ም በጎንደር ክፍለ ሃገር በ ደራ ወረዳ ልዩ ስሙ ደብረ ሲና ማርያም በሚባል ቦታ ተወለዱ ፡፡መሪጌታ ይሁኔ ፍቃዱ እድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሱ ከአስኳላው ትምህርታቸው ጎን ለጎን ከ አባታቸው ከ መሪጌታ ፍቃዱ ከ ቁጥር እስከ ዳዊት ተምረዋል በዲ/ና ሃገራቸው ያገለግሉ ነበር:: ከዛም በመቀጠል በደብረ ሲና ማርያም ፀዋአቶ ዜማ ተምረው ካጠናቀቁ በኃላ ወደ ምዕራብ ጎጃም አዊ ዞን ጋጋስታ #ጊዮርጊስ በመሄደ ከ መምህር ቢንያም ቅኔን ከነ አገባቡ እና ከነጓዙ ተምረዋል ፡፡ አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ወደ አዲስ አበባ ከመጡበት ከ1954 ዓ.ም ጀምሮ ማረፊያቸውን በ ታላቁ ደብር ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በማድረግ አቋቋም ከመምህር ገብረ ማርያም ጠንቅቀው በመማር ከዛም ደብራችን እስከ ኀልፈተ ሕይወታቸው ቀን ድረስ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ካላቸው የቃለ እግዚአብሔር ፍቅር በቀና አገልግሎት ለ54 ዓመታት በጽናት ሲያገለግሉ ኖረዋል ፡፡ የቀጨኔ ደብረሳለም የአቋቋም ይትባህልን ጠንቅቆ (በቀጨኔ የተደረሱትን #ከ800 ላይ ወረቦች ) በማወቅ እና በልዩ የዜማ እና የድምጽ #ፀጋቸው፣ እናስታውሳቸዋለነ ፡፡ አጋፋሪ ይሁኔ ለጥቂት ቀናት ብቻ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ቃለ እግዚአብሔርን ከ አፋቸው ሳይነጥሉ #በ80 ዓመታቸው አርፈዋል ሥርዓተ ግብዐተ መሬታቸው ለ 54 ዓመታት ባገለገሉበት እና ብዙ ደቀ መዛሙርትን ባፈሩበት በታላቁ ደብር #በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በወርኃ ሰኔ ቀን 24 2012 ዓ.ም ተፈጸሟል፡፡ #አባታችንን_ዓመት_እስከ_ዓመት_ስናስታውሳቸው_እንኖራልን ፡፡ አምላካችን መድኀኔዓለም ከደጋጎቹ አባት ከአብርሃም ከይስሐቅ ጋር ይደምርልን! አሜን! /በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት የተዘጋጀ ::/ #share .Facebook... https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w .Telegram... https://t.me/medihanaelem http://tiktok.com/@finotehiwot www.finotehiwotsundayschool.com #Share #like

ይህ ሳምንት ፣ የታላቁ ደብራችን የደብረሰላም አገልጋይ የነበሩትን ፣ አጋፋሪ #ይሁኔ_ፍቃዱን #የምናስታውስበት #ይሁን ! አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ፨ደብራችንን ለ54 ዓመታት ያገለገሉ ፣ ፨ዕለት ዕለት ለአገልግሎት ይተጉ የነበሩ ፣ ፨የድምጽ ጸጋቸው እጅግ ልቡናን ይሚመስጥ ሊቃውንትን የሚያሰስደስት ፣ ፨በደብራችን የአቋቋም ይትበኃልን ( የተደረሱትን ከ 800 በላይ ወረቦችን ጨምሮ) ጠንቅቀው ያውቁ የነበሩ ፡፡ ---------------------- አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ከአባታቸው መሪጌታ ፍቃዱ ተሰማ እና ከእናታቸው ከ ወ/ሮ ለምለም ወርቁ በ 1933 ዓ.ም በጎንደር ክፍለ ሃገር በ ደራ ወረዳ ልዩ ስሙ ደብረ ሲና ማርያም በሚባል ቦታ ተወለዱ ፡፡መሪጌታ ይሁኔ ፍቃዱ እድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሱ ከአስኳላው ትምህርታቸው ጎን ለጎን ከ አባታቸው ከ መሪጌታ ፍቃዱ ከ ቁጥር እስከ ዳዊት ተምረዋል በዲ/ና ሃገራቸው ያገለግሉ ነበር:: ከዛም በመቀጠል በደብረ ሲና ማርያም ፀዋአቶ ዜማ ተምረው ካጠናቀቁ በኃላ ወደ ምዕራብ ጎጃም አዊ ዞን ጋጋስታ #ጊዮርጊስ በመሄደ ከ መምህር ቢንያም ቅኔን ከነ አገባቡ እና ከነጓዙ ተምረዋል ፡፡ አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ወደ አዲስ አበባ ከመጡበት ከ1954 ዓ.ም ጀምሮ ማረፊያቸውን በ ታላቁ ደብር ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በማድረግ አቋቋም ከመምህር ገብረ ማርያም ጠንቅቀው በመማር ከዛም ደብራችን እስከ ኀልፈተ ሕይወታቸው ቀን ድረስ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ካላቸው የቃለ እግዚአብሔር ፍቅር በቀና አገልግሎት ለ54 ዓመታት በጽናት ሲያገለግሉ ኖረዋል ፡፡ የቀጨኔ ደብረሳለም የአቋቋም ይትባህልን ጠንቅቆ (በቀጨኔ የተደረሱትን #ከ800 ላይ ወረቦች ) በማወቅ እና በልዩ የዜማ እና የድምጽ #ፀጋቸው፣ እናስታውሳቸዋለነ ፡፡ አጋፋሪ ይሁኔ ለጥቂት ቀናት ብቻ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ቃለ እግዚአብሔርን ከ አፋቸው ሳይነጥሉ #በ80 ዓመታቸው አርፈዋል ሥርዓተ ግብዐተ መሬታቸው ለ 54 ዓመታት ባገለገሉበት እና ብዙ ደቀ መዛሙርትን ባፈሩበት በታላቁ ደብር #በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በወርኃ ሰኔ ቀን 24 2012 ዓ.ም ተፈጸሟል፡፡ #አባታችንን_ዓመት_እስከ_ዓመት_ስናስታውሳቸው_እንኖራልን ፡፡ አምላካችን መድኀኔዓለም ከደጋጎቹ አባት ከአብርሃም ከይስሐቅ ጋር ይደምርልን! አሜን! /በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት የተዘጋጀ ::/ #share .Facebook... https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w .Telegram... https://t.me/medihanaelem http://tiktok.com/@finotehiwot www.finotehiwotsundayschool.com #Share #like

ይህ ሳምንት (ከጥቅምት 15-አስከ 21) የታላቁ ደብራችን የደብረሰላም አገልጋይ የነበሩትን ፣ አጋፋሪ #ይሁኔ_ፍቃዱን የምናስታውስበት #ይሁን ! አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ፨ደብራችንን ለ54 ዓመታት ያገለገሉ ፣ ፨ዕለት ዕለት ለአገልግሎት ይተጉ የነበሩ ፣ ፨የድምጽ ጸጋቸው እጅግ ልቡናን ይሚመስጥ ሊቃውንትን የሚያሰስደስት ፣ ፨በደብራችን የአቋቋም ይትበኃል( የተደረሱትን ከ 800 በላይ ወረቦችን ጨምሮ) ጠንቅቀው ያውቁ የነበሩ ፡፡ ---------------------- አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ከአባታቸው መሪጌታ ፍቃዱ ተሰማ እና ከእናታቸው ከ ወ/ሮ ለምለም ወርቁ በ 1933 ዓ.ም በጎንደር ክፍለ ሃገር በ ደራ ወረዳ ልዩ ስሙ ደብረ ሲና ማርያም በሚባል ቦታ ተወለዱ ፡፡መሪጌታ ይሁኔ ፍቃዱ እድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሱ ከአስኳላው ትምህርታቸው ጎን ለጎን ከ አባታቸው ከ መሪጌታ ፍቃዱ ከ ቁጥር እስከ ዳዊት ተምረዋል በዲ/ና ሃገራቸው ያገለግሉ ነበር:: ከዛም በመቀጠል በደብረ ሲና ማርያም ፀዋአቶ ዜማ ተምረው ካጠናቀቁ በኃላ ወደ ምዕራብ ጎጃም አዊ ዞን ጋጋስታ #ጊዮርጊስ በመሄደ ከ መምህር ቢንያም ቅኔን ከነ አገባቡ እና ከነጓዙ ተምረዋል ፡፡ አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ወደ አዲስ አበባ ከመጡበት ከ1954 ዓ.ም ጀምሮ ማረፊያቸውን በ ታላቁ ደብር ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በማድረግ አቋቋም ከመምህር ገብረ ማርያም ጠንቅቀው በመማር ከዛም ደብራችን እስከ ኀልፈተ ሕይወታቸው ቀን ድረስ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ካላቸው የቃለ እግዚአብሔር ፍቅር በቀና አገልግሎት ለ54 ዓመታት በጽናት ሲያገለግሉ ኖረዋል ፡፡ የቀጨኔ ደብረሳለም የአቋቋም ይትባህልን ጠንቅቆ (በቀጨኔ የተደረሱትን #ከ800 ላይ ወረቦች ) በማወቅ እና በልዩ የዜማ እና የድምጽ #ፀጋቸው፣ እናስታውሳቸዋልነ ፡፡ አጋፋሪ ይሁኔ ለጥቂት ቀናት ብቻ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ቃለ እግዚአብሔርን ከ አፋቸው ሳይነጥሉ #በ80 ዓመታቸው አርፈዋል ሥርዓተ ግብዐተ መሬታቸው ለ 54 ዓመታት ባገለገሉበት እና ብዙ ደቀ መዛሙርትን ባፈሩበት በታላቁ ደብር #በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በወርኃ ሰኔ ቀን 24 2012 ዓ.ም ተፈጸሟል፡፡ አባታችንን ዓመት እስከ ዓመት ስናስታውሳቸው እንኖራልን ፡፡ አምላካችን መድኀኔዓለም ከደጋጎቹ አባት ከአብርሃም ከይስሐቅ ጋር ይደምርልን! አሜን!

ጥቅምት 14፣ 2014 ዓ.ም በዓለ አቡነ አረጋዊ ወገብረክርስቶስ መርዓዊ ወሙሴ ብእሴ እግዚአብሔር የፎቶ ማስታወሻ የበሶ እምነት ፤ በደብረ ዳሞ ገዳሞ እንደሚደረገው ፡፡
+5
ጥቅምት 14፣ 2014 ዓ.ም በዓለ አቡነ አረጋዊ ወገብረክርስቶስ መርዓዊ ወሙሴ ብእሴ እግዚአብሔር የፎቶ ማስታወሻ የበሶ እምነት ፤ በደብረ ዳሞ ገዳሞ እንደሚደረገው ፡፡

ጥቅምት 14፣ 2014 ዓ.ም በዓለ አቡነ አረጋዊ ወገብረክርስቶስ መርዓዊ ወሙሴ ብእሴ እግዚአብሔር የፎቶ ማስታወሻ
+5
ጥቅምት 14፣ 2014 ዓ.ም በዓለ አቡነ አረጋዊ ወገብረክርስቶስ መርዓዊ ወሙሴ ብእሴ እግዚአብሔር የፎቶ ማስታወሻ

ጥቅምት 14፣ 2014 ዓ.ም በዓለ አቡነ አረጋዊ ወገብረክርስቶስ መርዓዊ ወሙሴ ብእሴ እግዚአብሔር የፎቶ ማስታወሻ
+6
ጥቅምት 14፣ 2014 ዓ.ም በዓለ አቡነ አረጋዊ ወገብረክርስቶስ መርዓዊ ወሙሴ ብእሴ እግዚአብሔር የፎቶ ማስታወሻ