Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት 的分析概览
频道 Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 15 394 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 5 590,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 197 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 15 394 名订阅者。
根据 30 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 21,过去 24 小时变化为 1,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 21.61%。内容发布后 24 小时内通常能获得 10.23% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 3 327 次浏览,首日通常累积 1 576 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 17。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።”
凭借高频更新(最新数据采集于 01 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。
15 394
订阅者
+124 小时
+307 天
+2130 天
帖子存档
፬ኛ ዙር ዓመት ፬ ሳምንት
ማኀሌተ ጽጌ
ጥቅምት 21 በዓለ ማርያም ወኢዩኤል
የጻድቅ ሰው ጸሎት በስራዋ እጅግ ኃይልን ታደርጋለች ›› ያዕ 5 ፤ በመጋቤ ሐዲስ ሄኖክ ፈንቴ
https://youtu.be/qDk7KKQaRAk
ኢየኃፍር ቀዊመ ቅድመ ገጸ ስዕልኪ ወላዲተ አምላክ /፪/
ጸውዖ ስምኪ ያነስዕ ዘወድቀ /፪/
የማኀሌተ ጽጌ ወረብ
https://youtu.be/p1vYrBKVf2g
ይህ ሳምንት ፣ የታላቁ ደብራችን የደብረሰላም አገልጋይ የነበሩትን ፣ አጋፋሪ #ይሁኔ_ፍቃዱን #የምናስታውስበት #ይሁን !
አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ
፨ደብራችንን ለ54 ዓመታት ያገለገሉ ፣
፨ዕለት ዕለት ለአገልግሎት ይተጉ የነበሩ ፣
፨የድምጽ ጸጋቸው እጅግ ልቡናን ይሚመስጥ ሊቃውንትን የሚያሰስደስት ፣
፨በደብራችን የአቋቋም ይትበኃልን ( የተደረሱትን ከ 800 በላይ ወረቦችን ጨምሮ) ጠንቅቀው ያውቁ የነበሩ ፡፡
----------------------
አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ከአባታቸው መሪጌታ ፍቃዱ ተሰማ እና ከእናታቸው ከ ወ/ሮ ለምለም ወርቁ በ 1933 ዓ.ም በጎንደር ክፍለ ሃገር በ ደራ ወረዳ ልዩ ስሙ ደብረ ሲና ማርያም በሚባል ቦታ ተወለዱ ፡፡መሪጌታ ይሁኔ ፍቃዱ እድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሱ ከአስኳላው ትምህርታቸው ጎን ለጎን ከ አባታቸው ከ መሪጌታ ፍቃዱ ከ ቁጥር እስከ ዳዊት ተምረዋል በዲ/ና ሃገራቸው ያገለግሉ ነበር:: ከዛም በመቀጠል በደብረ ሲና ማርያም ፀዋአቶ ዜማ ተምረው ካጠናቀቁ በኃላ ወደ ምዕራብ ጎጃም አዊ ዞን ጋጋስታ #ጊዮርጊስ በመሄደ ከ መምህር ቢንያም ቅኔን ከነ አገባቡ እና ከነጓዙ ተምረዋል ፡፡
አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ወደ አዲስ አበባ ከመጡበት ከ1954 ዓ.ም ጀምሮ ማረፊያቸውን በ ታላቁ ደብር ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በማድረግ አቋቋም ከመምህር ገብረ ማርያም ጠንቅቀው በመማር ከዛም ደብራችን እስከ ኀልፈተ ሕይወታቸው ቀን ድረስ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ካላቸው የቃለ እግዚአብሔር ፍቅር በቀና አገልግሎት ለ54 ዓመታት በጽናት ሲያገለግሉ ኖረዋል ፡፡
የቀጨኔ ደብረሳለም የአቋቋም ይትባህልን ጠንቅቆ (በቀጨኔ የተደረሱትን #ከ800 ላይ ወረቦች ) በማወቅ እና በልዩ የዜማ እና የድምጽ #ፀጋቸው፣ እናስታውሳቸዋለነ ፡፡
አጋፋሪ ይሁኔ ለጥቂት ቀናት ብቻ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ቃለ እግዚአብሔርን ከ አፋቸው ሳይነጥሉ #በ80 ዓመታቸው አርፈዋል ሥርዓተ ግብዐተ መሬታቸው ለ 54 ዓመታት ባገለገሉበት እና ብዙ ደቀ መዛሙርትን ባፈሩበት በታላቁ ደብር #በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በወርኃ ሰኔ ቀን 24 2012 ዓ.ም ተፈጸሟል፡፡
#አባታችንን_ዓመት_እስከ_ዓመት_ስናስታውሳቸው_እንኖራልን ፡፡
አምላካችን መድኀኔዓለም ከደጋጎቹ አባት ከአብርሃም ከይስሐቅ ጋር ይደምርልን!
አሜን!
/በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት የተዘጋጀ ::/
#share
.Facebook...
https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool
.YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w
.Telegram...
https://t.me/medihanaelem
http://tiktok.com/@finotehiwot
www.finotehiwotsundayschool.com
#Share #like
አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ (1933 ዓ.ም -2012ዓ.ም)
https://youtu.be/wdNAAyruXgQ
ይህ ሳምንት ፣ የታላቁ ደብራችን የደብረሰላም አገልጋይ የነበሩትን ፣ አጋፋሪ #ይሁኔ_ፍቃዱን #የምናስታውስበት #ይሁን !
አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ
፨ደብራችንን ለ54 ዓመታት ያገለገሉ ፣
፨ዕለት ዕለት ለአገልግሎት ይተጉ የነበሩ ፣
፨የድምጽ ጸጋቸው እጅግ ልቡናን ይሚመስጥ ሊቃውንትን የሚያሰስደስት ፣
፨በደብራችን የአቋቋም ይትበኃልን ( የተደረሱትን ከ 800 በላይ ወረቦችን ጨምሮ) ጠንቅቀው ያውቁ የነበሩ ፡፡
----------------------
አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ከአባታቸው መሪጌታ ፍቃዱ ተሰማ እና ከእናታቸው ከ ወ/ሮ ለምለም ወርቁ በ 1933 ዓ.ም በጎንደር ክፍለ ሃገር በ ደራ ወረዳ ልዩ ስሙ ደብረ ሲና ማርያም በሚባል ቦታ ተወለዱ ፡፡መሪጌታ ይሁኔ ፍቃዱ እድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሱ ከአስኳላው ትምህርታቸው ጎን ለጎን ከ አባታቸው ከ መሪጌታ ፍቃዱ ከ ቁጥር እስከ ዳዊት ተምረዋል በዲ/ና ሃገራቸው ያገለግሉ ነበር:: ከዛም በመቀጠል በደብረ ሲና ማርያም ፀዋአቶ ዜማ ተምረው ካጠናቀቁ በኃላ ወደ ምዕራብ ጎጃም አዊ ዞን ጋጋስታ #ጊዮርጊስ በመሄደ ከ መምህር ቢንያም ቅኔን ከነ አገባቡ እና ከነጓዙ ተምረዋል ፡፡
አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ወደ አዲስ አበባ ከመጡበት ከ1954 ዓ.ም ጀምሮ ማረፊያቸውን በ ታላቁ ደብር ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በማድረግ አቋቋም ከመምህር ገብረ ማርያም ጠንቅቀው በመማር ከዛም ደብራችን እስከ ኀልፈተ ሕይወታቸው ቀን ድረስ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ካላቸው የቃለ እግዚአብሔር ፍቅር በቀና አገልግሎት ለ54 ዓመታት በጽናት ሲያገለግሉ ኖረዋል ፡፡
የቀጨኔ ደብረሳለም የአቋቋም ይትባህልን ጠንቅቆ (በቀጨኔ የተደረሱትን #ከ800 ላይ ወረቦች ) በማወቅ እና በልዩ የዜማ እና የድምጽ #ፀጋቸው፣ እናስታውሳቸዋለነ ፡፡
አጋፋሪ ይሁኔ ለጥቂት ቀናት ብቻ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ቃለ እግዚአብሔርን ከ አፋቸው ሳይነጥሉ #በ80 ዓመታቸው አርፈዋል ሥርዓተ ግብዐተ መሬታቸው ለ 54 ዓመታት ባገለገሉበት እና ብዙ ደቀ መዛሙርትን ባፈሩበት በታላቁ ደብር #በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በወርኃ ሰኔ ቀን 24 2012 ዓ.ም ተፈጸሟል፡፡
#አባታችንን_ዓመት_እስከ_ዓመት_ስናስታውሳቸው_እንኖራልን ፡፡
አምላካችን መድኀኔዓለም ከደጋጎቹ አባት ከአብርሃም ከይስሐቅ ጋር ይደምርልን!
አሜን!
/በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት የተዘጋጀ ::/
#share
.Facebook...
https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool
.YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w
.Telegram...
https://t.me/medihanaelem
http://tiktok.com/@finotehiwot
www.finotehiwotsundayschool.com
#Share #like
ይህ ሳምንት (ከጥቅምት 15-አስከ 21) የታላቁ ደብራችን የደብረሰላም አገልጋይ የነበሩትን ፣ አጋፋሪ #ይሁኔ_ፍቃዱን የምናስታውስበት #ይሁን !
አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ
፨ደብራችንን ለ54 ዓመታት ያገለገሉ ፣
፨ዕለት ዕለት ለአገልግሎት ይተጉ የነበሩ ፣
፨የድምጽ ጸጋቸው እጅግ ልቡናን ይሚመስጥ ሊቃውንትን የሚያሰስደስት ፣
፨በደብራችን የአቋቋም ይትበኃል( የተደረሱትን ከ 800 በላይ ወረቦችን ጨምሮ) ጠንቅቀው ያውቁ የነበሩ ፡፡
----------------------
አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ከአባታቸው መሪጌታ ፍቃዱ ተሰማ እና ከእናታቸው ከ ወ/ሮ ለምለም ወርቁ በ 1933 ዓ.ም በጎንደር ክፍለ ሃገር በ ደራ ወረዳ ልዩ ስሙ ደብረ ሲና ማርያም በሚባል ቦታ ተወለዱ ፡፡መሪጌታ ይሁኔ ፍቃዱ እድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሱ ከአስኳላው ትምህርታቸው ጎን ለጎን ከ አባታቸው ከ መሪጌታ ፍቃዱ ከ ቁጥር እስከ ዳዊት ተምረዋል በዲ/ና ሃገራቸው ያገለግሉ ነበር:: ከዛም በመቀጠል በደብረ ሲና ማርያም ፀዋአቶ ዜማ ተምረው ካጠናቀቁ በኃላ ወደ ምዕራብ ጎጃም አዊ ዞን ጋጋስታ #ጊዮርጊስ በመሄደ ከ መምህር ቢንያም ቅኔን ከነ አገባቡ እና ከነጓዙ ተምረዋል ፡፡
አጋፋሪ ይሁኔ ፍቃዱ ወደ አዲስ አበባ ከመጡበት ከ1954 ዓ.ም ጀምሮ ማረፊያቸውን በ ታላቁ ደብር ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በማድረግ አቋቋም ከመምህር ገብረ ማርያም ጠንቅቀው በመማር ከዛም ደብራችን እስከ ኀልፈተ ሕይወታቸው ቀን ድረስ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ካላቸው የቃለ እግዚአብሔር ፍቅር በቀና አገልግሎት ለ54 ዓመታት በጽናት ሲያገለግሉ ኖረዋል ፡፡
የቀጨኔ ደብረሳለም የአቋቋም ይትባህልን ጠንቅቆ (በቀጨኔ የተደረሱትን #ከ800 ላይ ወረቦች ) በማወቅ እና በልዩ የዜማ እና የድምጽ #ፀጋቸው፣ እናስታውሳቸዋልነ ፡፡
አጋፋሪ ይሁኔ ለጥቂት ቀናት ብቻ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ህመም ምክንያት ቃለ እግዚአብሔርን ከ አፋቸው ሳይነጥሉ #በ80 ዓመታቸው አርፈዋል ሥርዓተ ግብዐተ መሬታቸው ለ 54 ዓመታት ባገለገሉበት እና ብዙ ደቀ መዛሙርትን ባፈሩበት በታላቁ ደብር #በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም እና ደብረ ትጉኃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በወርኃ ሰኔ ቀን 24 2012 ዓ.ም ተፈጸሟል፡፡
አባታችንን ዓመት እስከ ዓመት ስናስታውሳቸው እንኖራልን ፡፡
አምላካችን መድኀኔዓለም ከደጋጎቹ አባት ከአብርሃም ከይስሐቅ ጋር ይደምርልን!
አሜን!
ጥቅምት 14፣ 2014 ዓ.ም በዓለ አቡነ አረጋዊ ወገብረክርስቶስ መርዓዊ ወሙሴ ብእሴ እግዚአብሔር
የፎቶ ማስታወሻ
የበሶ እምነት ፤ በደብረ ዳሞ ገዳሞ እንደሚደረገው ፡፡
ጥቅምት 14፣ 2014 ዓ.ም በዓለ አቡነ አረጋዊ ወገብረክርስቶስ መርዓዊ ወሙሴ ብእሴ እግዚአብሔር
የፎቶ ማስታወሻ
ጥቅምት 14፣ 2014 ዓ.ም በዓለ አቡነ አረጋዊ ወገብረክርስቶስ መርዓዊ ወሙሴ ብእሴ እግዚአብሔር
የፎቶ ማስታወሻ
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
