ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
╔════◈◉◈════╗ أهل السنة والجماعة ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው። 🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም 🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን ╚════◈◉◈════╝
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
تُعد قناة ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ (@sufiyahlesuna) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 11 962 مشتركاً، محتلاً المرتبة 7 559 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 806 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 11 962 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 25 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -29، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -7، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 19.86%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 7.38% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 376 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 883 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 33.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“╔════◈◉◈════╗
أهل السنة والجماعة
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው።
🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም
🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን
╚════◈◉◈════╝”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 26 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 25 يوليو | 0 | |||
| 24 يوليو | 0 | |||
| 23 يوليو | +4 | |||
| 22 يوليو | +12 | |||
| 21 يوليو | 0 | |||
| 20 يوليو | +1 | |||
| 19 يوليو | +4 | |||
| 18 يوليو | 0 | |||
| 17 يوليو | +6 | |||
| 16 يوليو | +2 | |||
| 15 يوليو | 0 | |||
| 14 يوليو | +5 | |||
| 13 يوليو | 0 | |||
| 12 يوليو | 0 | |||
| 11 يوليو | 0 | |||
| 10 يوليو | 0 | |||
| 09 يوليو | +1 | |||
| 08 يوليو | 0 | |||
| 07 يوليو | +6 | |||
| 06 يوليو | +2 | |||
| 05 يوليو | +10 | |||
| 04 يوليو | +5 | |||
| 03 يوليو | +1 | |||
| 02 يوليو | +11 | |||
| 01 يوليو | +1 |
| 2 | سئل الإمام النووي رضي الله عنه :
إِذا كان الإنسان عاقاً لوالديه، وماتا ساخطين عليه فما طريقه إلى إزالة ذلك، وإسقاط مطالبتهما له في الآخرة ؟!
فأجاب رضي الله عنه :
أما مطالبتهما له في الآخرة ؛ فلا طريق إلى إبطالها ، ولكن ينبغي له بعد الندم على ذلك ؛ أن يُكثر من الاستغفار لهما والدعاء ، وأن يتصدق عنهما إن أمكن ، وأن يكرم من كانا يحبان إكرامه من صديق لهما ونحوه ، وأن يصل رحمهما ، وأن يقضي دَينهما ، أو ما تيسر له من ذلك
📔 «فتاوي الإمام النووي» (ص 96) | 661 |
| 3 | ከሰይዲ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ዱዓ ውስጥ "ከፈሪነት በአንተ እጠብቃለሁ የሚል ነው" ።ፈሪ አትሁኑ ለወሃብያ ዲስኩር አትንበርከኩ ቀና በሉና መውሊድ አክባሪ ነኝ በሉ ።
ወሃብያን ተወው አላህ መውሊድ ከልክሎት የአወሊያ ሃያ አመት ብሎ ኬክ ያስቆርሰዋል የሚንበር ሁለተኛ አመት ይላል የሙሀመድ ኢብኑ አብድል ወሃብ ሳምንት ብሎ ይደግሳል የሂጃራ ምስረታን አስመልክቶ በየዓመቱ ቶርታ ይደፋል ።
እነሱ በዚህ ያልተሸማቀቁት አንተ በነብይህ በውድህ
ከጨለማ ወደ ብርሃን ለመምጣት ሰበብ ለሆኑህ ከሁሉ ፀጋ የበለጡ ከነፍስ ከገንዘብ እንቁ በሆኑት በመደሰትህ ካፈርክ ልብህን ፈትሽ መልሱ ታገኘዋለህ
✍ዘ.ሐ | 791 |
| 4 | « ከታላላቅ አደጋዎች (በሽታዎች) አንዱ ፤ በመልካም ነገር በማዘዝና ከክፉ ነገር በመከልከል እንዲሁም በነሲሃ ስም በሰዎች ላይ የበላይነትን ለማሳየትና ለመጫን መሞከር ነው።
እዚህ ጋር ነገሩ ግልጽ ነው ፤ ችግሩ በነዚህ ሸሪዓዊ ትርጉሞች በራሳቸው ላይ አይደለም። ይልቁንም ችግሩ ያለው ከነዚህ ነገሮች ስነ-ስርዓት (አዳብ) እና ጥበብ (ፊቅህ) እውቀት ማነስ የተነሳ ፣ ተግባሩ (በመልካም ማዘዝና ከመጥፎ መከልከል) ከዒባዳነት ወጥቶ በሙሉ ስምምነት ወደ ወንጀልነት እስከሚቀየር ድረስ ስርአት ማጣቱ ላይ ነው ።
ለምሳሌ፡- በዑለሞች መካከል ተቀባይነት ያለው ልዩነት ባላቸው (ኢጅቲሃዲይ) ጉዳዮች ላይ የተሳሳተ ተቃውሞ ማሳየት እንደማይቻል በመልካም ነገር ማዘዝና ከክፉ መከልከልን በተመለከተ የጻፉ ሁሉም ዑለሞች የጠቀሱት መርህ ነው።
ነፍስያ እንስሳዊ ባህሪ ስትላበስ ፣ የበላይ ለመሆን ስትፈልግ፣ እይታዊ ጠባብ ሲሆን ፣ በማያገባት ስትገባ ፣ በራሷ የምትደነቅ፣ ሰዎችን ማቃለልንና ስህተቶቻቸውን ማጉላትን እንዲሁም በነሱ ላይ የበላይ መሆንን በውስጧ የያዘች ሆና ሳለ ፤ እናም ይህች ነፍስያ ከመታደቧ፣ እንዲሁም ሩህሩህነትን፣ ትህትናንና ባሪያ መሆንን ከመማሯ በፊት በመልካም ነገር ማዘዝና ከመጥፎ በመከልከልና ምክር በሚሉ ስሞች ለዚህ ሁሉ ድርጊቷ ህጋዊ ሽፋን ስትሰጣት ፤ ከዚያ በኋላ ስለሚከሰተው መከራ ፣ በደል፣ መጥፎ ስነ-ምግባር፣ ወንጀል፣ እና ሰዎችን በሃይማኖቱና በስርዓቶቹ እንዲሰላቹ ስለማድረግ ምንም አትጠይቅ (እጅግ የበዛ ነው)።
ይህ በብዙ ውጫዊ ሃይማኖተኞች ዘንድ ያለ ህዝባዊ ችግር ነው ፤ የነፍስያቸውን ገመናዎች በእስላማዊ ስሞች በተቀባ ውጫዊ ልብስ ሲሸፍኑ፣ ነገር ግን ከስሩ ምንም እውነትነት የሌለው፣ ውጫዊና ውስጣዊ መስፈርቶቹና ስነ-ስርዓቶቹ ያልተሟሉበት ሲሆን። በነፍሳቸው መጥፎ በሽታዎች፣ በጃሂልነታቸውና በባህሪያቸው ጠባብነት በሰዎች ላይ ይሾማሉ ።
የሰዎችን አካሄድ የመመርመር፣ የመጠየቅና የውስጣቸውን የማወቅ ሀላፊነት የተጣለባቸው ያህል በሰዎች ወንጀሎችና ስህተቶች ላይ ያተኩራሉ ፤ ለራሳቸው የሚሰጡት ማብራሪያ ደግሞ "ይህ እኮ ሃይማኖት ነው(ለሀይማኖት መታገል ) " የሚል ነው።
ይህም ለብዙ ዓመታት ስንነቅፈው የነበርነው ፣ መልካም የተባለን ሁሉ ውበት የሚያበላሽ ፣ ሰዎችን ወደ እንግልት፣ ወንጀልና ጥመታዊ መንገድ የሚያስገባው የዚህ አሳዛኝ አስተሳሰብ( የወሀቢያ አስተሳሰብ ) ካፈራቸው ታላላቅ አደጋዎች አንዱ ነው።» | 906 |
| 5 | በአሏህ አምኛለሁ እያለ በሰይዳችንን ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም የካደ ሰው እንዲሁም በአሏህና በሰይዳችንን ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም አምኛለሁ ነገር ግን ነቢዩን መከተል ግዴታ አይደለም ብሎ የሚያምን ሠው በፍፁም ሙስሊም ሊሆን አይችልም ።
وَمَن لَّمْ يُؤْمِن بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ فَإِنَّا أَعْتَدْنَا لِلْكَافِرِينَ سَعِيرًا
« በአላህና በመልክተኛው ያላመነም ሰው እኛ ለከሓዲዎች እሳትን አዘጋጅተናል፡፡ »
الفتح ١٣
وَمَا أَرْسَلْنَا مِن رَّسُولٍ إِلَّا لِيُطَاعَ بِإِذْنِ اللَّهِ ۚ وَلَوْ أَنَّهُمْ إِذ ظَّلَمُوا أَنفُسَهُمْ جَاءُوكَ فَاسْتَغْفَرُوا اللَّهَ وَاسْتَغْفَرَ لَهُمُ الرَّسُولُ لَوَجَدُوا اللَّهَ تَوَّابًا رَّحِيمًا
« ማንንም መልክተኛ በአላህ ፈቃድ ሊታዘዙት እንጅ አልላክንም፡፡ »
አንኒሳእ 64 | 1 069 |
| 6 | اختبر تصوفك عند الخصومة العلمية وحظ النفس منها
أما عند الاجازة والأسانيد ومجالس الذكر وكثرة التابعين فلا تأمن عليه من جاه الدنيا
عبد الرحمن السلطي | 1 090 |
| 7 | በትንሹም በትልቁም | 1 202 |
| 8 | አሏህን በምትዘክርበት ወቅት ልብህ ከእርሱ ጋር ባይሆንም እንኳ ዚክሩን አትተወው ፤ ምክንያቱም እርሱን ከመዘንጋትህ ጋር እርሱን ማውሳትህ ፣ እርሱን ጨርሶ ከመዘንጋትህ የተሻለ ነውና።
— ኢብኑ ዐጣኢላህ "አል-ሂከም " | 1 304 |
| 9 | ሰይዳችንን ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሠለም ከአሏህ ዘንድ የተላኩኝ መልክተኛ ነኝ እያሉ መልሰው " ኢስላምን ለማድረስ የሚረዳኝ ማነው " በሚሉበት ወቅት ሙሽሪኮች " ከአሏህ ዘንድ ነው የተላኩት እያልክ ራስህን እንኳ መጠበቅና ኢስላምን ማስፋፋት አትችልም " ? ይህ የሚገርም ጉዳይ ነው ያሉ ነበር
💎 የኛዎቹ የተው_ሂድ ባለቤት ነን ባይ ወሀቢዮችም ወልዮች በሆነ ሰው ተገደሉ የሆነ ሰው አስቸገራቸው ሲባል ከሙ*ሪኮቹ ጋር ተመሳሳይ ሀሳብ ነው የሚያራምዱት | 1 778 |
| 10 | True Femininity — Sayyidah Fāṭimah al-Zahrāʾ 🇧🇷
Shaykh Ḥabīb Abū Bakr al-ʿAdanī 🇧🇼 | 1 978 |
| 11 | ኪታቡ በዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት የተዘጋጀ ሲሆን ከአልዋን መክተባ ታገኙታላችሁ
ኮርሱ የሚሰጠው ከሰኞ እስከ ሐሙስ
✅ክፍያ በነፃ | 1 853 |
| 12 | ሚስታቸውን ፈትዋ የሚጠይቁት ዐሊም
====================--===
ታላቁ የሐዲስ እና የሰነድ ሊቅ ሸይኽ ኢስሐቅ ቢን ሙሐመድ አፍዳል አል-ዑመሪ አድ-ደህለዊ (በ1262 ሂጅሪያ ያረፉት) *አመቱል ገፉር* የምትባል ሴት ልጅ ነበረቻቸው። እርሷም የአሏህ ትእዛዛት ላይ ቀጥ ካሉና ደጋግ ከሆኑት እጅግ ምርጥ ሴቶች አንዷ ነበረች። በፊቅህ እና በሐዲስ ሳይንስ ላይ ሰፊና ጥልቅ እውቀት ነበራት ፤ ከአባቷም ዘንድ እውቀትን በመቅሰም ለረጅም ጊዜ አብራው ቆይታለች።
በኋላም የአባቷ ተማሪ ከነበረውና ከታላላቅ የሐነፊ መዝሀብ ሊቃውንት አንዱ ከሆነው ሸይኽ ዐብዱል ቀዩም ቢን ዐብዱል ሐይ አስ-ሲዲቂ አል-ቡርሃነዊ (በ1299 ሂጅሪያ٦ ያረፉት) ጋር ጋብቻ ፈጸመች።
እርሳቸውም የቀደምት አባቶቻቸውን ፋና በመከተል በዕውቀትና ሰዎችን በመጥቀም ረገድ ትልቅ አሻራ ያሳረፉ ፣ በርካታ ህዝብም ከዕውቀታቸው የተጠቀመባቸው ታላቅ ሰው ነበሩ ።
በታሪክ ህይወታቸው ላይ እንደተጠቀሰው *ማንኛውም የፊቅህም ይሁን የሐዲስ ጉዳይ ሲከብዳቸውና ሲያሻማቸው ፣ ወደ ሚስታቸው (ወደ አመቱል ገፉር) ዘንድ በመግባት ይጠይቋትና ከእርሷ ዘንድ እውቀትን ይገበዩ ነበር ! | 1 880 |
| 13 | በበራሪ ወረቀት መልኩ ጁማዓ ጁማዓ አንዋር መስጂድ ኑር መስጂድ በተለያዩ ቦታውች አሰርተን ብንበትነው ጥሩ ነው ሌሎች ፁሑፎች ይቅጥላሉ በተለይ ሰለ ነሺዳ ዘንበል ዘንበል ስለማለት ሌሎችም ። | 1 742 |
| 14 | የጋብቻ 💍 ቀለበት ቢደዓ ነው ሽርክም ሊሆን ይችላል 😝😂😂😂😂 መውሊድ ለሚቃወሙ ጣታቸው የጋብቻ ቀለበት ላደረጉ ወሀብዩች ጥሩ ማስታወሻ ይሁንልን ። መውሊድ ቢደዓ ነው ለማለት የጋብቻ ቀለበትሽን አውልቂ ቅድሚያ ቢደዓ እየሰሩ ቢደዓ ማለት አይቻልም ቢደዓ ነው ያሉት ደግሞ የወሀብያ ሼይኽ የሆኑት ኢብኑ ዑሰይሚን ናቸው ።
✍ዘ.ሐ | 2 069 |
| 15 | ዒባዳ ምንድነው ?
ዒባዳ ማለት አንድ ሀይል አምላክ ነው ብሎ ከማመን ጋር ለእርሱ መተናነስና መዋረድ ነው ። | 2 093 |
| 16 | ከዚክሮች ሁሉ በላጩ ነፍሲያህ ሀራም ነገር እያማራህ ከእርሱ መከልከል ነው
ሸይኽ በድሩዲን አልሁስኒ | 2 462 |
| 17 | 💚أنتَ الحبيبُ الذي تُرجى شفاعتُهُ💚
💚لكلِّ هولٍ من الأهوالِ مُقتحمِ💚
ትርጉም፦
በማንኛውም አስፈሪ ችግርና አደጋ ጊዜ ምልጃዎ ተስፋ የሚደረግለት፣ የልቦቻችን ውድ፣ የነፍሶቻችን ናፍቆት፣ አንቱ ሰይዲ ረሱሉላህ ﷺ ነዎት።
ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም
https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg | 2 233 |
| 18 | ሸሪዐዊ ህግጋትን ያዘሉ ሀዲሶችን በጥሬው ያለ መዛሂቦች ግንዛቤ ለተራው ህዝብ መንገር ተገቢ አይደለም ፤ እንደዛ ከሆነ ሰይዳችን ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እነዚህን ሀዲሶች ለምን ማንንም ሰሀቦች ሳይለዩ ተናገሩ ከተባለ ሰሀቦች ሸሪዐ የወረደበትን ትክክለኛውን አረብኛ የሚረዱና የማስረጃዎችን ደረጃዎች ( ሀራምና መክሩህ ፤ ዋጂብና መንዱብን ) ወዘተ ይለዩ ስለነበር ነው ። | 2 200 |
| 19 | "ደጋጎች ሲወሱ፤የአሏህ ራሕመት ይወርዳል።" ይሉናል ሱፍያን ኢብኑ ዑየይናህ።
ሷሊሆችን ማውሳት፤የአሏህ ራሕመትን ካወረደ፤የደጋጎች ሁሉ ደግ፤የተቂዮች ሁሉ አለቃ የሆኑትና ሰይዱል-ኸልቅ ሲወሱ ህይወት በራሕመት የተሞላች የዱንያ ጀነት ትሆናልች።
اللهم صل وسلم وبارك على سيدنا وحبيبنا وقرة أعيننا وشفيعنا محمد وعلى آله وصحبه وسلم تسليما كثيرا
💙 ጁሙዐ - ሙባረክ
https://t.me/sufiyahlesuna | 2 356 |
| 20 | ጥንታዊ የሆነ ነገር ሁሉ ትክክል እንዳልሆነው ሁሉ አዲስ የሆነ ሁሉ እውነት ነው አይባልም ፣ እውነት የሚታወቀው በማስረጃው እንጂ በተወለደበት ዘመን አይደለም። ለዚህም ነው የአል-አዝሃር አካሄድ ሳይለወጥ የመታደስ ፣ ዘመኑንና ማህበረሰቡን በማይመጥን አስተሳሰብ ላይ ሳይደርቅ የጽናት ብቃቱን ጠብቆ ለብዙ መቶ ዓመታት የቆየው ።
ይህ ሊሆን የቻለው እራሱን ከአንድ የተወሰነ ዘመን ጋር ስላላሰረ ነው፤ ይልቁንም እራሱን ወሕይ ጋር አቆራኝቷል ፣ አእምሮውን በአግባቡ ተጠቅሟል፣ በሊቃውንትም ተሞክሮ ተመርቷል። በመሆኑም ማስረጃን መሪው ያደረገ ሰው ፣ ጊዜያዊ በሆኑ የአስተሳሰብ ፋሽኖች አይታለልም፣ እውነትም ግልጽ ሆኖ ሲወጣ " ልማድ " እውነትን ከመቀበል አይከለክለውም ።"
ከ_ አልአዝር ሂስኒ ገፅ የተወሰደ | 2 197 |
