ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
╔════◈◉◈════╗ أهل السنة والجماعة ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው። 🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም 🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን ╚════◈◉◈════╝
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
تُعد قناة ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ (@sufiyahlesuna) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 11 970 مشتركاً، محتلاً المرتبة 7 557 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 801 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 11 970 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 22 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -12، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 11، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 18.33%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 7.39% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 195 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 885 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 31.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“╔════◈◉◈════╗
أهل السنة والجماعة
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው።
🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም
🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን
╚════◈◉◈════╝”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 23 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 23 يوليو | 0 | |||
| 22 يوليو | +12 | |||
| 21 يوليو | 0 | |||
| 20 يوليو | +1 | |||
| 19 يوليو | +4 | |||
| 18 يوليو | 0 | |||
| 17 يوليو | +6 | |||
| 16 يوليو | +2 | |||
| 15 يوليو | 0 | |||
| 14 يوليو | +5 | |||
| 13 يوليو | 0 | |||
| 12 يوليو | 0 | |||
| 11 يوليو | 0 | |||
| 10 يوليو | 0 | |||
| 09 يوليو | +1 | |||
| 08 يوليو | 0 | |||
| 07 يوليو | +6 | |||
| 06 يوليو | +2 | |||
| 05 يوليو | +10 | |||
| 04 يوليو | +5 | |||
| 03 يوليو | +1 | |||
| 02 يوليو | +11 | |||
| 01 يوليو | +1 |
| 2 | True Femininity — Sayyidah Fāṭimah al-Zahrāʾ 🇧🇷
Shaykh Ḥabīb Abū Bakr al-ʿAdanī 🇧🇼 | 1 115 |
| 3 | ኪታቡ በዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት የተዘጋጀ ሲሆን ከአልዋን መክተባ ታገኙታላችሁ
ኮርሱ የሚሰጠው ከሰኞ እስከ ሐሙስ
✅ክፍያ በነፃ | 1 096 |
| 4 | ሚስታቸውን ፈትዋ የሚጠይቁት ዐሊም
====================--===
ታላቁ የሐዲስ እና የሰነድ ሊቅ ሸይኽ ኢስሐቅ ቢን ሙሐመድ አፍዳል አል-ዑመሪ አድ-ደህለዊ (በ1262 ሂጅሪያ ያረፉት) *አመቱል ገፉር* የምትባል ሴት ልጅ ነበረቻቸው። እርሷም የአሏህ ትእዛዛት ላይ ቀጥ ካሉና ደጋግ ከሆኑት እጅግ ምርጥ ሴቶች አንዷ ነበረች። በፊቅህ እና በሐዲስ ሳይንስ ላይ ሰፊና ጥልቅ እውቀት ነበራት ፤ ከአባቷም ዘንድ እውቀትን በመቅሰም ለረጅም ጊዜ አብራው ቆይታለች።
በኋላም የአባቷ ተማሪ ከነበረውና ከታላላቅ የሐነፊ መዝሀብ ሊቃውንት አንዱ ከሆነው ሸይኽ ዐብዱል ቀዩም ቢን ዐብዱል ሐይ አስ-ሲዲቂ አል-ቡርሃነዊ (በ1299 ሂጅሪያ٦ ያረፉት) ጋር ጋብቻ ፈጸመች።
እርሳቸውም የቀደምት አባቶቻቸውን ፋና በመከተል በዕውቀትና ሰዎችን በመጥቀም ረገድ ትልቅ አሻራ ያሳረፉ ፣ በርካታ ህዝብም ከዕውቀታቸው የተጠቀመባቸው ታላቅ ሰው ነበሩ ።
በታሪክ ህይወታቸው ላይ እንደተጠቀሰው *ማንኛውም የፊቅህም ይሁን የሐዲስ ጉዳይ ሲከብዳቸውና ሲያሻማቸው ፣ ወደ ሚስታቸው (ወደ አመቱል ገፉር) ዘንድ በመግባት ይጠይቋትና ከእርሷ ዘንድ እውቀትን ይገበዩ ነበር ! | 1 441 |
| 5 | በበራሪ ወረቀት መልኩ ጁማዓ ጁማዓ አንዋር መስጂድ ኑር መስጂድ በተለያዩ ቦታውች አሰርተን ብንበትነው ጥሩ ነው ሌሎች ፁሑፎች ይቅጥላሉ በተለይ ሰለ ነሺዳ ዘንበል ዘንበል ስለማለት ሌሎችም ። | 1 356 |
| 6 | የጋብቻ 💍 ቀለበት ቢደዓ ነው ሽርክም ሊሆን ይችላል 😝😂😂😂😂 መውሊድ ለሚቃወሙ ጣታቸው የጋብቻ ቀለበት ላደረጉ ወሀብዩች ጥሩ ማስታወሻ ይሁንልን ። መውሊድ ቢደዓ ነው ለማለት የጋብቻ ቀለበትሽን አውልቂ ቅድሚያ ቢደዓ እየሰሩ ቢደዓ ማለት አይቻልም ቢደዓ ነው ያሉት ደግሞ የወሀብያ ሼይኽ የሆኑት ኢብኑ ዑሰይሚን ናቸው ።
✍ዘ.ሐ | 1 569 |
| 7 | ዒባዳ ምንድነው ?
ዒባዳ ማለት አንድ ሀይል አምላክ ነው ብሎ ከማመን ጋር ለእርሱ መተናነስና መዋረድ ነው ። | 1 539 |
| 8 | ከዚክሮች ሁሉ በላጩ ነፍሲያህ ሀራም ነገር እያማራህ ከእርሱ መከልከል ነው
ሸይኽ በድሩዲን አልሁስኒ | 1 792 |
| 9 | 💚أنتَ الحبيبُ الذي تُرجى شفاعتُهُ💚
💚لكلِّ هولٍ من الأهوالِ مُقتحمِ💚
ትርጉም፦
በማንኛውም አስፈሪ ችግርና አደጋ ጊዜ ምልጃዎ ተስፋ የሚደረግለት፣ የልቦቻችን ውድ፣ የነፍሶቻችን ናፍቆት፣ አንቱ ሰይዲ ረሱሉላህ ﷺ ነዎት።
ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም
https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg | 1 717 |
| 10 | ሸሪዐዊ ህግጋትን ያዘሉ ሀዲሶችን በጥሬው ያለ መዛሂቦች ግንዛቤ ለተራው ህዝብ መንገር ተገቢ አይደለም ፤ እንደዛ ከሆነ ሰይዳችን ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም እነዚህን ሀዲሶች ለምን ማንንም ሰሀቦች ሳይለዩ ተናገሩ ከተባለ ሰሀቦች ሸሪዐ የወረደበትን ትክክለኛውን አረብኛ የሚረዱና የማስረጃዎችን ደረጃዎች ( ሀራምና መክሩህ ፤ ዋጂብና መንዱብን ) ወዘተ ይለዩ ስለነበር ነው ። | 1 925 |
| 11 | "ደጋጎች ሲወሱ፤የአሏህ ራሕመት ይወርዳል።" ይሉናል ሱፍያን ኢብኑ ዑየይናህ።
ሷሊሆችን ማውሳት፤የአሏህ ራሕመትን ካወረደ፤የደጋጎች ሁሉ ደግ፤የተቂዮች ሁሉ አለቃ የሆኑትና ሰይዱል-ኸልቅ ሲወሱ ህይወት በራሕመት የተሞላች የዱንያ ጀነት ትሆናልች።
اللهم صل وسلم وبارك على سيدنا وحبيبنا وقرة أعيننا وشفيعنا محمد وعلى آله وصحبه وسلم تسليما كثيرا
💙 ጁሙዐ - ሙባረክ
https://t.me/sufiyahlesuna | 1 953 |
| 12 | ጥንታዊ የሆነ ነገር ሁሉ ትክክል እንዳልሆነው ሁሉ አዲስ የሆነ ሁሉ እውነት ነው አይባልም ፣ እውነት የሚታወቀው በማስረጃው እንጂ በተወለደበት ዘመን አይደለም። ለዚህም ነው የአል-አዝሃር አካሄድ ሳይለወጥ የመታደስ ፣ ዘመኑንና ማህበረሰቡን በማይመጥን አስተሳሰብ ላይ ሳይደርቅ የጽናት ብቃቱን ጠብቆ ለብዙ መቶ ዓመታት የቆየው ።
ይህ ሊሆን የቻለው እራሱን ከአንድ የተወሰነ ዘመን ጋር ስላላሰረ ነው፤ ይልቁንም እራሱን ወሕይ ጋር አቆራኝቷል ፣ አእምሮውን በአግባቡ ተጠቅሟል፣ በሊቃውንትም ተሞክሮ ተመርቷል። በመሆኑም ማስረጃን መሪው ያደረገ ሰው ፣ ጊዜያዊ በሆኑ የአስተሳሰብ ፋሽኖች አይታለልም፣ እውነትም ግልጽ ሆኖ ሲወጣ " ልማድ " እውነትን ከመቀበል አይከለክለውም ።"
ከ_ አልአዝር ሂስኒ ገፅ የተወሰደ | 1 833 |
| 13 | ወሀቢዮች እንደ ትልቅ ዐሊም የሚቆጥሩት አልባኒ ሴት ልጅ ከ private part እና ከብብቷ ውጪ ያለ የትኛውን ፀጉር መላጨት ሀራም ይሆንባታል ይላል ።
አስቡት አንዲት ሴት ድንገት ፂም ፣ ቀድሞ ቀመስ ወዘተ ቢበቅልባት እንዲሁ ልትተወው ነው ማለት ነው 🙈🙈🙈
ወሀቢ ሴቶች አሏህ ይሁናችሁ ፣ አይደለም ፂም ከጭንቅላቷ ውጪ ፀጉር ያለባት ሴት እንዴት እንደ😡😡 | 2 290 |
| 14 | 🚨ምዝገባ ተጀምሮዋል።📣
የበጋ የሴቶች የዲግሪ ደርስ ምዝገባ ጀምሮዋል።
የደርስ ሰዓት ከጠዋቱ 2:30_6:00 ትምህርት ከ6:00 እስከ 7:30 ጥናት
የደርስ አሰጣጥ ሁኔታ
📌 ምንም ቁርኣን ላልቀሩ ከቃዒዳ ጀምሮ የቁርኣን ደርስ እና መሰረታዊ የዒልም ደርሶች
📌 ቁርኣን ጀምረው ላላኸተሙት የቁርኣን ደርስ እና መሰረታዊ ደርሶች
📍ቁርኣን ላኸተሙ እና የተወሰነ ኪታብ የቀሩ እንደ ደረጃቸው ተመድበው የዲግሪ ደርስ በመደበኛ ሁኔታ ይጀምራሉ።
🗓 የደርስ ቀናት ከሰኞ እስከ ጁማዕ
ቅዳሜ እና እሁድ እረፍት
ከየትኛውም አካባቢ ብትሆኑ መሳተፍ ትችላላችሁ።
🗓የአመቱ የደርስ ጊዜ ከመስከረም 1 እስከ ሰኔ 30
🎙 ደርሱ በታላላቅ ዑለሞች እና ኡስታዞች የሚሰጥ ይሆናል።
✍️ የምንቀበለው ተማሪ ብዛት 50 ተማሪ
📤
የምንፈልገው ተማሪ ብዛት ውስን ስለሆነ አስቀድማችሁ ተመዝገቡ።
ዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት።
https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg | 2 063 |
| 15 | አብዛኞቹ ስብከቶች ማስመሰልና ትወና ሆነዋል
አብዛኞቹ ኹጥባዎች ማስመሰልና ትወና ሆነዋል
ምክርና ተግሣጽም ማስመሰልና ትወና ሆኗል ።
ኢማምነትም ማስመሰልና ትወና ሆኗል
ቁርዓንን ማንበብም ማስመሰልና ትወና ሆኗል
ነገሩ ሁሉ የአሏህ ነው።
ዛኪር አልሀነፊ | 2 204 |
| 16 | mewlid flyer_260713_200523.pdf | 2 975 |
| 17 | ይህችን አጭር ፅሑፍ በራሪ ወረቀት አድርገን ለሁሉም በማድረስ መማማሪያ ብናደርጋት ትልቅ ስራ ነው ።
እነርሱ ይሳደቡ እኛ በእውቀት በመልካም ምግባር ወደ አላህና መልክተኛው ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም መንገድ እንጣራለን።
✍ዘ.ሐ | 1 |
| 18 | እንደ አዲስ አበባ ለዑለማ ምክር ቤት ወደ 13 ገደማ ዑለማ ይመረጣል።
በየወረዳችሁ ክትትል አድርጉ | 2 577 |
| 19 | 💎 የዚህ ዘመን ታላቁ ፈተና ብዙዎች እንደሚያስቡት የብዥታ (የሹብሃቶች) መብዛት አይደለም፤ ይልቁንም እነሱን መልመድ እንጂ። ልብ ባጢልን መስማት በለመደና መቃወሙን በተወ ጊዜ ፣ ሚዛኑ ቀስ በቀስ መዛባት ይጀምራል። ለዚህ ነው የአንድ የአዝሀሪይ (የአዝሃር ምሁር) ተግባር ኢስላማዊ እውቀቶችን ከሐጠበቁ በፊት መንሃጁን (ትክክለኛውን መንገድ) መጠበቅ የሆነው።
ልብን የተከበረውን ወሕይ ከፍ አድርጎ እንዲያይ ፣ አእምሮን ነገሮችን በጥሩ ሁኔታ እንዲያስተነትን፣ ነፍስንም እውቀትን የመቀበል ስነ-ምግባር እንዲኖራት አድርጎ ያንጻል ።
እነዚህ ሦስቱ ከተስተካከሉ፣ ትልልቆቹ ብዥታዎች በፊታቸው ይሰባበራሉ። ምክንያቱም ኑር ወደ ልብ በገባ ጊዜ ጨለማ ሊቆይ አይችልምና።"
መንቁል | 2 539 |
| 20 | እቺን አጭር ፁሑፍ በራሪ ወረቀት አድርገን ለሁሉ በማድረስ መማማሪያ ብናደርጋት ትልቅ ስራ ነው ።
እነሱ ይሳደቡ እኛ በእውቀት በምልካም ምግባር ወደ አላህና መልክተኛው ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም መንገድ እንጣራለን።
✍ዘ.ሐ | 2 436 |
