ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
╔════◈◉◈════╗ أهل السنة والجماعة ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው። 🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም 🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን ╚════◈◉◈════╝
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
کانال ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ (@sufiyahlesuna) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 11 999 مشترک است و جایگاه 7 567 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 801 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 11 999 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 07 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -4 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 3 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 15.24% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.49% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 1 829 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 899 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 33 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“╔════◈◉◈════╗
أهل السنة والجماعة
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው።
🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም
🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን
╚════◈◉◈════╝”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 08 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 08 ژوئیه | 0 | |||
| 07 ژوئیه | +6 | |||
| 06 ژوئیه | +2 | |||
| 05 ژوئیه | +10 | |||
| 04 ژوئیه | +5 | |||
| 03 ژوئیه | +1 | |||
| 02 ژوئیه | +11 | |||
| 01 ژوئیه | +1 |
| 2 | نصيحة سيدنا الشيخ محمد #الشعراوي
لسيدي #الحبيب_عمر بن حفيظ 🥹💚🌿 | 756 |
| 3 | ሱፊዮችና ትግሎቻቸው
==============
💎 በ1940ዎቹ እና በ1950ዎቹ ውስጥ ከመንግሥት ጋር የመጋጨት ባህሪ የነበረው የቲጃኒያ (Tijaniyyah) ጠሪቃ እንቅስቃሴ ጀመረ ፤ በዚህም ቲጃኒዎች የ"ከማል አታቱርክ"ን ሐውልቶች ሰባበሩ። በ1950 ዓ.ም የሕግ ባለሙያ እና ነጋዴ የነበረው መሪያቸው " ሸይኽ ከማል ፒላቮግሉ" ተይዞ የአሥር ዓመት እስራት ተፈረደበት።
✅ በየካቲት 1954 ዓ.ም የከማሊስት ባለሥልጣናት በማርዲን አሥራ ሰባት የነቅሻባንዲያ ጠሪቃ ሸይኾችን አሰሩ። እንዲሁም በሰኔ 1950 ዓ.ም የሜቭሌቪ (Mevlevi) ጠሪቃ ሸይኽን ፣ እና በመጋቢት 1951 ዓ.ም የቃዲሪያ (Qadiriyya) ጠሪቃ ሸይኽን ለፍርድ ያቀረቡ ሲሆን፥ ከቤክታሺያ ጠሪቃ የተወሰኑ ሰዎችን አሰሩ ። | 1 007 |
| 4 | ✍ መለያየት ወደ ጥላቻና ቂም መለወጥ የለበትም
الطَّلَاقُ مَرَّتَانِ ۖ فَإِمْسَاكٌ بِمَعْرُوفٍ أَوْ تَسْرِيحٌ بِإِحْسَانٍ ۗ
« ፍች ሁለት ጊዜ ነው፤ (ከዚህ በኋላ) በመልካም መያዝ ወይም በበጎ አኳኋን ማሰናበት ነው »።
አልበቀራህ | 1 282 |
| 5 | «በዚህ በውሸትና በማጭበርበር በተሞላው አለም ውስጥ ለጠፋው የዚህ ዘመን ሰው ፣ ከራሱ ጋር ብቻውን መሆን በጣም አስፈላጊ ነገር ነው.. እሱ ለእርሱ የደህንነት መስመር እና የመዳኛ ጀልባ ነው ።» | 1 238 |
| 6 | አዲሱን የመጅሊስ ሕገ ደንብ ስመለከት በተለይ አንቀጽ 14 ትኩረቴን ሳበው። ሆኖም እስካሁን ድረስ በዚህ ሕገ ደንብ ውስጥ ስለ ምርጫው ግልጽ የሆነ አሠራርና ሂደት አልተቀመጠም።
በሌላ በኩል የሰለፍያ ቡድን ለምርጫው ዝግጅት መጀመሩን አውቃለሁ። በተቃራኒው ደግሞ የሱፍያው ወገን መስጂዶችና መድረሳዎች ከመቀነስ ይልቅ የተጨመሩ ይመስላሉ። ይህም ብዙዎችን ተስፋ እንዲቆርጡ አድርጓል። አንዳንዶች "ምን አገባኝ?" ሲሉ፣ ሌሎች ደግሞ "ሞራላችን ዝቅ ብሏል" በማለት ይናገራሉ።
የምንዘነጋው ግን አንድ ነገር አለ። እኛ እንደ ሱፍዮች የምናደርገው ትግል ነስርን ለማስገኘት አይደለም። እኛ የምንለፋው የአላህ ባሮች ስለሆንንና ዲናችንን መጠበቅ ግዴታችን ስለሆነ ነው። በዚህ ጥረት ነስር ቢመጣም ባይመጣም፣ የእኛ ድርሻ መልፋትና መታገል ነው። ነስር ግን የአላህ ነው።
ስለዚህ አውራዶቻችንን እንጀምር፤ የተቋረጡ የዒልም መድረኮችን እናጠናክር፤ ልባችንን ከመኽሉቅ አስወግደን በአላህ ላይ እናስቀምጥ። ያኔ ነስሩ በአላህ ፈቃድ ይመጣል።
እስቲ እያንዳንዳችን ራሳችንን እንመርምር። በሕይወታችን ከሰላት በኋላ ዱዓ፣ በፈጅር ሰላት ቅኑት፣ በሐሙስ ምሽት ቤተሰብን በልዩ ሁኔታ ማስደሰት፣ ተንቢህን ማንበብ፣ ደላኢሉል ኸይራትን ማንበብና መሰል መልካም ተግባራት በሕይወታችን አሉ? ወይስ ጠፍተዋል?
በእርግጥ መጀመሪያ መቀየር ያለብን እኛ ነን። ወደ አላህ በእውነት ስንመለስ አላህ ነስሩን ያወርዳል። አላህ መልካም ሠሪዎችን ፈጽሞ አያጣ ወይም ምንዳቸውን አያሳጣም፦ ﴿إِنَّ اللَّهَ لَا يُضِيعُ أَجْرَ الْمُحْسِنِينَ﴾።
ስለዚህ መልካም ሠሪዎች እንሁን፤ ከሐሜት፣ ከሒስድና ከመለያየት እንራቅ።
ስለ ምርጫው ወሳኝ ጉዳዮች በቀጣይ ጽሑፍ እመለሳለሁ። ጠብቁኝ። | 1 354 |
| 7 | بدون متن... | 1 |
| 8 | بدون متن... | 1 067 |
| 9 | በሸሪዐ ፍቁድ (ሙባህ) የሆነ ነገር ሁሉ አይተገበርም !!
=======
ጨዋና ክብራቸውን የሚጠብቁ ሰዎች (አህሉል ሙሩአህ ) ሌሎች የሚያደርጉትን ነገር ከመፈጸም ይቆጠባሉ ፤ ሷሊሆች ደግሞ የተወደዱ (መንዱብ) ነገሮችን ይመርጣሉ ፣ የተፈቀደን (ሙባህ) ነገር እንኳ ቢፈጽሙ ደረጃውን ከፍ በሚያደርግ መልካም ኒያ ነው የሚፈፅሙት ።
ብዙሀኑ ህዝብ ደግሞ ከተፈቀዱት ነገሮች መካከል ከባህላቸውና ከልማዳቸው ጋር የሚስማማውን ይመርጣሉ ፤ በዚህ ሁሉ ላይ ምንም ችግር የለም!
የፈቂህ ሚና ግን የዚህን ፍቁድ ተግባር ፍርድ ለማውጣት ማስረጃን መከተል ነው ፤ አንድን ነገር "የተፈቀደ (ሙባህ)" ነው ብሎ መፍረድ ማለት ማዘዝ ፣ ማበረታታት ወይም ማህበረሰቡ በባህል የማይቀበለውን ነገር እንዲያደርግ መገፋፋት ማለት አይደለም። ስለዚህ በእንደዚህ ባሉ ጉዳዮች ላይ ተቃውሞ ማሳየት በህግጋት ደረጃዎች መካከል አለመለየትን ፣ እንዲሁም በፈቂህና በሙፍቲ ፣ በሙጅተሂድና በዋኢዝ (መካሪ)፣ እና በዕውቀት (ዒልም) እና በዳዕዋ መካከል ያለውን ልዩነት አለመረዳትን ያሳያል! | 1 449 |
| 10 | بدون متن... | 1 450 |
| 11 | የክረምት ኮርስ የሚሰጡ የዒልም አይነቶች
✍️ለመመዝገብ 0903030703
🌐 https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg | 1 522 |
| 12 | من تصوف ولم يتفقه فقد تزندق
« ሸሪዐን ሳይማር ተሰውፍ ውስጥ የገባ በርግጥ ሙናፊቅ ሆኗል »
✍ ከወሀቢያነት ወጥተው " ሱፊ ፕሮማክስ ነን " ብለው ፌስቡኩን ያጨናነቁ ልጆች አሁን ደግሞ ሺዐ ሆነው አረፉት ፥ ባይገርማችሁ አሁን ላይ የሀበሻን ሺዐዎች የሚያንቀሳቅሰው ሰውዬ ራሱ በተመሳሳይ ሂደት ነው ያለፈው ( ወሀቢ ከዚያም ሱፊ ከዚያም ሺዐ)
ጌትዬ ኺታማችንን አደራ | 1 636 |
| 13 | እንዲህ አይነት ኪታቦችን ነው እንግዲህ ወሀቢዮች ባለ ብዙ ጥራዝ የሀዲስ ሸርሆችን ፅፈናል ብለው የሚጎርሩት | 243 |
| 14 | በታላቁ ሊቅ አል-ሀረሪ በተዘጋጀው የሱነን እብን ማጃህ ማብራሪያ (ሸርህ) ላይ ዳሰሳ
======================
ይህን ማብራሪያ ሁለት ጊዜ አንብቤዋለሁ ፤
እናም የመጽሐፉ ምንጮች ከ"ቱሕፈተል አሕወዚ"፣ " ዓውኑል መዕቡድ " እና " ሐሺየቱ አስ-ሲንዲ" የማይዘልሉ ናቸው ወደሚል መደምደሚያ ደርሻለሁ።
ከ"ፈትሑል ባሪ" የተጠቀሱት ጥቅሶች ሁሉ (ዋናው መጽሐፍ እያለም ቢሆን) ከሙባረክፉሪ እርሳቸው ደግሞ ከሸውካኒ ፤ እርሳቸው ደግሞ ከኢብኑ ሐጀር አድርገው የተቀዱ ናቸው ።
ከሌሎች ታዋቂ መጻሕፍት የተደረጉ ጥቅሶችም እንዲሁ ናቸው።
በዚህ ማብራሪያ ውስጥ ያለው ምርጥ ነገር ቢኖር የሐዲስ ዘጋቢዎችን የሕይወት ታሪክ ደጋግሞ ማቅረቡ ነው።
የተተረጎመ | 1 579 |
| 15 | ተለቆዋል ተለቆዋል።
አጃኢብ የሆነ ትምህርት ከሸህ መነል ከሪም
https://youtu.be/4V1ajbc6J7Q?si=Xz0wL2riwKNQ7qiR | 1 373 |
| 16 | بدون متن... | 1 644 |
| 17 | ከሴቶች ሁሉ የላቀችዋ እናታችን ዓኢሻህ (ረ.ዐ)
============================
አል-ሐሰን እንዲህ ይላሉ፦
ነቢያት ሞትን በሚጠሉበት ጊዜ (ይህም ተፈጥሯዊና የሰው ልጅ ባህሪ የሆነ ጥላቻ ብቻ ነው) አሏህ ከእርሱ ጋር በሚያደርጉት መገናኘት ፤ ከስጦታዎች በሚወዱት ነገር ሁሉ ሞትን ያገራላቸው ነበር። ይህም አንደኛው ነፍሱ ከጎኖቹ መካከል ስትወጣ ባየውና በተገለጸለት ነገር ተደስቶና ወዶ እስኪሆን ድረስ ነው ።
🔴 በኢማም አቡ ሐኒፋ «ሙስነድ» ውስጥ ደግሞ ከዓኢሻ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እንደተወራው ነቢዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፦
🔴 « ጀነት ውስጥ የዓኢሻን መዳፍ ንጣት አይቻለሁና በእርግጥም (ሞት ) ለኔ ቀላል ተደርጎልኛል ።» 🔴
🔴 ኢብኑ ሰዕድና ሌሎችም ነቢዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ማለታቸውን አስተላልፈዋል፦
« ሞቴ በእርሱ ምክንያት የቀለለልኝን ነገር በእርግጥ ጀነት ውስጥ አይቻለሁ ፤ ልክ መዳፏን [ማለትም የዓኢሻን] እየተመለከትኩ ይመስለኛል ።»
🔴በዚህም ምክንያት የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ዓኢሻን እጅግ በጣም አጥብቀው ይወዷት ነበር ፤ ከእርሷ መለየትንም መሸከም አይችሉም ነበር። ስለዚህም የሞት ፍርሃታቸውንና ሕመማቸውን ለማቅለል እርሷ ጀነት ውስጥ ተመስላ ታየቻቸው ። በእርግጥም ሞት የሚናፈቀው ከሚወዱት ጋር ለመገናኘት ሲባል ብቻ ነውና።
─────────────────────────── | 1 759 |
| 18 | بدون متن... | 1 |
| 19 | ቋሚ የዳሩል ሒጅረተይን አባል እንሁን
ሁላችንም ፕሮሞሽን እናድርግ። በሐዲስ አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛል።
https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg | 1 450 |
| 20 | ጥያቄ፡-
✍ የነቢያት ተአምራት እና የአውሊያዎች ከራማዎች ነገ የሚሆነውን ነገር ማወቅን ያካተተ ሆኖ ሳለ ፤ አሏህ በቁርኣኑ « በሰማያትም ሆነ በምድር ካሉት ሁሉ አላህ ካልሆነ በቀር ሩቅን (الغيب) የሚያውቅ የለም በላቸው » ማለቱ ፣ እንዲሁም ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) «ከአላህ በስተቀር ነገ የሚሆነውን የሚያውቅ የለም» ማለታቸውና ይህንን የመሰሉ የቁርኣንና የሐዲሥ ጥቅሶች ትክክለኛ ግንዛቤያቸው ምን ማለት ነው?
መልስ፡-
✅ (ትክክለኛው ግንዛቤ) ፡- ያንን ነገር (ገይብን /ነገ የሚሆነውን) ያለ አንዳች ወይም ያለማንም እገዛ (በተናጠል )በራሱ ሙሉ በሙሉና ሁሉንም አጠቃላይ በሆነ እውቀት የሚያውቅ ከአሏህ በስተቀር ማንም የለም ማለት ነው። ተአምራት (ሙዕጂዛት) እና ካራማዎች ግን የተከሰቱት አላህ ለነቢያቱና ለአውሊያዎቹ ባሳወቃቸው (በገለጸላቸው) መንገድ እንጂ፣ እነሱ ራሳቸው በተናጠልና በራሳቸው ችሎታ ያወቁት አይደለም።
ይህም ልክ እኛ ፀሐይ ስትወጣ ለስድስት ሰዓታት ወይም መሰል ያህል እንደምትቆይ ፣ ከዚያም ከእኩለ ሠማይ ዘንበል እንደምትል (ዘዋል እንደምትሆን)፣ ከዚያም ያን ያህል ቆይታ እንደምትጠልቅ፣ ከዚያም እንደዚሁ ያን ያህል ሰዓት ቆይታ እንደገና እንደምትወጣ እንደምናውቀው ማለት ነው።
በጨረቃም ሆነ በሌሎች ወደፊት እንደሚከሰቱ በሚታወቁ ነገሮች ላይ ያለው ንግግር ተመሳሳይ ነው። ይህ እኛ በራሳችን ያወቅነው የሩቅ እውቀት (ዒልሙል ገይብ) ሳይሆን ፣ አላህ ነገሮችን በለመድነው የተፈጥሮ ሥርዓት (ዓዳህ) እንዲጓዙ ስላደረገው ብቻ ያወቅነው እውቀት ነው።
_______
(1) የኢማም አን-ነወዊ ፈትዋዎች «አል-መሳኢል አል-መንሡራህ» ገጽ 270።
https://t.me/sufiyahlesuna | 1 767 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
