ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
╔════◈◉◈════╗ أهل السنة والجماعة ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው። 🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም 🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን ╚════◈◉◈════╝
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
کانال ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ (@sufiyahlesuna) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 12 087 مشترک است و جایگاه 7 352 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 798 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 12 087 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 02 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 102 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -1 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 19.71% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 9.21% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 2 384 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 1 114 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 52 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“╔════◈◉◈════╗
أهل السنة والجماعة
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው።
🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም
🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን
╚════◈◉◈════╝”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 03 سپتامبر, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 03 سپتامبر | 0 | |||
| 02 سپتامبر | +2 | |||
| 01 سپتامبر | 0 |
| 2 | بدون متن... | 581 |
| 3 | بدون متن... | 577 |
| 4 | ሃይድ እና ታዋቂነቱ
ሶሻል ሚዲያ ታዋቂ ካደረጋቸው ነገራቶች አንዱ ሃይድን ነው ።በፊት አንድ ሴት ሃይድ መሆኗን ማንም ሳያውቅ ትጨርስ ነበር ። እንደው ማወቃቸው ግድ ከሆኑ ሰዎች በስተቀር ማንም አያውቅም ነበር ። አሁን ደግሞ ከማያቀው የሚያቀው ሰይበዛ ሳይቀር አይቀርም ። ሀይድ መሆን ተፈጥሮዊ ነገር ቢሆን ሁሉም ማወቁ ግን ግዴታ አደለም ።
✍ዘ.ሐ | 869 |
| 5 | ሙስሊም ለሆነ ሰው ካፊር ዘመዱ ሲሞትበት በምታደርገው ማጽናናት ላይ እንዲህ ይባላል፦ « አላህ ምንዳህንና ትዕግስትህን ያሳድግልህ ፤ አላህ ይተካልህ» ወይም «መከራህን ይጠግንልህ » እና የመሳሰሉት ይባላሉ። ነገር ግን « የሞተብህን ሰው አሏህ ይማርልህ» አይባልም ፤ ምክንያቱም አላህ ከሃዲን አይምርምና።
ካፊር ለሆነ ሰው ካፊር ዘመዱ ሲሞትበት በሚደረግ ማጽናናት ላይ፦ « አላህ ይተካልህ » ይባላል፤ እንዲሁም ከሞት ውጪ ለገጠመው ችግር ተስማሚ በሆነ መልኩ ዱዐ ይደረግለታል ።
ጋየቱል ሙና ሸርህ ሰፊነት አንነጃ | 1 207 |
| 6 | የሠሞኑ የወሀቢያ ክስተቶች ባጭሩ ሲጠቃለሉ
♻️♻️♻️♻️
ዋሃቢያ ማለት ምንም አይነት መርህ የሌለው ፍጡር ነው! ለዓመታት ሲያራምደውና ሲታገልለት የነበረውን ሀራም ነገር በደቂቃዎች ውስጥ ሀላል ሊያደርግ ይችላል.. ሙሉ ዕድሜውን ሲቀበለውና ሲታገልለት የነበረውን ነገር በሰከንዶች ውስጥ ሊያስተበልልና ሊክድ ይችላል.. መሄጃ አሳጥተህ ጥግ ላይ አጣብበው ብቻ ፤ እንደ እባብ የቀደመ ቆዳውንገፎ ይጥላል ። | 1 225 |
| 7 | የዘመናዊ መንግስታት ዋና ምልክት በህግም ሆነ በእውነተኛው ሁኔታ ማን እንደሚገዛን አለማወቃችን ነው። እኛ የምናየው ፖለቲከኛውን እንጂ ከጀርባው ያለውን ደጋፊውን አይደለም፤ ከደጋፊውም ጀርባ ያለውን ሌላ ደጋፊ ያን ያህል አናይም፤ ወይም ከሁሉም በላይ ደግሞ በጣም አስፈላጊው የሆነውን የዚያን ደጋፊ ባንክ ወይም የገንዘብ ምንጭ አንመለከትም።»
ጄ.አር.አር.ቶልኪን
“The main mark of modern governments is that we do not know who governs, de facto any more than de jure. We see the politician and not his backer; still less the backer of the backer; or, what is most important of all, the banker of the backer.”
— J.R.R. Tolkien.
[n.b. Tolkien passed away 53 years ago today.] | 1 256 |
| 8 | በአንድ ነገር ፣ ሰው ወይም አስተያየት ላይ ያለ እውቀት ም ከመፍረድ መቆጠብ ለወደፊትህ በጣም አስተማማኝ ፣ ለመንፈስህ እና ለአእምሮህ እርጋታ ነው!
ይህ ለነገሩ ያለህን አለማወቅ መቀበል እና የመማር ፍላጎት እንዳለህ ማመን ነው።
በፍርድ ላይ ደፋር መሆን፣ ታላላቅ ጉዳዮችን ማቃለል፣ እና ሌሎችን በማሳሳት መደሰት የልብና የአእምሮ መጥበብ ማሳያዎች ናቸው፤ ምናልባት ነገሩ ማስተዋልን የሚሻ ሌላ ገጽታ ፣ ወይም ጥልቅ አስተውሎትንና ግንዛቤን የሚፈልግ እይታ ይኖረው ይሆናል። | 1 270 |
| 9 | ወሃቢ ፡ መውሊድ ሳይኖር በፊት እኛ ሙስሊሞች አንድ ነበርን ፣ የሙስሊሙን ኡማ አንድነት የበታተነው መውሊድ ስለሆነ ይህን አንድነታችንን የበታተነውን መውሊድን ብንተው ወደ ነበርንበት አንድነት እንመለስ ነበር
ሱፊ ፡ ባንተ ሎጂክ መሠረት እንሂድ ካልን ወሀቢያ ከመምጣቱ በፊት ሙስሊሙ ኡማ አንድ ነበር ፣ የወሀቢያ አስተሳሰብ ከመምጣቱ በፊት መካና መዲና ሳይቀር ሙስሊሙ አለም በአንድነት መውሊድን ያከብር ነበር ፤ ልክ ወሀቢያ ሲመጣ እርስ በርስ መከፋፈል ተከሰተ ፣ ስለዚህ ወደ ቀድሞ አንድነታችን ለመመለስ መፍትሄው የወሀቢያን አስተሳሰብ ከሙስሊሙ አለም ማስወገድ ነው ። | 1 506 |
| 10 | حَمْدًا لَكَ رَبَّنَا يَا خَالِقَ الأَشْيَاءِ
أَوْجَدْتَ لَنَا سِرًّا مِنْ دُرَّةِ البَهَاءِ
هُوَ النَّبِيُّ المَحْبُوبُ صَدْرُ المَقَرَّبِينَ
بِهِ طَابَتِ الأَرْوَاحُ طَرَبًا بِالهَنَاءِ
ጌታችን ሆይ! የነገሮች ሁሉ ፈጣሪ ለሆንከው ለአንተ ምስጋና ይገባህ
ከሚያንፀባርቀው ፈርጥ ምስጢርን አስገኘህልን
እርሱ የተወደደው ነቢይ ፣ ወደ አላህ የተቃረቡት ሁሉ ተቀዳሚ ናቸው
በእርሳቸው ምክንያት ነፍሶች በደስታና በሐሴት ተደሰቱ | 1 447 |
| 11 | የመውሊድ ፕሮግራም መግቢያ እና ራምሳ
https://youtu.be/myO3AgvEQbo?si=i7SHotV7wS3hNDOR | 1 310 |
| 12 | የዘመናችን ማዕረጎች እንዳያታልሉህ
✅✅✅✅✅✅✅✅✅✅
💎 የዛሬው ዘመን ማዕረጎች እንዳያታልሉህ ፤ እንደ "የዘመኑ ሙሐዲሥ" ፣ "በምድር ላይ ያሉ የሰዎች ሁሉ አዋቂ" ያሉ ማዕረጎች ሸይኽ ለሌላቸው ጋዜጠኞች ሳይቀር የሚታደሉ ሆነዋልና ። የዶክተርነት "ዶ" ምልክትም በብዙ አጋጣሚዎች የጅልነት/የአላዋቂነት ምልክት ሆናለች ፤ ስለሆነም ካየሃት በብዙ አጋጣሚዎች የባለቤቱን ዕውቀት መጠራጠር ይኖርብሃል።
በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የሚበዙት "የዑለሞች ስምምነት (ኢጅማዕ) አለበት " የሚሉ ወሬዎችም እንዳያታሉህ ፤ ተናጋሪው ወንድም ስለሆነ ጉዳይ የዑለሞች ስምምነት አለበት ሲል ከራሱ ጋር ብቻ ተስማምቶ ፣ ማንንም ሳያማክርና በጉዳዩ ላይ አንድም መጽሐፍ ሳያነብ ይሆናልና።
ለምሳሌ አንዳንዶች " የመውሊድ በዓል በዑበይዲዮች (ፋጢሚዮች) እና ባጢኒዮች የተፈጠረ ቢድዓ ለመሆኑ ኢጅማዕ (ስምምነት) አለ" እንደሚሉት ማለት ነው።
ራስህ መርምር ፤ ፂማቸውን ያረዘሙ አንዳንዶች የጫማ ማሰሪያ ያህል እንኳን አይታመኑምና ።
ለምሳሌ አሽዓሪያዎችን ፣ ማቱሪዲያዎችን እና አሏህ ፍጡራንን ከመምሰል የሚያጠሩትን ሐንበሊዮችን "የጥመት ሰዎች እና ጀህሚያዎች ናቸው " እንደሚሉት ፤ እንዲሁም ሱፊዮችን "ቀብር አምላኪዎች" ብለው እስከ ማክፈር የደረሱትን፣ የሻም ዑለሞችን እና የእስልምናን ሊቃውንት የተሳደቡትን አትመናቸው።
✍ ማህሙድ የዝቤክ | 1 592 |
| 13 | https://youtu.be/E4syTDrQLHw?si=zKgf1m5XtIWemgG4 | 1 409 |
| 14 | እየነጋ እየፈካ እያበራ የሚታይ ማንነት ፣ ላይወርድ የተሰቀለ ስብዕና ፣ ከወንበር በግፍ ቢወርዱም ከሰው ልብ ላይ የተደላደል ክብር ሙፍቲ የሰው አይነታ የሰውነት መልኪያ የሰባዓዊነት ፊት አውራሪ ።ሰውነት ይቅድማል ፍቅር ያስቀድማል ፈገገታ ያጠግባል ሰው ያልፍል ስራው ይኖራል የእኔ የማይጠወልግ አበባ።
✍ዘ.ሐ | 1 556 |
| 15 | እንደ ማህበረሰብ ቂል እየሆን ነው ሙስሊሞች ።!!
አልቃሽነት ፤ እምነትን የድክመት መሸፈኛ ማድረግ በተሸነፉ ቁጥር ከእምነት ስር መወሸቅ፤ ሁል ጊዜ የተበዳይነት ስሜት ። ሱጁድ ስላደረኩኝ ነው 😭😭😭 ነገ ደግሞ ስሜ ሴዶ ስለሆነ ነው ማለታችን አይቀርም ። ወንድሜ ቆፍጠን ብለ አንበሳ ነኝ በል ።
ሰይዱና ዓልይ ረዐ እንዲህ ነበር ያሉት
أَنا الَّذي سَمَتني أُمي حَيدَرَه
ضِرغامُ آجامٍ وَلَيثُ قَسوَرَه
عَبلُ الذِراعَينِ شَديدُ القِصَرَه
كَلَيثِ غاباتٍ كَريهِ المَنظَرَه
✍ዘ.ሐ | 1 601 |
| 16 | ⚠️ ሐላልነቱ ባልተረጋገጠ ሬስቶራንት ከመመገብ ተጠንቀቁ!
የምንበላው ምግብ ሐላል መሆኑን ሳናረጋግጥ መመገብ ለሙስሊም ቀላል ጉዳይ አይደለም።
የአላህ መልክተኛ [ﷺ] እንዲህ ብለዋል፦
«فمن اتقى الشبهات فقد استبرأ لدينه وعرضه»
«ከአጠራጣሪ ነገሮች የተጠነቀቀ ሰው ሃይማኖቱንና ክብሩን አስጠብቋል።»
ከዚህም በላይ ነቢዩ ﷺ የአንድ ሰው ዱዓ እንዴት ሊስተጓጎል እንደሚችል ሲያስረዱ እንዲህ ብለዋል፦
«...ومطعمه حرام، ومشربه حرام، وملبسه حرام، وغُذِّيَ بالحرام، فأنّى يُستجاب لذلك؟»
«ምግቡ ሐራም ነው፣ መጠጡ ሐራም ነው፣ ልብሱ ሐራም ነው፣ በሐራምም ነገር አካሉ ተገንብቷል፤ ታዲያ እንዴት ዱዓው ተቀባይነት ያገኛል?!» ሙስሊም ዘግበውታል።
ስለዚህ ወደ ሆዳችን የምናስገባውን ምግብ እንጠንቀቅ። የስጋው ምንጭና የእርድ ሁኔታው ካልታወቀ፣ ሐላልነቱም ካልተረጋገጠ፣ መተው ለዲናችን ያለንን ጥንቃቄ የሚያሳይ መልካም ልማድ ነው።
የስጋ ምንጫቸው ከየት እንደሆነና ሐላልነቱ በምን ላይ እንደተመሠረተ ሳታረጋግጡ አትመገቡ!
በግሌ ባደረግኩት አነስተኛ ጥናት በሙስሊሞችና በእስልምና ስም ተከፍተው ሙስሊሙ ህብረተሰብ የሚጠቀምባቸው በርካታ ሬስቶራንቶች ሳይቀሩ በኤሌክትሪክ ንዝረት እርድ ከሚፈጽሙ ቄራዎች ዶሮ ገዝተው እንደሚያስገቡ አረጋግጫለሁ!
በሙስሊም ስም የተከፈተ መሆኑ ወይም ስሙ በዓረብኛ መጻፉ ብቻ ምግቡን ሐላል አያደርገውም።
ሐላልን መፈለግ የእምነታችን ክፍል ነው!
📛 ጉዳዩ አሳሳቢ ስለሆነ እያጋራችሁልን! | 1 524 |
| 17 | ﻗُﺮِّﺏ ﺇﻟﻰ ﺭﺳﻮﻝ اﻟﻠﻪ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﺧﻤﺲُ ﺑﺪﻧﺎﺕ ﺃﻭ ﺳﺖٌّ ﻳﻨﺤﺮﻫﻦّ..
ﻓﻄﻔﻘﻦَ ﻳَﺰﺩَﻟِﻔﻦَ ﺇﻟﻴﻪ، ﺃﻳّﺘﻬﻦّ ﻳﺒﺪﺃ ﺑﻬﺎ..
...
مسند الإمام أحمد. | 1 751 |
| 18 | አላህ በእሱ የካድ ወልይ የለውም ። ሙፍቲ ረዐ ላይ አፉን ሲከፍት የነበረ ወጠጤ የታለ ? | 1 772 |
| 19 | የኢኽዌኖችን ሚዛናዊ እይታ ወደ ዐቂዳ ስናመጣው
=====::=
ነሷራዎች በስላሴ ሲያምኑ ሙስሊሞች ደግሞ በአንድ አምላክ ብቻ እናምናለን ፣ እነ ያሲን ኑሮን(ሩ ወደ ሮ ተቀይራለች) በመሳሰሉ ኢኽዋኖች ሚዛናዊ እይታ መሠረት ስንት አምላክ ቢኖር ትላላችሁ ?
እነርሱ ጋር ሚዛናዊ እይታ ማለት መሀል ሰፋሪ መሆን ስለሆነ በሶስትና በአንድ ያለው መሀከለኛ ቁጥር ስንት እንደሆነ እናንተው መልሱት | 1 911 |
| 20 | ذاك نبيّنا الحبيبُ المُصطفى
محطُّ الرّحالِ شمسٌ بلا خفا
مُنتهى الآمالِ كَما قدْ عرفا
أعرفُ العُرَفا أشرفُ الشُّرَفا
إمامُ الحُنَفا ونِعْمَ الإمامُ
مُكَرَّمٌ عليكُم سَلامُ
እኚያ የተወደዱና የተመረጡት ነቢያችን ናቸው።
የጓዞች ሁሉ ማረፊያ ፣ ያለ መጥለቅ የምታበራ ፀሐይ ናቸው።
እንደሚታወቀው ሁሉ የተስፋዎች ሁሉ ጥግ ናቸው።
ከዐዋቂዎች ሁሉ በላይ ዐዋቂ፣ ከክቡራን ሁሉ በላይ የተከበሩ ናቸው።
የቀና መንገድ ተከታዮች መሪ ፤ ምንኛ ያማሩ መሪ ናቸው! | 2 104 |
