ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
╔════◈◉◈════╗ أهل السنة والجماعة ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው። 🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም 🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን ╚════◈◉◈════╝
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
کانال ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ (@sufiyahlesuna) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 11 975 مشترک است و جایگاه 7 632 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 795 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 11 975 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 16 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -87 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 3 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 17.65% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.86% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 2 113 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 1 061 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 42 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“╔════◈◉◈════╗
أهل السنة والجماعة
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው።
🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም
🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን
╚════◈◉◈════╝”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 17 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 17 ژوئن | +3 | |||
| 16 ژوئن | +10 | |||
| 15 ژوئن | 0 | |||
| 14 ژوئن | 0 | |||
| 13 ژوئن | +2 | |||
| 12 ژوئن | +1 | |||
| 11 ژوئن | 0 | |||
| 10 ژوئن | +7 | |||
| 09 ژوئن | 0 | |||
| 08 ژوئن | +3 | |||
| 07 ژوئن | 0 | |||
| 06 ژوئن | +4 | |||
| 05 ژوئن | +3 | |||
| 04 ژوئن | 0 | |||
| 03 ژوئن | 0 | |||
| 02 ژوئن | +2 | |||
| 01 ژوئن | +2 |
| 2 | ከሻፊዕያህ ረቂቅና ውብ አስተምህሮቶች መካከል
===========================
👉 የሻፊዕያህ መዝሀብ ሊቃውንት እንዲህ ብለዋል፦ ኢማሙ ከሶላት በኋላ ግራ ጎኑን ወደ ቂብላ፣ ቀኝ ጎኑን ደግሞ ወደ ተከታዮቹ (መእሙሞች) ማድረጉ የተወደደ (ሙስተሐብ) ነው።
✍ ከዚህ ጋር በተያያዘ ሸምስ አር-ረምሊ እንዲህ ብለዋል፦
" ነገር ግን በመስጂደ ነበዊ ውስጥ በሚገኘው የነቢዩ ﷺ ሚህራብ ላይ ሲሆን ይህ አይተገበርም። እዚያማ ኢማሙ ከሶላት በኋላ ቀኝ ጎኑን ወደ ቂብላ፣ ግራ ጎኑን ደግሞ ወደ ተከታዮቹ ያደርጋል። ይህ የሚሆነው ለነቢዩ ﷺ ጀርባውን እንዳይሰጥ ነው። እርሳቸው (ነቢዩ ﷺ) የኣደምም ሆነ ከእሳቸው በኋላ የመጡት ነቢያት ሁሉ ቂብላ ናቸውና።
አን-ኑር አሽ-ሸብራመልሲ እንዲህ ብለዋል፦ «እርሳቸው የኣደምም ሆነ ከእሳቸው በኋላ የመጡት ነቢያት ሁሉ ቂብላ ናቸው » ማለት ፤ እያንዳንዱ ነቢይ በእሳቸው (በነቢዩ ﷺ) አማካኝነት ወደ አላህ (ሱብሐነሁ ወተዓላ) ይማጸናል (ተወሱል ያደርጋል) ማለት ነው።
(ምንጭ፦ ሐሺያት አን-ኒሃያህ — ከዶክተር አሽረፍ ሐሰን ገጽ የተወሰደ) | 921 |
| 3 | በተያዩ ህመሞች ምክንያት ውሀ የተጠቀመ እንደሆነ ለሞት የሚዳርገው ሰው የጀናባም ይሁን ለውዱእ ተየሙም ማድረግ ግዴታ ይሆንበታል ፤ ውሀ መጠቀም አይፈቀድለትም ። | 1 170 |
| 4 | «ለታላቁ ዐሊም አልሙዘኒ፦ " እገሌ ይጠላችኋል" ተባሉ ። እርሳቸውም ፦ " በቅርበቱ መጽናናት የለም ፥ በራቀ ጊዜም የብቸኝነት ስሜት አይሰማኝም " አሏቸው ።» | 1 339 |
| 5 | 🎉ልዩ ፕሮግራም ለሴቶች
🌹 «የተሳካ ትዳር ምስጢር፦ የባልና ሚስት መብትና ግዴታ» 🌹
🌺ለ15 ቀን የሚቆይ ኮርስ🌺
⏱ከዓስር ቡኋላ እስከ 11:30
🔺የፊታችን እሮብ ይጀምራል።
ሙሉውን ለተሳተፉ ሰርተፍኬት ይሰጣል።
✅ በነፃ
የዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት የሎሚ ሜዳ መድረሳ
https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg | 929 |
| 6 | ጦርነት
= = = =
👉የሰው ልጅ ታሪክ ከጀመረበት እሰከ1945 ዓ.ል ድረስ 34531 ጦርነቶች ተደርገዋል
ይህ ማለት በ5560 አመት ውስጥ በየአመቱ ከሁለት እሰከ ስድስት ጦርነት በአማካኝ ተደርጓል ። በጥቅሉ ከ 185 ትውልድ አስር ትውልድ ብቻ ነው ጊዜያዊ ሰለም ያገኘው ።
ወራሪ ተወራሪ የሰው ልጅ ታሪክ "ሀ" ተብሎ ከጀመረበት ጊዜ የጀመር ነው አንዱ ሰላም ፈላጊ ቢሆን ሌላኛው ሰላም ፈላጊ አደለም ጥቃት ለመሰንዘር መነሳቱ አይቅርም ስለዚህ አደብ የሚያሲዝ አካል ያስፈልጋል አላህ እንዳህ ሲል ይገልፀዋል
{ولولا دفع الله الناس بعضهم ببعض لفسدت الأرض ولكن الله ذو فضل على العالمين} (البقرة:251)
«አላህ ከፊሉን ሰው በከፊሉ ባልገፈተረ ምድር በተበላሸች ነበር ነገር ግን አላህ በአለማቱ ላይ የችሮታ ባልተቤት ነው »
👉ለነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ባደረጉት ሰማኒያ ጦርነቶች ውስጥ ውጊያ የተካሄደው በስምንቱ ብቻ ነው ከሁለቱም ወገን የሞች ቁጥር ከሙስሊሞች 118 ከካህዲያን 256 ነው። እቺን ቁጥር አጋነው ሙስሊሞች ሰው እንደጨፈጨፉ አድርገው ሲያወሩ በጣም ያስቀኛል ።
✍ዘ.ሐ | 1 316 |
| 7 | 🎉ልዩ ፕሮግራም ለሴቶች
🌹 «የተሳካ ትዳር ምስጢር፦ የባልና ሚስት መብትና ግዴታ» 🌹
🌺ለ15 ቀን የሚቆይ ኮርስ🌺
⏱ከዓስር ቡኋላ እስከ 11:30
🔺የፊታችን እሮብ ይጀምራል።
ሙሉውን ለተሳተፉ ሰርተፍኬት ይሰጣል።
✅ በነፃ
የዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት የሎሚ ሜዳ መድረሳ
https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg | 1 |
| 8 | بدون متن... | 1 278 |
| 9 | ما يُطلب في آخر العام وفي أوله.pdf | 1 217 |
| 10 | የትዳር ህይወትን ሁልግዜ የሚደጋገሙ ተመሳሳይ ድርጊቶች እንዳይገድሉት ፤ ትኩረት መስጠትና አንዱ የሌላኛውኝ ስሜት በማዳመጥ ላይ ሁልጊዜ ቀጣይነት ያለው እድሳት ይፈልጋል ። | 1 331 |
| 11 | https://www.facebook.com/share/p/18uBaYBN3k/ | 1 365 |
| 12 | Passport service
😏ኖርማል ፓስፖርት
😏አስቸኳይ ፓስፖርት
😏የጠፋ ሰነድ
😏ግዜ ያለፈበት ፓስፖርት
😏ገፅ የጨረሰ ፓስፖርት እንዲሁም
😏የተሳሳተ መረጃ ለማረም ከፈለጉ ከተቀመጡ አድራሻዎች ያናግሩን 👇
✈️@muradk_m
☎️0977094987 | 1 338 |
| 13 | በዚህ ሰሞን አንዱ ምን አለኝ «ሙሪድ ያለው ኡስታዝና ወታደር ያለው መንግስት አይደፈርም »
ለዛም ነው ሁለቱም የፈለጉት የሚያወሩት እያልኩኝ የኡስታዝ በድሩ ሁሴን መውሊድ ዒድ አደለም ዒድ አይባልም አላህ ያከበረው ትልቁ ቀን አረፍ እንዃን ነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ዒድ ብለው አልጠሩትም ብሎ በአደባባይ መሀከለኛ ለለመምሰል በነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ላይ ያላሉትን ሲል ሰማሁት ።
የአላህ መልክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም የአረፍን ቀን ማለትም የዙል ሂጃ ዘጠነኛውኝ ቀን ዒድ ብለው እንደጠሩት እንዴት አልቀራም የሚለው ነገር በጣም ነው የገረመኝ ።!!
إنَّ يومَ عرفةَ ويومَ النَّحرِ وأيَّامَ التَّشريقِ عيدُنا أَهْلَ الإسلامِ ، وَهيَ أيَّامُ أَكْلٍ وشربٍ
“የአረፍ ቀን የእርድ ቀን የተሽሪቅ ቀናቶች ለሙስሊሞች ዒዳችን ነው ። እሷም (አያሙ ተሽሪቅ) የመብላት የመጠጣት ቅናት ናቸው ።”
👉ኢማሙ አቡ ዳውድ(2419) ፤ ኢማሙ ቲርሚዚይ (773)፤ኢማሙ ነሳዒይ(3004) ዘግበውታል ።
✍ዘ.ሐ | 1 426 |
| 14 | بدون متن... | 1 450 |
| 15 | « ሸምሱዲን አል-አስፋሃኒ (በ688 ዓ.ሂ. ያረፉት) አንድ ተማሪ በእሳቸው ዘንድ ፍልስፍና ሊማር ሲፈልግ ይከለክሉት ነበር ፤ እንዲህም ይሉ ነበር ፡-
" ከሸሪዓዊ እውቀቶች ጋር ትክክለኛና ጠንካራ ውህደት እስክትዋሃድ ድረስ ፍልስፍና አትማርም ።"» | 1 706 |
| 16 | ዳሩል ሒጅረተይን ኢስላማዊ ትምህርት እና ልማት ድርጅት ለሚሰራቸው መልካም ተግባራትን እንደግፍ
💓 በጎነት ያገናኘን አንድ ቤተሰብ ነን 💓
በእነዚህ አካውንቶች መደገፍ ትችላላቹህ
📍CBE 👉 1000747657584
📍 AWASH 014381734929100
📍 ABYSSINIA 250844557
📍 OROMIA 1054300241294
📍 Zamzam 078613820101
🫴ቴሌ ብር 973396546
✅ እየሰራናቸው ያሉ ስራዎች በሚዲያ ከምንለቀው በተጨማሪ በአካል መተው ማየት ይችላሉ። ይደሰታሉ። በመደገፎም እጅግ ክብር ይሰማዎታል።
📱ያስገባቹበትን በዚህ ላኩ @Hima056 | 261 |
| 17 | መንገደኛ ሰው መንገደኛነቱ የሚያልቀው መች ነው ?
በሸሪዐችን መንገደኛ ሰው እርሱን ብቻ የሚመለከቱ ሰላትን ማሳጠርና መሠብሠብ እንዲሁም የረመዷን ፆምን መፍታት የመሳሰሉ ማግራራቶች ወይም ፍቃዶች አሉት ።
👉 ጉዞ የወጣ ሰው መንገደኛነቱ ከሶስት ምክንያቶች በአንደኛው መንገደኛነቱ ያበቃል ፦
1) ወደ መኖሪያ ሀገሩ በመመለስ
2) ከመግቢያና ከመውጫ ቀናት ውጪ የተጓዘበት ሀገር ላይ አራት ቀናትን መቆየት ከነየተ (ካሰበ)
3) የሄደበት ሀገር ላይ ይህ ነው የሚባል ቀናቶችን መቆየት ሳያስብ ከዛሬ ነገ ጉዳዬን ፈፅሜ እመለሳለሁ እያለ አስራ- ስምንት ቀናት ያለፉት እንደሆነ | 1 964 |
| 18 | እኔም አሁን ኡስታዝ እባላለሁ ያፈር ኡስታዝ
ጅማት ሙባረክ | 1 659 |
| 19 | እውን ተስፍ የሚያስቆርጥ ጊዜ ላይ ነን ??
= = = = = =
👉ብዙ ሰዎ የወሀብያ ቡድን በገንዘ፤ በተቋም ሲደራጅ ፤ በየሚዲያው ሲንጫጩ ሲመለከት በተሰውፍ ተስፍ ይቆርጣል ከእነዚህ ጋር መታገል አይቻልም የሚል ስሜት ውስጥ ይገባል። የማይነኩ የማይደፈሩ አርጎ ያስባል ነገርሩ ግን እንዲህ አደለም ።
👉የስኳር ፍብሪካ ስኳር ለማምረት ጩህት ፥ ሙቀት ፤ ያበሙሉ ተረፈ ምርት ፤ መጋዘን ፤ ማሳ ያስፈልገዋል ። ነገር ግን በቲኒሿ ንብ ውስጥ ያን የመሰል ስኳርን የሚያስንቅ ጣፍጭ ነገር ማር ይሰራል ። ያለ እረብሻ ፤ የለ ሙቀት ፤ ያለ መጋዘን ፤ የለ ማሳ በትልቅ ዝምታና ጥሞና ውስጥ ።
👉የተሰውፍ መሰረት ይህ ነው እረብሻ የለም ጩህት የለም ሚዲያ የለም ያዙኝ ጣሉኝ የለም ነገር ግን ከአላህ ጋር ቅርብ የሆኑ ሰዎች አሉ ንብ ማርን ስትሰራ ካለው ጥሞና የበለጠ በተፈኩር ያሉ ፤ የሚያቁ የማይታወቁ ፤ ከማሉ የማይመለስ ፤ ካቆሙ የሚቆም ፤ ከረበሹ የሚረብሹ ። ነገር ግን አላህ ወዳጁን እንደሚፈትን ሰለሚያቁ ፈተናውን በትኩረቱ እያዩ ነው ። ይህ ደግሞ ከአፄዎች ጀምሮ የታየ ነው ።
👉እና ምን እያልኩ መሰለህ አንተ ብቻ የራስህን ሀላፊነት ተወጣ እንደምታሰብው ሃገር ባዶ አደለችም መሽጎ የተቀመጠ ብዙ አለ ።
✍ዘ.ሐ | 2 360 |
| 20 | 🚨 የፈጅር በኋላ ደርስ
ከፈጅር ሰላት በኋላ እስከ አንድ ሰዓት ድረስ የሚሰጠው መደበኛ የዲግሪና የዲፕሎማ ደርስ ተጀምሮ ሦስት ቀናትን አስቆጥሯል።
በዚህ ፕሮግራም የሚሳተፉ ተማሪዎች በተለያዩ መድረሳዎች እና መስጂዶች የተለያዩ ፈኖችን የሞከሩ ሴቶች እና ወንዶች ሲሆኑ፣ ለእነርሱ ተስማሚ የሆነ ልዩ የትምህርት አቀራረብ ተዘጋጅቷል።
የተመረጡ እና ቁርጠኛ ተማሪዎች ስለሆኑ፣ የትምህርቱ አካሄድም ለየት ያለ ነው። በተቻለ ፍጥነትና ጥራት በሦስት ዓመት ውስጥ ፕሮግራሙን እንዲያጠናቅቁ የምንችለውን ሁሉ እናደርጋለን።
📚የዲግሪ ፕሮግራሙን በተሳካ ሁኔታ አጠናቀው ለሚመረቁ ተማሪዎች የኩቱብ ሲታ፣ የሰነድ እና የኢጃዛ ፕሮግራሞች ይቀጥላሉ።
በዚህ በተለየ የትምህርት ፕሮግራም መሳተፍ የምትፈልጉ ከሆነ፣ ደርሱ አስቀድሞ ስለተጀመረ ጊዜ ሳታጠፉ አሁኑኑ ተመዝግባችሁ ትምህርታችሁን ጀምሩ።
«እውቀት ብርሃን ነው፤ ዛሬ ጀምሩ፣ ነገን ያብሩ!»
🌐https://t.me/DarulHijreteinIslamicOrg | 1 544 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
