cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

ኢትዮ ቱንቢ ሚዲያ Ethio Tunbi (Official)

MIIDIYAA TUNBII እንኳን ደህና መጣችሁ! ይህ የኢትዮ ቱንቢ ሚድያ ይፋዊ የቴሌግራም ገጽ ነው። የቱንቢ ዋና አጀንዳ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እና የሁላችንም ሀገር፣ ባለ ብዙ ፈተና እና ባለ ብዙ ተስፋ ስለ ሆነችው የኢትዮጵያ ህልውና ጉዳይ ነው። የመረጃ፣ ማስረጃ፣ የቀጥተኛ ምልከታና መፍትሔ ተኮር ጋዜጠኝነት ቤት።

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
1 755
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+107 kunlar
+130 kunlar
Post vaqtlarining boʻlagichi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Nashrni tahlil qilish
PostlarKo'rishlar
Ulashishlar
Ko'rish dinamikasi
01
https://www.youtube.com/live/YXydBoxke9A?si=7dLjnT8YwU4T7m3n
8945Loading...
02
Media files
8344Loading...
03
ኦርቶዶክሳውያን በባሌ በታጣቂዎች ታፍነው ተወሰዱ። ** በቀን 13/9/2016 ማግሰኞ ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት ላይ በኦሮሚያ ክልል በባሌ ዞን በአጋርፋ ወረዳ በነጌሌ ቀበሌ ባልታወቁ ሃይሎች ስድስት የኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኞች ላይ እገታ ተደርጔል፡፡ በታጣቂዎቹ የታገቱ አገልጋዮችና ምእመናንም 1.መምህሬ ተክሉ ወ/ገብርኤል 2.ቦጋለ ገመቹ 3.አስቻለው ተስፋዬ 4.ጎሳ ሚንዳው 5.ገዙ ገዛብኝ 6.በየነ ሞገሴ የሚባሉ ሲሆኑ ከስድስቱ ውስጥ ሁለቱ 1) ቦጋለ ገመቹ እና 2) በየነ ሞገሴ የመድኃኔዓለም ቤ/ክ ሰበካ ጉባኤ አባል ናቸው፡፡  በኦሮምያ ክልል እምነትን መሰረት ያደረገ ግድያና እገታ ተባብሶ የቀጠለ ሲሆን ይህንንም ለማስቆም ከቤተክህነቱም ይሁን ከመንግስት በኩል የሚደረግ ጥረት አለመኖሩ ችግሩን የከፋ አድርጎታል። ምንጭ ሞዓ ተዋሕዶ
7043Loading...
04
✏ መረጃ   👉 ዛሬ በአትላንታ ኤርፖርት ምን ተፈጠረ ✍️ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ የጆርጅያና አካባቢው ሀገረስብከት ሊቀጳጳስ ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የትኛውም የመንግሥት ሚዲያዎች ሳይዘግቡ  በካድሬው ናትናኤል በኩል ብቻ  መንግሥት እንደከሰሳቸው እና በተገኙበት ተይዘው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ማዘዣ እንደወጣባቸው  (Creditional Document ) የአሜሪካ ፓስፖርታቸውን ጭምር በገጹ ለጥፎ  መዘገቡ ይታወቃል ፦ ✍️ብፁዕነታቸው ይህንን መረጃ ካሉበት ስቴት የሚያውቋቸው እንዲህ ተብለዋል ቢባሉም ፣ እኔ ምን አድርጌ ፣ የሰረሁት ወንጀል የለም በማለት መልስ በመስጠት ስለሁኔታው ነገሩን ለማጣራት በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤንባሲ አባሳደር ጋር  በቀጥታ ስልክ ቢደውሉም ወጣ ስለተባለው መረጃ አምባሳደሩ የሚያውቁት ነገር እንደሌለ በስልክ ያሳወቋቸው ሲሆን ፦ ✍️ይህ በእንዲህ እንዳለ ቀደም ሲል ለግንቦቱ ርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ ቲኬት ቆርጠው ከአትላንታ ወደ ኢትዮጵያ በረራቸው ዛሬ 11:00Am EST ላይ ነበር ፦ ✍️ኤርፖርት ሲደርሱ የገጠማቸው ግን እጅግ አስገራሚ ነው ፣ ቲኬት የቆረጡት በኢትዮጵያ አየር መንገድ በመሆኑ  ቦርዲንግ ፓስ( Boarding pass )  ለመውሰድ ፓስፓርታቸውን ሰጥተው ሲጠባበቁ ቲኬቱ (Cancelled) እንደተሰረዘ ፣ ቢጫ (Yellow Card) ካርዳቸውም (Deactivate) እንደማይሰራ  ( ቢጫ ካርድ አዲስ ከተሰጣቸው ሁለት ወር እንዳልሆነ የመረጃ ምንጮቻችን አረጋግጠዋል) በዚህ ምክንያትም ወደ ኢትዮጵያ መጓዝ እንደማይችሉ በኢትዮጵያ አየር መንገዱ ሠራተኛ  ይነገራቸዋል ፦ ✍️ በሁኔታው የተገረሙት ብፁዕነታቸውም ለምን እንዲህ እንደሆነ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አየር መንገድ  ሰራተኞቹን ብሎም ኃላፊዎቹን ቢጠይቁ  ትዕዛዙ ከላይ እንደሆነ የተፈጠረውንም ምንም እንደማያቁት ቢነገራቸውም በድጋሚ አምባሳደሩ ጋር  ደውለው ቢጠይቁም የአምባሳደሩ ምላሽ በድጋሚ አሁንም ምንም እንደማያውቁ እና አጣርተው ለብፁዕነታቸው በስልክ እንደሚያሳውቁ  ምላሽ ቢሰጡም እስካሁን ማንም ምላሽ ሳይሰጣቸው ዛሬ ኤርፓርት ተጉላልተው ወደ ቤታቸው ለመመለስ መገደዳቸውን የመረጃ ምንጮቻችን ከትላንታ አርሰውኗል  ፣ ሰፋ ያለውን ዝርዝሩን ነገ በመደበኛ ፕሮግራማችን ይጠብቁን ፦     👉 የበለጠ መረጃ እንዲደርሶ የቴሌግራም ቻናላችንን ቤተሰብ ይሁኑ https://t.me/ethiobeteseb
8396Loading...
05
ከምሽቱ 4፡00 ጀምሮ (በኢትዮጵያ ሰዓት) እንገናኝ! በማጋራት ተደራሽ ስለምታደርጉ እናመሰግናለን!
3 8103Loading...
06
https://www.youtube.com/live/nGdF7wso1ks?si=WiK6mBQxSVyZJWqo
3 2128Loading...
07
ቅዱስነታቸው የደቡብ አፍሪካ ሐዋርያዊ አገልግሎታቸውን አጠናቀው አዲስ አበባ ገቡ። ****** ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዮንቨርሲቲ ፕሬዝዳንት፣የደቡብ ኦሞና አሪ ዞኖች ሊቀ ጳጳስ፣ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ የዳውሮ-ኮንታ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ የጠቅላይ ቤተክህነት የመምሪያ ኃላፊዎች በደቡብ አፍሪካ ሲያካሒዱት የቆዩትን ሐዋርያዊ አገልግሎት አጠናቀው ዛሬ ከቀትር በኋላ አዲስ አበባ ገብተዋል። ቅዱስነታቸውና ከቅዱስ ፓትርያርኩ ጋር ወደ ደቡብ አፍሪካ የተጓዙት የልዑካን ቡድን አባላት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ብፁዕ አቡነ አብሮሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣የባህርዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ክቡር መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገው ላቸዋል። በመቀጠልም በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም የእንኳን ደህና መጡ አቀባበል መርሐ ግብር የሚካሔድ ሲሆን በዚሁ መርሐ ግብር ላይም ቅዱስ ፓትርያርኩ ትምህርተ ወንጌል፣ቃለ ምዕዳንና ቃለ ቡራኬ ሰጥተው የአቀባበል መርሐ ግብሩ የሚጠናቀቅ ይሆናል። ምንጭ: የ/ኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
1 0812Loading...
08
https://www.youtube.com/live/iyU1C7S4tH4?si=vURpYTEBOdMeJN1U የቱንቢን ትክክለኛ የቴሌግራም ገጽ ይቀላቀሉ! ያስተዋውቁ! https://t.me/tunbi_media https://t.me/tunbi_media 🎥💻📺🎙 Youtube በዩቲዩብ 👁👁👂🏽👂🏽ይመልከቱን፣ www.youtube.com/@TunbiMedia_
1 1205Loading...
09
ውጊያው ተጀምሯል…! "…አቢይ አሕመድ አውግዘውኛል፣ ሠራዊቱም እንዲገድለኝ ቀስቅሰውብኛል ያላቸውን ብፁዕ አቡነ ሉቃስን በፍርድ ቤት ከስሶ የ9 ዓመት ጽኑ እስራት እንዳስፈረደባቸው ተሰምቷል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ከአውስትራሊያ ወደ አሜሪካ የሄዱትን ብፁዕ አቡነ ሉቃስን የዋሽንግተንና አካባቢው ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል ከእነ ቀሲስ ዘበነ እና ቀሲስ ብርሃኑ ጎበና ጋር በመሆን በየትኛውም ቤተ ክርስቲያን እንዳያስቀድሱ፣ እንዳይቆርቡ መከልከላቸውን ራሳቸው ብፁዕ አቡነ ሉቃስ ከጋዜጠኛ አዲሱ አበባ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ላይ ገልጸዋል። "…አሁን ደግሞ ከብፁዕ አቡነ ሉቃስ ጋር ይቀራረባሉ ተብለው ብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ ዓለሙ የሰሜን አሜሪካ የካሊፎርኒያና አካባቢው ሀገረስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የሲኖዶስ አባል፤ አቡነ ያዕቆብ የጆርጂያና አካበባቢው ሀገረስብከት ሊቀጳጳስና የሲኖዶስ አባል በተገኙበት ተይዘው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ትእዛዝ እንደወጣባቸው የአገዛዙ ልሣናት መለፈፍ ጀምረዋል። ሁለቱም ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት በአሁን ወቅት በአሜሪካ ሀገር የሚገኙ ሲሆን ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ታስረው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ሲል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ማዘዙንም አያይዘው ገልጸዋል። "…መዘጋጀት ነው እንጂ አይደለም መከሰስ፣ መታሠር 7ተኛውን የኦሮሞ ፓትርያርክ ለማሾም እስከ ማረድ ሊደርሱ እንደሚችሉ ይገመታል። የዘሪሁን ሙላትና የዳንኤል ክብረት ምክረ ሓሳብ እስከዚህ መድረሱም ተሰምቷል። "…ይሄ ከወዲሁ ሌሎቹን ማሸማቀቂያ መንገድ መሆኑ ነው። አስቀድሞ ተጠንቀቁ፣ አይቀርላችሁም እና ከሕዝብ ጋር ሁኑ ብንላቸው አልሰማ ቢሉንም አሁን በመጨረሻ እያስፈራራቸው አይኑን አፍጥጦ፣ ጥርሱንም አግጥጦ መጥቶባቸዋል። ከላይ ጀምሮ ሊዠልጣቸው ነው። አዛኜን ድብልቅልቁም ሊወጣ ነው። • ይደፈርሳል ግን ይጠራል።
5691Loading...
10
✏ጥብቅ መረጃ ለ10ሩም ክፍለ ከተማ ያላቸው ሀብትና ንብረት እንዲያሳውቁ ማዘዣ ወጣባቸው፣ የበቀል እርምጃው እንደቀጠለ ነው ፦ ከሆነስ ለምን በእነዚህ ብቻ በሁሉም ለምን አይሆንም ? በጠዋቱ ዘገባችን ይህንን ቀድመን መናገራችን ይታወሳል ፣ ቀጣዩ ጠቅላይ ሥራአስኪያጁን ይህንን ያህል ሀብት ንብረት አሎት አጭበርብረዋል በማለት በማሰር ከጨዋታው ውጭ ለማድረግ ተስቦ የተሤረ መሆኑንን የመረጃ ምንጮቻችን አድርሰውናል ፣ አካሄዱ በቀላሉ የሚመለስ አይመስልም ነገሩም እየተሰራ ያለው በግልጽ ነው ዝም አላችሁም አላላችሁምሽ ደገፋችሁም አልደገፋችሁም ሁሉም በየተራው ይህ እጣ እንደሚደርሰው የውስጥ መረጃ ምንጮቻችን አድርሰውናል •••• 👉 የበለጠ መረጃ እንዲደርሶ የቴሌግራም ቻናላችንን ቤተሰብ ይሁኑ https://t.me/ethiobeteseb
8533Loading...
11
#የኔ_ትውልድ_ባለውለታውን_ያሳክማል! "ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ ታሟል" ብዙዎቻችንን ወደ መንፈሳዊ መንገድ የመራን፣ በሐጢአት የገገረውን ዓለት ልባችንን በመንፈሳዊ መዝሙሮቹ ያቀለጠልን፣ ልንጠፋ ጫፍ ስንደርስ በሚስረቀረቅ ድምፁ የመለሰን፣ በአገልግሎቱ አዋጅ ነጋሪ የሆነ፣ መዝሙሩ ወደ ጸሎት ያደገለት ታላቁ አባታችን ሊቀ መዘምራን ኪነ ጥበብ ወልደ ቂርቆስ ሕክምና ይፈልጋል። ጠንካራ ቤተ ክህነት ቢኖረን ኖሮ ይህ የቤተ ክርስቲያን ባለውለታ መታከሚያ ባላጣ ነበር። ዳሩ ግን...ሆድ ይፍጀው። እኛ የመዝሙራቱ ተጠቃሚዎች ግን ባለውለታችንን አንተውም። ዘማሪ ኪነጥበብ ወልደ ቂርቆስን ለማሳከም እንቅስቃሴ ተጀምሯል። በዚህ ገጽ ቢያንስ 100,000 ብር እንሰብስብ። በሌሎች ገጾችም ዘመቻው ጀምሯል።  ባለውለታችንን ለማሳከም ፈቃደኛ የሆናችሁ በውስጥ መስመር ብታናግሩኝ የዘማሪውን አካውንት የምሰጣችሁ ይሆናል። እነሆ በረከት! መርዳት የማትችሉ በማጋራት ተባበሩ። ዲ/ን ታደለ ሲሳይ
7362Loading...
12
ወልታ ጽድቅ ዘተዋሕዶ ዓለም አቀፍ የመነኮሳት ጉባኤ የአቋም መግለጫ በቅድስት ቤተክርስቲያንና በልጆቿ የሚደርሰውን መከራ አስመልክቶ የተሰጠ ጠንካራ መግለጫና ማስጠንቀቂያ !! ለመንፈሳዊ መሪዎቻችን👇 ቅድስት ቤተክርስቲያንን የመጠበቅ ኃላፊነትን መወጣት ካልቻላችሁ ቤተክርስቲያኒቱ ከምትከፋፈልና ህልውናዋን ከምታጣ ይጠብቋት ዘንድ ለሊቃውንቱና ለሕዝበ ክርስቲያኑ በሙሉ በመልካም ፈቃዳቸው ተወያይተው እንዲያስረክቡ እንጠይቃለን ።እንደ ሰብአ ዓለም ከመጠን በላይ ሀብት ያካበቱ አባቶችን በሚመለከት..... ለሁሉም ምእመናንና አገልጋዮች👇 ዝምታችን እንደፈሪ አስቆጥሮን የቤተክርስቲያንን ህልውና የሚያሳጣ ተግባር እየተፈጸመብን ስለሆነ ሁላችሁም በአንድ ላይ ተነስታችሁ ቤተክርስቲያን ከተጋረጠባት ፈተና እንድትታደጉዋት በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን?" ይህ ሁሉ መከራ እየደረሰብን ያለው በእውነትና በእምነት ከልብ ባለመቅረባችን ስለሆነ ሁላችንም ንስሃ ፥ጾም፥ጸሎትን ገንዘብ በማድረግ ይህን የመከራ ዘመን ያሳልፍልን ዘንድ ወደ  እግዚአብሔር  እንድንጮህ ጥሪያችንን እናሳልፋለን !! በውጩ ዓለም ላይ የምትገኙ አበው መነኮሳት የማኅበሩ አባል በመሆን ቤተክርስቲያንን ትታደጓት ዘንድ ጥሪ ቀርቦላችኋል።
7945Loading...
13
http://www.youtube.com/@TunbiMedia_ https://t.me/tunbi_media 👆👆👆 ቱንቢ ሚድያ ከሁሉም ሚድያዎች  በአምስት ዋና ዋና ነገሮች  ትለያች፦ 1)  እውነት የሆነውን ብቻ ነው የምታቀርብልን 2) ትክክለኛ ኦርቶዶክሳዊ ማያ ባላቸውና ዘወትር የቤተ ክርስቲያን ፍቅር በሚያንገበግባቸው  አገልጋዮች ነው  የተመሠረተችው 3) ከአድሎ የጸዳች ናት 4) በሁለት ቋንቋ ነው አገልግሎት የምትሰጠው 5) በአጭር ጊዜ ውስጥ የብዙዎችን ልቦና  ወደ ቀና መንገድ የመለሰች ሚድያ ናት።           መምህር ፋንታሁን ዋቄ         ዲያቆን ዮሴፍ ከተማ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን።   ቱንቢን በጋራ እናሳድግ።ባለንጸጋ ሁሉ ከጎናቸው እንቁም።
8381Loading...
14
https://youtu.be/tZ8QKYDCRRA?si=VFbbYwMEyeK5HgSl ++++++++++++++++++++++++++ የቱንቢን ትክክለኛ የቴሌግራም ገጽ ይቀላቀሉ! ያስተዋውቁ! https://t.me/tunbi_media https://t.me/tunbi_media 🎥💻📺🎙 Youtube በዩቲዩብ 👁👁👂🏽👂🏽ይመልከቱን፣ www.youtube.com/@TunbiMedia_
1 3704Loading...
15
እውነትን እየተከተልክ ስትሄድ ብቻህን ትቀራለህ! ዘመናችን አስመሳዮች በስጋ ከብረውባት፣ ሐሰተኞችም ሲሸለሙ ሲሾሙ የምትመለከትበት የግፍ ዘመን ነው። ስጋን የሚገድሉትን ሳትፈራ የተጻፈውን ቃል በተግባር በመኖር አሳይተኸናል። ለልጅህ ታስፈልጋታለህ፣ በቤተሰቦችህም ዘንድ እጅግ ትናፈቃለህ፣ ለወዳጆችህም አስፈላጊ ሰው ነህ፣ ነገር ግን ከሁሉም አስበልጠኸ የወደደከው ፈጣሪህን ነው። " ከእኔ ይልቅ አባቱን ወይም እናቱን የሚወድ ለእኔ ሊሆን አይገባውም፤ ከእኔ ይልቅም ወንድ ልጁን ወይም ሴት ልጁን የሚወድ ለእኔ ሊሆን አይገባውም፤" ማቴ ፲÷፴፯ ብሎ ጌታችንን ያስተማረውን ቃል ኖረህ አስተማርከን። ቅዱስ ቃሉን በተግባር የምንማርባቸው እጅግ ጥቂቶች ናቸው። ወንድሜ መርጌታ ብርሃኑ ተክለያሬድ፣ አንተ የቅዱስ ያሬ ፍሬ ባለህበት የቅዱሳን አምላክ ይጠብቅህ። ስለ እውነት መከራ የምትቀበሉ ሁላችሁም የእውነት አምላክ ነጻ ያውጣችሁ። እውነት አርነት ታወጣችኃለች! ዮሐ ፰÷፴፪ ከዳዊት አበበ ልጥፍ
9653Loading...
16
<< አዋሽ አርባ የኢትዮጵያ ጓንታናሞ ነው >> - አብርሃም ኃይማኖት አሻም ቲቪ | የፕሮግራም ጥቆማ | ግንቦት 10 ቀን 2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ ( ኢህአፓ ) ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አብርሃም ኃይማኖት ከሳምንታዊው አሻም ወቅታዊ ዝግጅት ጋር በሁለት ክፍል የተሰናዳ ቆይታ አድርገዋል። በክፍል አንድ ቆይታ ስለህዳር 30ው ሰላማዊ ሰልፍ፣ እሱን ተከትሎ ለአራት ወራት ገደማ ለተጠጋ ጊዜ መታሰራቸውን፣ ስለ ሰላማዊ ፖለቲካ እንቅስቃሴና ተዛማጅ ጉዳዮች በስፋት ተዳስሰዋል። ዛሬ ቅዳሜ ምሽት 2:30 በአሻም ቲቪ ይጠብቁን። አሻም ለኢትዮጵያችን!
9011Loading...
17
https://youtu.be/q6u-acUgFkM?si=O-d9il5bXXklI2s3 ++++++++++++++++++++++++++ የቱንቢን ትክክለኛ የቴሌግራም ገጽ ይቀላቀሉ! ያስተዋውቁ! https://t.me/tunbi_media https://t.me/tunbi_media 🎥💻📺🎙 Youtube በዩቲዩብ 👁👁👂🏽👂🏽ይመልከቱን፣ www.youtube.com/@TunbiMedia_
4 90910Loading...
18
https://www.youtube.com/live/FJLwbqduhLI?si=6R-dk3s-I9GkGKP2 https://youtu.be/Bmd0WNydaD0 ++++++++++++++++++++++++++ የቱንቢን ትክክለኛ የቴሌግራም ገጽ ይቀላቀሉ! ያስተዋውቁ! https://t.me/tunbi_media https://t.me/tunbi_media 🎥💻📺🎙 Youtube በዩቲዩብ 👁👁👂🏽👂🏽ይመልከቱን፣ www.youtube.com/@TunbiMedia_
1 3313Loading...
19
https://youtu.be/i7WlvkWBUTY?si=u8n9Pl1-tQl36G_8
1 5031Loading...
20
ክርስትናን ያልጮች ያደረገ ክርስትና ===================== ሳተናው! አንድ ወንድምህ በፈተና ተንጦ፣ በንባብ ረግቶ፣ በልምድም በስሎ ያገኛቸውን መራር ሐቆች በምክር መልክ አቅርቦልሃል፤ አንተ ግን በወደድከው ኑር! በዓለም ሳለ ውጊያ እንዳለበት ለጦርነትም ታጥቆና ሠልጥኖ መኖር እንዲገባው በአባቱ የተነገረው ክርስትያን ዘወትር ፍርሃትንና ብሶትን በሚግቱ አስመሳይ ሰባኪያንና ዘማሪያን ሲሸበር ይኖራል። እነርሱ ለሆዳቸው ለብዝበዛቸውና ከዓለም መንግሥታት ጋርም ተሻርከው ትውልዱ ለባርነት የተመቸ ይኾን ዘንድ ለሀገራችን ለቤተክርስትያናችንም ባዕድ የኾነ የብሶት፣ የሮሮ፣ የምሬት፣ የድካም፣ የባይተዋርነት፣ የሽንፈት፣ ያልጫ "ትምህርት" ይግቱታል። ይህንኑም በተለይ ዘወትር ታቦት ቢያነግሱ ደስ በሚላችው፣ በአፍኣ በኾነ ጩኸት በለቅሶና ዋይታ በማላዘንም በተሞላው "መዝሙራቸው"፣ ትውልድ ከተማረው ከተሰበከው አንጻር በፍርሃት እንዲኖር በሚያደርገው ጩኸታቸው ትውልዱን ፍዝ ያደርጉታል። ታናሼ! ዛሬ እኔና አንተ የምንኖርበት ክርስትና ያ አባቶቻችን በጀግንነት ሀገር፣ ድንበር ጠብቀው ትውልድ ያስቀጠሉበት፣ ሲሻቸው ዐለምን ትተው ቤት ለይተው፣ ከዓለም ተድላ ደስታ ርቀው በቅድስና የኖሩበት ሲያልፍም የመነኑበት በፍጹም አይደለም። እስኪ ራስክን ታዘብ! ምንህ በታሪክ የሰማሃቸውን ጀግኖች፣ በገድላቸው ጠበል ጠዲቅ የቀመስክላቸውን ወገኖችህን ይመስላል። ቁምና ሰውነትክን በብርጭቆው ፣ ልብህንም በአባትህ ቃል መስተዋትነት መርምር! ስለ እውነት ትቆማለህ? ራሱ እውነት የኾነ፣ የእውነት ምንጩ፣ እውነተኛው አምላክ "አባቴ ነው" ብለህ አንተ እኮ ዛሬም ማት ገጽ ላይ ድድ ከማስጣት ባላፊ ባግዳሚው ልጥፍም ላይ አስተያየት ሲጪ (commentator) ከመኾን ያለፈ አላደግክም። ወንድምዓለም! አሁን እኔና አንተ ክርስትናን የምንኖርበት መንገድ የእውነት ትጥቅ ከመታጠቁ፣ ያባቱን ቃል ከመጠበቁ፣ ያባቶቹን ፈለግ ከመከተሉ የተነሳ፦ 💪 ደፋር፣ 💪 ኃይለኛና 💪 ሥልጡን ሊኾን ሲገባ አልጫ፣ ሰነፍ፣ ሰበበኛ፣ ስሜታዊ ኾኖ ማማረር፣ ማላዘን፣ መነፋረቅ እንጂ ራሱ ላይ፦መጨከን፣ መሠልጠን፣ መጠንከር፣ መተባበር፣ መተጋገዝ፣ መደጋገፍ የራቀው ትውልድ በማፍራት ክርስትናችንን ያልጮች መመሸጊያ የሆዳደሮች መፋነኛ አድርጎታል። ይህም ደግሞ ካናት እንዳየለብን ማስተዋል ይቻላል። እስኪ ራስክን ታዘብ! እንኳን ለሀገርና ለትውልዷ በይፋ ለሚኾነው አይደለም፤ በቤትህ ትዳርህን በመምራት ልጆችህን ለምታንጽበት ሥርዓት መዋቅር ትቆማለህን? በትንሿ ቤትህ፣ ያንተ ብቻ በኾነችው ቤተመንግሥትህ በድፍረትና ጥንካሬ በራስህ ላይ ሠልጥነህም በእውነት ስለእውነት መቆም ካቃተህ የትም ለማንም በእውነት መቆም አትችልም። ዐለም በክፋት እንድትሞላ ያደረጋት እርሷ ከእውነት ይልቅ ኃይለኛና ጥበበኛ ኾና እንዳይመስልህ ይልቁንስ እርሷን ሊሽራትና ሊደመስሳት የሚችለውን እውነት፦ 👉 ታጥቀው መኖር ያልፈቀዱ፣ 👉 የሚፈሩ፣ 👉 ክፋትን፣ ነውርን፣ ኃጢአትን የሚታገሱ ከዚህ እጅግ የሚከፋውና የሚብሰው ደግሞ ✨ እንዲህ መኖሩ ራሱ ክርስትና በሚመስላቸው ሰዎች ዝምታ ነው። ከዚህም የተነሳ አባታችን ካስተማረን፣ አባቶቻችንም ከኖሩት ጋር ፍጹም የማይነጻጸር፣ የማይመሳስል ያልጮች የኾነ፣ ሆዳደሮችን የሚያፈራ፣ ትውልዱን ለባርነት ያደላደለ፣ ለጠላት የተመቸ "ክርስትና" እየኖርን ክፋት በዓለምም ኾነ በሀገራችን እንዲሠለጥን ኾኗል። የአባትህን ቃል አስታውስ፣ በልብህም አስተውለው እንዲህም ይላል፦ በዓለም ሳላችሁ.... አታንቀላፋ! አትነፋረቅ! አታላዝን! ይልቁንስ አባትክን፣ ፈለጉን የተከተሉ የቀደሙ አባቶችክንም ምሰል እንጂ! . . ...ይቆየን
1 3601Loading...
21
https://youtu.be/nfEdt-sv1vA?si=_NfwuKZUiug-DT_F
1 1202Loading...
22
ልዩ ቆይታ!
1 2080Loading...
23
https://www.youtube.com/live/aX_RJwu7s9g?si=fX0Qu2r4z4r0J2ts
1 5072Loading...
24
እውነቱ ይህ ነው አናድምጠው
1 4979Loading...
25
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ላይ በብልጽግና እና በአብይ አሕመድ የተከፈተው ጥቃት እና ሂደቱን አስመልክቶ የተዘጋጀው ጥናት ( ሊያደምጡት የሚገባ )
1 3722Loading...
26
እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሰን። የትንሣኤው ብርሃን ኃይለ መቃብርን ድል እንደነሳልን የድህነት፣ የድንቁርና፣ የዘረኝነት፣ የቂመኝነት፣ የትዕብት፣ የስስት፣ የአፍቅሮ ነዋይ . . . በአጠቃላይ የክፋት መቃብርን ድል እንነሣ ዘንድ ይርዳን።
1 6510Loading...
27
ትንሣኤው የአሸናፊነታችን መሠረት ነው! ትንሣኤው በመከራ ውስጥ ላሉት ሁሉ በደስታ የምንናገረው ከሁሉ በላይ አጽናኝ እና አስደሳች ብስራታችን ነው! ለዓለሙ ሁሉ የምንመሰክረው ሥጦታችን ነው! ለሰው ልጆች ሁሉ ከዚህ የላቀ ብስራት የለም! ክርስቶስ ተነሥቷል! ደስ ይበላችሁ! ይሄንን ለሁሉ ንገሩ! በመክራ ውስጥ ላሉ ወገኖቻችን ሁሉ ነገሩ! እነሆ ይሄ በማናቸውም ሁኔታዎች ውስጥ ላለን ሁሉ ትልቁ መጽናኛ ነው! ክርስቶስ ተነስቷል! የትንሣኤያችን በር ተከፍቷል!
1 4914Loading...
28
ቀዳም ሥዑር (ቅዳሜ ሽር) የተሻረች ቅዳሜ ማለት ነው። ይኽች ቀን ቀዳሚት ሰንበት እግዚአብሔር ከሥራው ሁሉ ያረፈባት ቀን ናት። ቀጥሎም ጌታ ስኩብ በመቃብር ሆኖ ያደረባት ቀን ናት።  ቅዳሜን ሥዑር የተባለችበትን ሦስት ምክንያት መጥቀስ ይቻላል።  አንደኛው:- ጌታ በዕለት ዓርብ ተሰቅሎ ሞትን ሽሮ በሥጋው ወደ መቃብር በነፍሱ ወደ ሲኦል ሄዶ ነፍሳትን አውጥቷል። ቅዳሜም ነፍሳት ከሲኦል እየወጡ ነበር። የመጀመሪያው አዳም ከገነት ዓርብ ጌታ ሲኦልን እንደ ከፈተ ወጣ ልጆቹ ተከታትለው ወጡ የመጨረሻው ነፍስ የወጣው እሑድ ጌታ ሊነሣ ሲል ነው። ነፍሳት ከሲኦል ወደ ገነት ተጓዘው የተፈጸሙት በሦስት ቀን ነው። ስለሆነም ሞት ተሽሮባታልና ቀዳም ስዑር ተብላለች።  ኹለተኛው ምክንያት:- በብሉይ ሰውን ማዳን ያልቻለችው ሕገ ኦሪት በሐዲስ ኪዳን የፍቅር ሕግ የተተካችው በክርስቶስ ሞት ነው። ሰንበትን የሻረ ይገደለ የምትል ኦሪት ነበረች። “ ስለዚህ ለእናንተ ቅዱስ ነውና ሰንበትን ጠብቁ፤ የሚያረክሰውም ሰው ሁሉ ፈጽሞ ይገደል፥ ሥራንም በእርሱ የሠራ ሰው ሁሉ ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጥፋ” ዘጸ.31:14 ስለሆነም ቀዳሚት ሰንበት ሰው ታስገድል ነበር። ስለሻራት ሰውን መግደሏ በክርስቶስ ሞት ስለቀረ (ስለተሻረባት) ቀዳሚት ሥዑር ተባለች። ሰውን የምታድነው ሰንበት ተተካች። ዘኁ.15:33-35 ሦስተኛው ምክንያት:- ስለ ጾም በታዘዘበት የፍትሐ ነገሥት አንቀጽ "ወኢይደሉ ከመ ይጹሙ በዕለተ ሰንበት ወትረ እስመ እግዚአብሔር አዕረፈ ቦቱ እምኵሉ ግብሩ አላ ይደሉ ከመ ይጹሙ በዝንቱ ሰንበት ባሕቲቱ እስመ ፈጣሬ ፍጥረታት ኮነ ቦቱ ስኩበ ውስተ መቃብር" "በቅዳሜ ሰንበት ቀየሳምንቱ ሊጾሙ አይገባም እግዚአብሔር የሥነ ፍጥረት ሥራውን ፈጽሞ ዐርፎበታልና ነገር ግን ጌታ በመቃብር ስኩብ ኾኖ በዋለበት ቅዳሜ ብቻ ሊጾሙ ይገባል"  "ወእመቦ ዘተረክበ እምካህናት እንዘ ይጸውም በዕለተ እሑድ አው በዕለተ ሰንበት (ቀዳሚትን ነው) ዘእንበለ ሰንበት ዐባይ ባሕቲታ ዘድኅረ ሕማማት ይትመተር" "ከካህናት ወገን ከሰሙነ ሕማማት በኋላ ካለች ተላቅ ሰንበት ቀዳሚት በቀር እሑድ ወይም ቅዳሜ ሲጾም ቢገኝ ከሹመቱ ይሻር" ብለዋል። ስለኾነም ከሁሉም ቀናት ቀዳሚት በዚኽ ቀን በጾም ተሽራለች።  ሠለስቱ ምዕት ሃይማኖተ አበው ይኽንን ሲገልጹ “በሰንበት፡ ቀኖችም ፡ እንደሌሎች ፡ ቀኖች  አትጹም፤ ጌታችን ፡ ኢየሱስ  ክርስቶስ ስኩብ ፡ በመቃብር' ሆኖ ፡ ከነበረባት፤ ድኅነት ፡ በተደረገባት፡ ከፋሲካ፡ ዋዜማ ፡ ካለች ፡ ከአንዲት ፡ ቅዳሜ ፡ ቀን (ቀዳም ሥዑር) ፡ በቀር” ይላል። ሃይ.አበ ሠለስቱ ምዕት ምዕ.20:27 መ/ር ንዋይ ካሳሁን
1 4690Loading...
ኦርቶዶክሳውያን በባሌ በታጣቂዎች ታፍነው ተወሰዱ። ** በቀን 13/9/2016 ማግሰኞ ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት ላይ በኦሮሚያ ክልል በባሌ ዞን በአጋርፋ ወረዳ በነጌሌ ቀበሌ ባልታወቁ ሃይሎች ስድስት የኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኞች ላይ እገታ ተደርጔል፡፡ በታጣቂዎቹ የታገቱ አገልጋዮችና ምእመናንም 1.መምህሬ ተክሉ ወ/ገብርኤል 2.ቦጋለ ገመቹ 3.አስቻለው ተስፋዬ 4.ጎሳ ሚንዳው 5.ገዙ ገዛብኝ 6.በየነ ሞገሴ የሚባሉ ሲሆኑ ከስድስቱ ውስጥ ሁለቱ 1) ቦጋለ ገመቹ እና 2) በየነ ሞገሴ የመድኃኔዓለም ቤ/ክ ሰበካ ጉባኤ አባል ናቸው፡፡  በኦሮምያ ክልል እምነትን መሰረት ያደረገ ግድያና እገታ ተባብሶ የቀጠለ ሲሆን ይህንንም ለማስቆም ከቤተክህነቱም ይሁን ከመንግስት በኩል የሚደረግ ጥረት አለመኖሩ ችግሩን የከፋ አድርጎታል። ምንጭ ሞዓ ተዋሕዶ
Hammasini ko'rsatish...
👍 14🕊 6
Photo unavailableShow in Telegram
✏ መረጃ   👉 ዛሬ በአትላንታ ኤርፖርት ምን ተፈጠረ ✍️ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ የጆርጅያና አካባቢው ሀገረስብከት ሊቀጳጳስ ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የትኛውም የመንግሥት ሚዲያዎች ሳይዘግቡ  በካድሬው ናትናኤል በኩል ብቻ  መንግሥት እንደከሰሳቸው እና በተገኙበት ተይዘው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ማዘዣ እንደወጣባቸው  (Creditional Document ) የአሜሪካ ፓስፖርታቸውን ጭምር በገጹ ለጥፎ  መዘገቡ ይታወቃል ፦ ✍️ብፁዕነታቸው ይህንን መረጃ ካሉበት ስቴት የሚያውቋቸው እንዲህ ተብለዋል ቢባሉም ፣ እኔ ምን አድርጌ ፣ የሰረሁት ወንጀል የለም በማለት መልስ በመስጠት ስለሁኔታው ነገሩን ለማጣራት በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤንባሲ አባሳደር ጋር  በቀጥታ ስልክ ቢደውሉም ወጣ ስለተባለው መረጃ አምባሳደሩ የሚያውቁት ነገር እንደሌለ በስልክ ያሳወቋቸው ሲሆን ፦ ✍️ይህ በእንዲህ እንዳለ ቀደም ሲል ለግንቦቱ ርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ ቲኬት ቆርጠው ከአትላንታ ወደ ኢትዮጵያ በረራቸው ዛሬ 11:00Am EST ላይ ነበር ፦ ✍️ኤርፖርት ሲደርሱ የገጠማቸው ግን እጅግ አስገራሚ ነው ፣ ቲኬት የቆረጡት በኢትዮጵያ አየር መንገድ በመሆኑ  ቦርዲንግ ፓስ( Boarding pass )  ለመውሰድ ፓስፓርታቸውን ሰጥተው ሲጠባበቁ ቲኬቱ (Cancelled) እንደተሰረዘ ፣ ቢጫ (Yellow Card) ካርዳቸውም (Deactivate) እንደማይሰራ  ( ቢጫ ካርድ አዲስ ከተሰጣቸው ሁለት ወር እንዳልሆነ የመረጃ ምንጮቻችን አረጋግጠዋል) በዚህ ምክንያትም ወደ ኢትዮጵያ መጓዝ እንደማይችሉ በኢትዮጵያ አየር መንገዱ ሠራተኛ  ይነገራቸዋል ፦ ✍️ በሁኔታው የተገረሙት ብፁዕነታቸውም ለምን እንዲህ እንደሆነ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አየር መንገድ  ሰራተኞቹን ብሎም ኃላፊዎቹን ቢጠይቁ  ትዕዛዙ ከላይ እንደሆነ የተፈጠረውንም ምንም እንደማያቁት ቢነገራቸውም በድጋሚ አምባሳደሩ ጋር  ደውለው ቢጠይቁም የአምባሳደሩ ምላሽ በድጋሚ አሁንም ምንም እንደማያውቁ እና አጣርተው ለብፁዕነታቸው በስልክ እንደሚያሳውቁ  ምላሽ ቢሰጡም እስካሁን ማንም ምላሽ ሳይሰጣቸው ዛሬ ኤርፓርት ተጉላልተው ወደ ቤታቸው ለመመለስ መገደዳቸውን የመረጃ ምንጮቻችን ከትላንታ አርሰውኗል  ፣ ሰፋ ያለውን ዝርዝሩን ነገ በመደበኛ ፕሮግራማችን ይጠብቁን ፦     👉 የበለጠ መረጃ እንዲደርሶ የቴሌግራም ቻናላችንን ቤተሰብ ይሁኑ https://t.me/ethiobeteseb
Hammasini ko'rsatish...
👍 22😡 7 3 1
ከምሽቱ 4፡00 ጀምሮ (በኢትዮጵያ ሰዓት) እንገናኝ! በማጋራት ተደራሽ ስለምታደርጉ እናመሰግናለን!
Hammasini ko'rsatish...
👍 12
Hammasini ko'rsatish...
አሁን ባለው ሁኔታ ጉባኤውን ባያደርግስ? የቅ/ሲኖዶስ የርክበ ካህናት ጉባኤ እና የአጥፊው ብልጽግና ቡድን ሴራ!

ቀጥታ ሥርጭት፣ በZoom እና በዩቲዩብ፤ በኢትዮጵያ ሰዐት ከምሽቱ 4፡00 ጀምሮ #መምህር__ፋንታሁን_ዋቄ #መልክአከ_ሕይወት_ቀሲስ_ጌጡ እና ሌሎችም ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን

https://us06web.zoom.us/j/83809400816?pwd=l66AUSzOxua0xy1kK72TWkVYUrM5tn.1

👍 9 9
ቅዱስነታቸው የደቡብ አፍሪካ ሐዋርያዊ አገልግሎታቸውን አጠናቀው አዲስ አበባ ገቡ። ****** ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዮንቨርሲቲ ፕሬዝዳንት፣የደቡብ ኦሞና አሪ ዞኖች ሊቀ ጳጳስ፣ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ የዳውሮ-ኮንታ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ የጠቅላይ ቤተክህነት የመምሪያ ኃላፊዎች በደቡብ አፍሪካ ሲያካሒዱት የቆዩትን ሐዋርያዊ አገልግሎት አጠናቀው ዛሬ ከቀትር በኋላ አዲስ አበባ ገብተዋል። ቅዱስነታቸውና ከቅዱስ ፓትርያርኩ ጋር ወደ ደቡብ አፍሪካ የተጓዙት የልዑካን ቡድን አባላት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ብፁዕ አቡነ አብሮሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣የባህርዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ክቡር መልአከ ሕይወት ቆሞስ አባ ኃይለ ገብርኤል ነጋሽ የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣የጠቅላይ ቤተክህነት መምሪያ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገው ላቸዋል። በመቀጠልም በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም የእንኳን ደህና መጡ አቀባበል መርሐ ግብር የሚካሔድ ሲሆን በዚሁ መርሐ ግብር ላይም ቅዱስ ፓትርያርኩ ትምህርተ ወንጌል፣ቃለ ምዕዳንና ቃለ ቡራኬ ሰጥተው የአቀባበል መርሐ ግብሩ የሚጠናቀቅ ይሆናል። ምንጭ: የ/ኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
Hammasini ko'rsatish...
👍 20
https://www.youtube.com/live/iyU1C7S4tH4?si=vURpYTEBOdMeJN1U የቱንቢን ትክክለኛ የቴሌግራም ገጽ ይቀላቀሉ! ያስተዋውቁ! https://t.me/tunbi_media https://t.me/tunbi_media 🎥💻📺🎙 Youtube በዩቲዩብ 👁👁👂🏽👂🏽ይመልከቱን፣ www.youtube.com/@TunbiMedia_
Hammasini ko'rsatish...
አባቶችን በእስር ትእዛዝ በማዋከብ የታጀበው የርክበ ካህናት የቅየሲኖዶስ ጉባኤ! ብልጽግና በዚህ ጉባኤ ምን ማሳካት አቅዷል?

#ቀሲስ_አስተርአየ_ጽጌ #መምህር_ፋንታሁን_ዋቈ #ዮሴፍ_ከተማ #Fantahun_Wakie #Kesis_Asteraye_Tsige #Yosef_Ketema

👍 15 3🕊 1
ውጊያው ተጀምሯል…! "…አቢይ አሕመድ አውግዘውኛል፣ ሠራዊቱም እንዲገድለኝ ቀስቅሰውብኛል ያላቸውን ብፁዕ አቡነ ሉቃስን በፍርድ ቤት ከስሶ የ9 ዓመት ጽኑ እስራት እንዳስፈረደባቸው ተሰምቷል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ከአውስትራሊያ ወደ አሜሪካ የሄዱትን ብፁዕ አቡነ ሉቃስን የዋሽንግተንና አካባቢው ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል ከእነ ቀሲስ ዘበነ እና ቀሲስ ብርሃኑ ጎበና ጋር በመሆን በየትኛውም ቤተ ክርስቲያን እንዳያስቀድሱ፣ እንዳይቆርቡ መከልከላቸውን ራሳቸው ብፁዕ አቡነ ሉቃስ ከጋዜጠኛ አዲሱ አበባ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ላይ ገልጸዋል። "…አሁን ደግሞ ከብፁዕ አቡነ ሉቃስ ጋር ይቀራረባሉ ተብለው ብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ ዓለሙ የሰሜን አሜሪካ የካሊፎርኒያና አካባቢው ሀገረስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የሲኖዶስ አባል፤ አቡነ ያዕቆብ የጆርጂያና አካበባቢው ሀገረስብከት ሊቀጳጳስና የሲኖዶስ አባል በተገኙበት ተይዘው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ትእዛዝ እንደወጣባቸው የአገዛዙ ልሣናት መለፈፍ ጀምረዋል። ሁለቱም ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት በአሁን ወቅት በአሜሪካ ሀገር የሚገኙ ሲሆን ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ታስረው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ሲል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ማዘዙንም አያይዘው ገልጸዋል። "…መዘጋጀት ነው እንጂ አይደለም መከሰስ፣ መታሠር 7ተኛውን የኦሮሞ ፓትርያርክ ለማሾም እስከ ማረድ ሊደርሱ እንደሚችሉ ይገመታል። የዘሪሁን ሙላትና የዳንኤል ክብረት ምክረ ሓሳብ እስከዚህ መድረሱም ተሰምቷል። "…ይሄ ከወዲሁ ሌሎቹን ማሸማቀቂያ መንገድ መሆኑ ነው። አስቀድሞ ተጠንቀቁ፣ አይቀርላችሁም እና ከሕዝብ ጋር ሁኑ ብንላቸው አልሰማ ቢሉንም አሁን በመጨረሻ እያስፈራራቸው አይኑን አፍጥጦ፣ ጥርሱንም አግጥጦ መጥቶባቸዋል። ከላይ ጀምሮ ሊዠልጣቸው ነው። አዛኜን ድብልቅልቁም ሊወጣ ነው። • ይደፈርሳል ግን ይጠራል።
Hammasini ko'rsatish...
13👍 6💔 4🕊 2
✏ጥብቅ መረጃ ለ10ሩም ክፍለ ከተማ ያላቸው ሀብትና ንብረት እንዲያሳውቁ ማዘዣ ወጣባቸው፣ የበቀል እርምጃው እንደቀጠለ ነው ፦ ከሆነስ ለምን በእነዚህ ብቻ በሁሉም ለምን አይሆንም ? በጠዋቱ ዘገባችን ይህንን ቀድመን መናገራችን ይታወሳል ፣ ቀጣዩ ጠቅላይ ሥራአስኪያጁን ይህንን ያህል ሀብት ንብረት አሎት አጭበርብረዋል በማለት በማሰር ከጨዋታው ውጭ ለማድረግ ተስቦ የተሤረ መሆኑንን የመረጃ ምንጮቻችን አድርሰውናል ፣ አካሄዱ በቀላሉ የሚመለስ አይመስልም ነገሩም እየተሰራ ያለው በግልጽ ነው ዝም አላችሁም አላላችሁምሽ ደገፋችሁም አልደገፋችሁም ሁሉም በየተራው ይህ እጣ እንደሚደርሰው የውስጥ መረጃ ምንጮቻችን አድርሰውናል •••• 👉 የበለጠ መረጃ እንዲደርሶ የቴሌግራም ቻናላችንን ቤተሰብ ይሁኑ https://t.me/ethiobeteseb
Hammasini ko'rsatish...
👍 19