uz
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Assaye Derbie analitikasi

Assaye Derbie (@asayede) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 352 obunachidan iborat bo'lib, Bloglar toifasida 2 644-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 351-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 352 obunachiga ega bo‘ldi.

23 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -124 ga, so‘nggi 24 soatda esa 1 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 39.19% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 11.86% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 625 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 702 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 33 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 24 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Bloglar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 352
Obunachilar
+124 soatlar
-327 kunlar
-12430 kunlar
Postlar arxiv
አልክስ ዘ ሸገር ይባላል። የቅዳሜና እኁድ መደበኛ ሥራው የታሠሩ እና የታመሙ ወገኖችን መጠየቅ በመሆኑ እስር ቤት ሳለሁ ከባለቤቴ ውጭ ከጠየቁኝ አምስት ሰዎች አንዱ ነበር። (ያውም ሁለት ጊዜ ነበር
አልክስ ዘ ሸገር ይባላል። የቅዳሜና እኁድ መደበኛ ሥራው የታሠሩ እና የታመሙ ወገኖችን መጠየቅ በመሆኑ እስር ቤት ሳለሁ ከባለቤቴ ውጭ ከጠየቁኝ አምስት ሰዎች አንዱ ነበር። (ያውም ሁለት ጊዜ ነበር የጠየቀኝ።) አሁን ታዲያ የዓድዋ ድል በዓል ሊያከብር በወጣበት በጸጥታ ኃይሎች ታፍኖ የተወሰደ ቢሆንም በተራዬ ልጠይቀው ሳስብ ቤተሰቦቹም የታሠረበትን ቦታ እንደማያውቁ ሰማሁ። እናም እላለሁኝ... ወንድማችን የት አለ? በባንድራ የተነሳ ይሄን ያህል ቀን ከታፈነ አይበቃውም ወይ?

ከጊዜ ጋር የሚጓዙ ጭንቅላቶችን ሲያወግዙ ለነበሩት ለእነ ዘገየ የተላለፈ መልዕክት...

ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአምስት ደቂቃ በኋላ Live ስለምንገባ ከስር ባለው ሊንክ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን

አዲስ አበባ መግባት ሲከለከልና ጽንፈኛ ሲባል የከረመ አካል የሄዊን ሥም ከሽብር መዝገብ የሚፍቀው ፓርላማ አሸባሪ ብሎ ሥሙን ቢፈርጀው እንኳን ሊገረም አይገባም። ምክንያቱም የፕሪቶሪያው ውል የተፈረመ ቀን የሄዊን ሥም ከመሰረዝ ባለፈ በጁንታው ቦታ ሥምህን ተክቶ አንተን ማውገዝ ተጀምሯል።

የትግራይና የአማራ ክልሎች ሕዝብ እንጂ መሬት የላቸውም እየተባለ ነው 😃☝️

photo content

ለወዳጆቻችን... ቲክቶክ የግል ጥረትን የሚጠይቅ ፕላትፎርም በመሆኑ በአንድ ወር ሐሳባችንን የሚጋራ አምሳ ሺህ ፎሎዎር ማፍራት ችለናል። ቪዲዮቻችንም ቫይራል ሆነዋል። የዩቲዩብ ቻናላችንን በማሳደግ ረ
+1
ለወዳጆቻችን... ቲክቶክ የግል ጥረትን የሚጠይቅ ፕላትፎርም በመሆኑ በአንድ ወር ሐሳባችንን የሚጋራ አምሳ ሺህ ፎሎዎር ማፍራት ችለናል። ቪዲዮቻችንም ቫይራል ሆነዋል። የዩቲዩብ ቻናላችንን በማሳደግ ረገድ ግን እርስዎ ሊያግዙን ባለመቻልዎ 10K Subscriber እንኳን ማፍራት አልቻልንም። 😃 እናም ዓላማችንንና ሐሳባችንን የምትጋሩ ወገኖች ከስር ያለውን ሊንክ ተጭነው ጠለስ ቲዩብን Subscribe እንዲያደርጉና ለሌሎች እንዲያስተዋውቁ በአክብሮት ተጠይቀዋል። https://youtube.com/@telestube-

photo content

በመቅሰፍቱ ዘመን ፥ ምድሩን የበከለ ፥ በሰሜን ጥቀርሻ የሕጻናትን ደም ፥ የእናቶችን እንባ ፥ አምላክ ማበስ ሲሻ በዘመነ ካሳ ምድሩ ይጽዳ ብሎ ፥ ላከልን ማስረሻ" ከሚል ምስጋና ጋር ፥ ስንጠብቅ ሽ
በመቅሰፍቱ ዘመን ፥ ምድሩን የበከለ ፥ በሰሜን ጥቀርሻ የሕጻናትን ደም ፥ የእናቶችን እንባ ፥ አምላክ ማበስ ሲሻ በዘመነ ካሳ ምድሩ ይጽዳ ብሎ ፥ ላከልን ማስረሻ" ከሚል ምስጋና ጋር ፥ ስንጠብቅ ሽልማት ወሕኒ አስገብተው ፥ ዘመነን አሰሩት።

photo content

ጸረ ሕዝብ የሆነው ሥርዓት በቀጣይ ሳምንት የሚያፈርሳቸውን ሁለት ሺህ ቤቶች ለይቶ ጨርሷል። ቤታቸው ላይ ምልክት የተደረገባቸው ወገኖችም "ፈጣሪ ሆይ በተዓምርህ አድነን" በማለት ላይ ይገኛሉ።
+2
ጸረ ሕዝብ የሆነው ሥርዓት በቀጣይ ሳምንት የሚያፈርሳቸውን ሁለት ሺህ ቤቶች ለይቶ ጨርሷል። ቤታቸው ላይ ምልክት የተደረገባቸው ወገኖችም "ፈጣሪ ሆይ በተዓምርህ አድነን" በማለት ላይ ይገኛሉ።

ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከስር ባለው ሊንክ ስለምንገባ ጠለስ ቲዩብን Subscribe አድርጋችሁ ትጠብቁን ዘንድ ጋበዝን።

ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከስር ባለው ሊንክ ስለምንገባ ጠለስ ቲዩብን Subscribe አድርጋችሁ ትጠብቁን ዘንድ ጋበዝን።