fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 355 مشترک است و جایگاه 2 646 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 354 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 355 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 22 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -133 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -3 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 38.76% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.78% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 562 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 691 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 34 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 23 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 355
مشترکین
-324 ساعت
-387 روز
-13330 روز
آرشیو پست ها
አልክስ ዘ ሸገር ይባላል። የቅዳሜና እኁድ መደበኛ ሥራው የታሠሩ እና የታመሙ ወገኖችን መጠየቅ በመሆኑ እስር ቤት ሳለሁ ከባለቤቴ ውጭ ከጠየቁኝ አምስት ሰዎች አንዱ ነበር። (ያውም ሁለት ጊዜ ነበር
አልክስ ዘ ሸገር ይባላል። የቅዳሜና እኁድ መደበኛ ሥራው የታሠሩ እና የታመሙ ወገኖችን መጠየቅ በመሆኑ እስር ቤት ሳለሁ ከባለቤቴ ውጭ ከጠየቁኝ አምስት ሰዎች አንዱ ነበር። (ያውም ሁለት ጊዜ ነበር የጠየቀኝ።) አሁን ታዲያ የዓድዋ ድል በዓል ሊያከብር በወጣበት በጸጥታ ኃይሎች ታፍኖ የተወሰደ ቢሆንም በተራዬ ልጠይቀው ሳስብ ቤተሰቦቹም የታሠረበትን ቦታ እንደማያውቁ ሰማሁ። እናም እላለሁኝ... ወንድማችን የት አለ? በባንድራ የተነሳ ይሄን ያህል ቀን ከታፈነ አይበቃውም ወይ?

ከጊዜ ጋር የሚጓዙ ጭንቅላቶችን ሲያወግዙ ለነበሩት ለእነ ዘገየ የተላለፈ መልዕክት...

ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአምስት ደቂቃ በኋላ Live ስለምንገባ ከስር ባለው ሊንክ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን

አዲስ አበባ መግባት ሲከለከልና ጽንፈኛ ሲባል የከረመ አካል የሄዊን ሥም ከሽብር መዝገብ የሚፍቀው ፓርላማ አሸባሪ ብሎ ሥሙን ቢፈርጀው እንኳን ሊገረም አይገባም። ምክንያቱም የፕሪቶሪያው ውል የተፈረመ ቀን የሄዊን ሥም ከመሰረዝ ባለፈ በጁንታው ቦታ ሥምህን ተክቶ አንተን ማውገዝ ተጀምሯል።

የትግራይና የአማራ ክልሎች ሕዝብ እንጂ መሬት የላቸውም እየተባለ ነው 😃☝️

photo content

ለወዳጆቻችን... ቲክቶክ የግል ጥረትን የሚጠይቅ ፕላትፎርም በመሆኑ በአንድ ወር ሐሳባችንን የሚጋራ አምሳ ሺህ ፎሎዎር ማፍራት ችለናል። ቪዲዮቻችንም ቫይራል ሆነዋል። የዩቲዩብ ቻናላችንን በማሳደግ ረ
+1
ለወዳጆቻችን... ቲክቶክ የግል ጥረትን የሚጠይቅ ፕላትፎርም በመሆኑ በአንድ ወር ሐሳባችንን የሚጋራ አምሳ ሺህ ፎሎዎር ማፍራት ችለናል። ቪዲዮቻችንም ቫይራል ሆነዋል። የዩቲዩብ ቻናላችንን በማሳደግ ረገድ ግን እርስዎ ሊያግዙን ባለመቻልዎ 10K Subscriber እንኳን ማፍራት አልቻልንም። 😃 እናም ዓላማችንንና ሐሳባችንን የምትጋሩ ወገኖች ከስር ያለውን ሊንክ ተጭነው ጠለስ ቲዩብን Subscribe እንዲያደርጉና ለሌሎች እንዲያስተዋውቁ በአክብሮት ተጠይቀዋል። https://youtube.com/@telestube-

photo content

በመቅሰፍቱ ዘመን ፥ ምድሩን የበከለ ፥ በሰሜን ጥቀርሻ የሕጻናትን ደም ፥ የእናቶችን እንባ ፥ አምላክ ማበስ ሲሻ በዘመነ ካሳ ምድሩ ይጽዳ ብሎ ፥ ላከልን ማስረሻ" ከሚል ምስጋና ጋር ፥ ስንጠብቅ ሽ
በመቅሰፍቱ ዘመን ፥ ምድሩን የበከለ ፥ በሰሜን ጥቀርሻ የሕጻናትን ደም ፥ የእናቶችን እንባ ፥ አምላክ ማበስ ሲሻ በዘመነ ካሳ ምድሩ ይጽዳ ብሎ ፥ ላከልን ማስረሻ" ከሚል ምስጋና ጋር ፥ ስንጠብቅ ሽልማት ወሕኒ አስገብተው ፥ ዘመነን አሰሩት።

photo content

ጸረ ሕዝብ የሆነው ሥርዓት በቀጣይ ሳምንት የሚያፈርሳቸውን ሁለት ሺህ ቤቶች ለይቶ ጨርሷል። ቤታቸው ላይ ምልክት የተደረገባቸው ወገኖችም "ፈጣሪ ሆይ በተዓምርህ አድነን" በማለት ላይ ይገኛሉ።
+2
ጸረ ሕዝብ የሆነው ሥርዓት በቀጣይ ሳምንት የሚያፈርሳቸውን ሁለት ሺህ ቤቶች ለይቶ ጨርሷል። ቤታቸው ላይ ምልክት የተደረገባቸው ወገኖችም "ፈጣሪ ሆይ በተዓምርህ አድነን" በማለት ላይ ይገኛሉ።

ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከስር ባለው ሊንክ ስለምንገባ ጠለስ ቲዩብን Subscribe አድርጋችሁ ትጠብቁን ዘንድ ጋበዝን።

ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከስር ባለው ሊንክ ስለምንገባ ጠለስ ቲዩብን Subscribe አድርጋችሁ ትጠብቁን ዘንድ ጋበዝን።