ru
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Открыть в Telegram

📈 Аналитический обзор Telegram-канала Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 352 подписчиков, занимая 2 644 место в категории Блоги и 2 351 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 352 подписчиков.

Согласно последним данным от 23 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -124, а за последние 24 часа — 1, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 39.19%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 11.86% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 5 625 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 702 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 33.

📝 Описание и контентная политика

Описание канала не предоставлено.

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 24 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Блоги.

14 352
Подписчики
+124 часа
-327 дней
-12430 день
Архив постов
አልክስ ዘ ሸገር ይባላል። የቅዳሜና እኁድ መደበኛ ሥራው የታሠሩ እና የታመሙ ወገኖችን መጠየቅ በመሆኑ እስር ቤት ሳለሁ ከባለቤቴ ውጭ ከጠየቁኝ አምስት ሰዎች አንዱ ነበር። (ያውም ሁለት ጊዜ ነበር
አልክስ ዘ ሸገር ይባላል። የቅዳሜና እኁድ መደበኛ ሥራው የታሠሩ እና የታመሙ ወገኖችን መጠየቅ በመሆኑ እስር ቤት ሳለሁ ከባለቤቴ ውጭ ከጠየቁኝ አምስት ሰዎች አንዱ ነበር። (ያውም ሁለት ጊዜ ነበር የጠየቀኝ።) አሁን ታዲያ የዓድዋ ድል በዓል ሊያከብር በወጣበት በጸጥታ ኃይሎች ታፍኖ የተወሰደ ቢሆንም በተራዬ ልጠይቀው ሳስብ ቤተሰቦቹም የታሠረበትን ቦታ እንደማያውቁ ሰማሁ። እናም እላለሁኝ... ወንድማችን የት አለ? በባንድራ የተነሳ ይሄን ያህል ቀን ከታፈነ አይበቃውም ወይ?

ከጊዜ ጋር የሚጓዙ ጭንቅላቶችን ሲያወግዙ ለነበሩት ለእነ ዘገየ የተላለፈ መልዕክት...

ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአምስት ደቂቃ በኋላ Live ስለምንገባ ከስር ባለው ሊንክ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን

አዲስ አበባ መግባት ሲከለከልና ጽንፈኛ ሲባል የከረመ አካል የሄዊን ሥም ከሽብር መዝገብ የሚፍቀው ፓርላማ አሸባሪ ብሎ ሥሙን ቢፈርጀው እንኳን ሊገረም አይገባም። ምክንያቱም የፕሪቶሪያው ውል የተፈረመ ቀን የሄዊን ሥም ከመሰረዝ ባለፈ በጁንታው ቦታ ሥምህን ተክቶ አንተን ማውገዝ ተጀምሯል።

የትግራይና የአማራ ክልሎች ሕዝብ እንጂ መሬት የላቸውም እየተባለ ነው 😃☝️

photo content

ለወዳጆቻችን... ቲክቶክ የግል ጥረትን የሚጠይቅ ፕላትፎርም በመሆኑ በአንድ ወር ሐሳባችንን የሚጋራ አምሳ ሺህ ፎሎዎር ማፍራት ችለናል። ቪዲዮቻችንም ቫይራል ሆነዋል። የዩቲዩብ ቻናላችንን በማሳደግ ረ
+1
ለወዳጆቻችን... ቲክቶክ የግል ጥረትን የሚጠይቅ ፕላትፎርም በመሆኑ በአንድ ወር ሐሳባችንን የሚጋራ አምሳ ሺህ ፎሎዎር ማፍራት ችለናል። ቪዲዮቻችንም ቫይራል ሆነዋል። የዩቲዩብ ቻናላችንን በማሳደግ ረገድ ግን እርስዎ ሊያግዙን ባለመቻልዎ 10K Subscriber እንኳን ማፍራት አልቻልንም። 😃 እናም ዓላማችንንና ሐሳባችንን የምትጋሩ ወገኖች ከስር ያለውን ሊንክ ተጭነው ጠለስ ቲዩብን Subscribe እንዲያደርጉና ለሌሎች እንዲያስተዋውቁ በአክብሮት ተጠይቀዋል። https://youtube.com/@telestube-

photo content

በመቅሰፍቱ ዘመን ፥ ምድሩን የበከለ ፥ በሰሜን ጥቀርሻ የሕጻናትን ደም ፥ የእናቶችን እንባ ፥ አምላክ ማበስ ሲሻ በዘመነ ካሳ ምድሩ ይጽዳ ብሎ ፥ ላከልን ማስረሻ" ከሚል ምስጋና ጋር ፥ ስንጠብቅ ሽ
በመቅሰፍቱ ዘመን ፥ ምድሩን የበከለ ፥ በሰሜን ጥቀርሻ የሕጻናትን ደም ፥ የእናቶችን እንባ ፥ አምላክ ማበስ ሲሻ በዘመነ ካሳ ምድሩ ይጽዳ ብሎ ፥ ላከልን ማስረሻ" ከሚል ምስጋና ጋር ፥ ስንጠብቅ ሽልማት ወሕኒ አስገብተው ፥ ዘመነን አሰሩት።

photo content

ጸረ ሕዝብ የሆነው ሥርዓት በቀጣይ ሳምንት የሚያፈርሳቸውን ሁለት ሺህ ቤቶች ለይቶ ጨርሷል። ቤታቸው ላይ ምልክት የተደረገባቸው ወገኖችም "ፈጣሪ ሆይ በተዓምርህ አድነን" በማለት ላይ ይገኛሉ።
+2
ጸረ ሕዝብ የሆነው ሥርዓት በቀጣይ ሳምንት የሚያፈርሳቸውን ሁለት ሺህ ቤቶች ለይቶ ጨርሷል። ቤታቸው ላይ ምልክት የተደረገባቸው ወገኖችም "ፈጣሪ ሆይ በተዓምርህ አድነን" በማለት ላይ ይገኛሉ።

ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከስር ባለው ሊንክ ስለምንገባ ጠለስ ቲዩብን Subscribe አድርጋችሁ ትጠብቁን ዘንድ ጋበዝን።

ከአምስት ደቂቃ በኋላ ከስር ባለው ሊንክ ስለምንገባ ጠለስ ቲዩብን Subscribe አድርጋችሁ ትጠብቁን ዘንድ ጋበዝን።