ዳሩል ኢቅረእ • دار الإقرأ
Kanalga Telegram’da o‘tish
وَالسَّلَامُ عَلَىٰ مَنِ اتَّبَعَ الْهُدَىٰ {{«ሰላምም ቀጥተኛውን መንገድ በተከተለ ሰው ላይ ይኹን፡፡}} [ ሱረቱ ጣሀ - 47 ] "ከወሰን መተላለፍና ከመንሸራተት ተጠብቆ ታማኝ የሆነውን የተቀና አቋም የተቸረ ታድሏል።!" ብዕሬን እንደ ኻሊድ ኢብኑ ወሊድ ሰይፍ የሰላ አድርግልኝ🤲 ቻናሌ ላይ ስህተት ሲገኝ ቶሎ አሳውቁኝ @abuk29 https://t.me/darulekra
Ko'proq ko'rsatish2 249
Obunachilar
+1524 soatlar
+1017 kunlar
+39930 kunlar
Postlar arxiv
Repost from የሰለፎች አቋም ብቻ የሚንፀባረቅበት ቻናል
‼️እኔ ራሴን ለሞት አሳልፌ እሰጣለሁ ይህን ሁሉ ህዝብ አላጠምም‼️
👈 ﻓﺈﻥّ ﺃﺑﺎ ﺯﺭﻋﺔ ﻟﻤﺎ ﺣُﺒﺲ ﺃﺣﻤﺪ - ﺭﺣﻤﻪ ﺍﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ - ﻭﺩﺧﻞ ﻋﻠﻴﻪ، ﻓﻘﺎﻝ: ﻋﻼﻡ ﺗﻘﺘﻞ ﻧﻔﺴﻚ؟ !! ﺃﺟﺎﺏ ﻓﻼﻥٌ ﻭﻓﻼﻥٌ ! ﻓﺄﺟﺐ - ﺗﻘﻴﺔً - ﺛﻢ ﺇﺫﺍ ﻣﺎ ﺍﻧﻘﺸﻌﺖ ﺍﻟﻐُﻤّﺔ، ﻭﺯﺍﻟﺖ ﺍﻟﻤﺤﻨﺔ، ﻗﺮِّﺭ ﻋﻘﻴﺪﺓ ﺍﻟﺴﻠﻒ ﻣﻦ ﺍﻟﺼﺤﺎﺑﺔ ﻭﻣَﻦ ﺗﺒﻌﻬﻢ ﺇﻟﻰ ﻋﻬﺪﻙ، ﻭﻫﻲ ﻣﺎ ﺟﺎﺀ ﺑﻪ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ .
👈 ﻓﻘﺎﻝ ﻟﻪ: ﺍﺧﺮﺝ، ﻓﺎﻧﻈﺮ ﺛﻢ ﺍﺋﺘﻨﻲ، ﻓﺨﺮﺝ، ﻓﻨﻈﺮ، ﻓﻌﺎﺩ، ﻗﺎﻝ: ﻣﺎ ﻭﺟﺪﺕَ؟ ﻗﺎﻝ : ﻭﺟﺪﺕُ ﺃﻟﻮﻓًﺎ ﻣﺆﻟﻔﺔ !! ﻭﻓﻲ ﺭﻭﺍﻳﺔ : ﻭﺟﺪﺕُ ﻣﺎﺋﺔ ﺃﻟﻒ ﻣﻦ ﻃﻼﺏ ﺍﻟﻌﻠﻢ ﻣﻌﻬﻢ ﺍﻟﻤﺤﺎﺑﺮُ ﻭﺍﻷﻗﻼﻡ ﻭﺍﻷﻭﺭﺍﻕ، ﻛﻠﻬﻢ ﻳﻘﻮﻝ : ﻣﺎﺫﺍ ﻗﺎﻝ ﺃﺣﻤﺪ؟ !!
👈 ﻗﺎﻝ : ﺃﻗﺘﻞُ ﻧﻔﺴﻲ ﻭﻻ ﺃُﺿﻞ ﻫﺆﻻﺀ؟
👉 ይህ ታሪክ የታላቁን የሀዲስ ሊቅ የኢማም አሕመድ ቢን ሐንበልን ጽናትና ለቀጣዩ ትውልድ የነበራቸውን ትልቅ ኃላፊነት የሚያሳይ ግሩም ታሪክ ነው።
👉 ኢማም አሕመድ — አላህ ይዘንላቸውና — በታሰሩ ጊዜ አቡ ዙርዐህ ወደ እሳቸው ዘንድ በመግባት ፦ 'ለምንድን ነው ነፍስህን ለሞት አሳልፈህ የምትሰጠው?! እገሌና እገሌ እኮ (የሱልጣኑን ፍላጎት በመቀበል) መልስ ሰጥተዋል። አንተም — (ለራስህ በመስጋት/በተቂያህ) — መልስ ስጥ። ከዚያም ይህ ጨለማ ሲገፈፍና ፈተናው ሲያልፍ፥ ከሶሓቦች ጀምሮ እስከ አንተ ዘመን ድረስ የነበሩትን የሰለፎችን ዐቂዳ (እምነት) — እሱም የአላህ መልክተኛ ያመጡት ነው — በደንብ ታስረዳለህ" አላቸው።
👉 ኢማም አሕመድም ለአቡ ዙርዐህ፦ 'ውጣና (ውጭ ያለውን ሁኔታ) ተመልከት፥ ከዚያም ተመልሰህ ና" አሉት። እርሱም ወጥቶ ተመለከተና ተመለሰ። ኢማሙም ፦ "ምን አገኘህ (ምን አየህ)?" አሉት። እርሱም፦ "እጅግ በጣም በርካታ (አእላፍ) ሰዎችን አገኘሁ!' አለ። በሌላ ዘገባ ደግሞ፦ 'መቶ ሺህ የሚሆኑ የዕውቀት ፈላጊዎችን ከነቀለም ማስቀመጫቸው፣ ከነብዕራቸውና ከነወረቀታቸው ጋር አገኘሁ፤ ሁሉም፦ «አሕመድ ምን አለ?» እያሉ ይጠባበቃሉ' አለው።
👉 በዚህ ጊዜ (ኢማም አሕመድ) እንዲህ አሉ፦ 'እኔ ራሴን ለሞት አሳልፌ እሰጣለሁ ይህን ሁሉ ህዝብ አላጠምም"።
لإشتراك إضغط من هنا 👇👇👇
https://t.me/Abureslan
👈 لا يفوتكم الاشتراك فيها👆👆👆
هنيئا لك ياناشر العلم♦️
|| የገንዘብና የልጅ ፈተና !
🎙 በሸይኽ ዐብዱል ሐሚድ አል ለተሚይ
🗓 ሙሐረም 15/1448
https://t.me/abdulham/2746
https://t.me/abdulham/2746
✅ወደ አላህ ከተጠጋህ
በየትኛውም የህይወት እርከን ላይ
ብትሆንም ደስተኛ ትሆናለህ ።
-✅ከራቅከውም ሀብታምም ሆንክ ድሃ
እድለቢስ ትሆናለህ ።
https://t.me/darulekra
🌑ስለ ቂያማ ዕለት የተነገሩ ሐዲሶች!
👉 ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿الْمُؤَذِّنُونَ أَطْوَلُ النَّاسِ أَعْنَاقًا يَوْمَ الْقِيَامَةِ﴾
“ሙዓዚኖች በቂያማ እለት ከሰዎች አንገተ ረጃጅሞቹ እነሱ ናቸው።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 387
📗የቂያማ እለት የሚሰጥህ መፅሀፍ ደራሲው አንተ ነህ !
https://t.me/darulekra
https://t.me/darulekra
Repost from ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
✅ ወርቃማ ምክር ለሰለፍዮች ከሸይኽ ሑሰይን ።
ሸይኻችን ሸይኽ ሑሰይን በዚህች አጭር ደቂቃ በጣም የሚገርም ምክር ለሰለፍዮች አስተላልፏል ። ለመሻኢኾች ፣ ለጡላቦች ፣ ለዱዓቶች ፣ ለቻናልና ግሩፕ ባልተቤቶች ባጠቃላይ ጠቃሚና ገሳጭ ምክር ነው እንጠቀምበት ። በሁሉም ነገር መግባትና ነገር ማዋሰድ የሰለፎች ባህሪ አይደለም ይልቁንም የተወገዘ ነው ። በሰለፍዮች ላይ መዝመትና ሰለፍዮችን መከፋፈል አላህ ያወገዘው ተግባር ነው ። ትላልቅ የሰለፍ ዑለሞች ካላቸው ትልቅ ቦታ ጋር በሁሉ ነገር በመግባታቸው የተወገዙ መኖራቸውን ጠቅሷል ።
ሰለፍዮች እርስ በርሳቸው መደጋገፍ መከባበር እንጂ መነቋቆር መለያየት እንደሌለባቸው በፍፁም በሰለፍዮች መካከል ወሬ ማዋሰድ እንደማያስፈልግ አበክሮ መክሯል ። በሙኻሊፎች ላይ እንጂ በሰለፍዮች ላይ መዝመት ዲንን መናድ መሆኑን አስጠንቅቋል ።
ማንን ፈልጎበት ነው ከማለት ወጥተን በምክሩ እንደ መስታወት ራሳችንን አይተን እናስተካክልበት ። ቁርኣንም ፣ ሐዲስም ፣ የሰለፎች ንግግርም ለተበሩክ ሳይሆን እኛን ለማከምና ለማስተካከል ነውና የመጡት እንጠቀምባቸው ! አላህ ይወፍቀን ።
በሚቀጥለው ሊንክ ገብተው ምክሩን ያዳምጡ :–
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/bahruteka/7389
http://t.me/bahruteka
Repost from ሰፊየ'ህ መድረሳ አዲስ አበባ(مدرسة صفية أديس اَبابا)
በድጋሚ አዲስ ዜና ለታዳጊዎች
ሰፊየ'ህ የቁርአን እና የተርቢያ ማእከል(መድረሳ) ቁርአን ነዘር የጨረሱ ታዳጊዎችን ተቀብሎ 20 ተማሪዎችን ብቻ የነፃ የ4 ጁዝእ ሒፍዝ ፕሮግራም አመቻችቷል::
እድሜ ከ12 በላይ(ወንዶችን ብቻ)
ፈጥነው ይመዝገቡ!!
https://t.me/medrestulsefiyaah
ዲን መመካከርር ነው!!
~~~~~~
ታላቁ ዓሊም ኢብኑ ሰዐዲይ (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ:-
“የሚመከረው አካል ደረጃው ከፍ ያለና እውቀቱ የበዛ ቢሆን እንኳ፣ ሲመከር ሊቆጣና ልቡም ልትኮማተር አይገባም። ይልቅ ምክር በመቀበል ላይ ሊሽቀዳደም ነው የሚገባው።”
📚[ተይሲሩ ለጢፊል መናን 1/250]
https://t.me/darulekra
Repost from قناة الشيخ الدكتور حسين بن محمد
الدين النصيحة
قال العلامة ابن سعدي
-رحمه الله-:
" المنصوح ولو كان كبير القدر كثير العلم:
عليه أن لا يغضب ولا يشمئز؛ بل يبادر بقبول النصيحة ".
📚تيسير اللطيف المنان ٢٥٠/١
👉ፈልጎ ሽማግሌ ልኮ አግብቷት ውለታ እንደዋለላት የሚያስብ ጀለፈፍ ባለትዳርም ይኖራልኮ:)
https://t.me/darulekra
☞ ዱንያ የቱን ያህል ብትወስድባቸዉም ሀብታም የሆኑ ሰዎች አሉ።
☞ ዱንያ የቱን ያህል ብትሠጣቸዉም ድሃ የሆኑ ሰዎች አሉ።
☞ ሀብታም ሆነው ለመኖር ሲሉ የድህነት ኑሮ የሚኖሩ ብዙ አሉ - ይቆጥባሉ አይበሉም አይጠጡም።
☞ መብቃቃት ግዙፍ የማያልቅ ሀብት ነው።
☞ ሀብታምነት የልብ ክብረት ነው፤ የገንዘብ መብዛት አይደለም ።
☞ ድህነትን አትፍሩ። ሞት እንደሚፈልጋችሁ ሁሉ ሲሳያችሁ እንደሚፈልጋችሁ እወቁ። ተብሏልና ።
✅"አንዳንድ ሰዎች በጣም ድሀ ከመሆናቸው የተነሳ ብር እንጂ ምንም የላቸውም"
https://t.me/darulekra
https://t.me/darulekra
👉እዉቀት በሌለዉ ትልቅ ሰዉ ዉስጥ ምንም ኸይር የለም
ዑርዋ ኢብኑ ዙበይር ለልጆቻቸው እንዲህ አሉ፦👇
«እኛ (በአንድ ወቅት) የማህበረሰባችን ታናናሾች ነበርን፤ ዛሬ ደግሞ አድገን ትልልቆች (አዋቂዎች) ሆነናል። እናንተም ዕድሜ ሰጥቷችሁ ከቆያችሁ እንደኛው ትልልቆች መሆናችሁ አይቀርም። ነገር ግን እውቀት በሌለው ትልቅ ሰው ውስጥ ምንም ኸይር የለም።»
[አል-አዳብ አሽ-ሸርዒያህ (2/113)]
https://t.me/darulekra
https://t.me/darulekra
👉የአላህ መልክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ፡-
👆❝ይህን ዚክር በቀን ውስጥ በእርሷ እርግጠኛ ሆኖ ያላት ሰው፣ ከዚያም ሳይመሽ በዚያው ቀን የሞተ፣ እርሱ ከጀነት ሰዎች ነው። ይህችን ዚክር- በእርሷ እርግጠኛ ሆኖ በሌሊት ያላትም ሰው፣ ከዚያም ሳይነጋ በዚያች ሌሊት የሞተ፣ እርሱ ከጀነት ሰዎች ነው።❞
📜(ሶሒሕ አል-ቡኻሪ - 6306)
https://t.me/darulekra
https://t.me/darulekra
👉 ተወኩልና ተውሒድ
የአንድ ሰው ተወኩሉ አይስተካከልም ተውሒዱ እስከ ሚስተካከል ። ተውሒዱ በጠነከረ ቁጥር ተወኩሉ ይጠነክራል ።
ይህን አስመልክቶ ኢብኑል ቀይም እንዲህ ይላል :-
يقول ابن القيم رحمه الله تعالى :
" لا يستقيم توكل العبد حتى يصح له توحيده ، بل حقيقة التوكل توحيد القلب ، فما دامت فيه علائق الشرك فتوكله معلول مدخول ، وعلى قدر تجريد التوحيد يكون صحة التوكل ، فإن العبد متى التفت إلى غير الله ، أخذ ذلك الإلتفات شعبة من شعب قلبه ، فنقص من توكله بقدر ذهاب تلك الشعبة ، ومن هاهنا ظن من ظن أن التوكل لا يصح إلا برفض الأسباب ، وهذا حق ، لكن رفضها عن القلب لا عن جوارح ، فالتوكل لا يتم إلا برفض الأسباب عن القلب وتعلق الجوارح بها ، فيكون منقطعا منها متصلا بها ".
مدارج السالكين : 2/120
🔷 " የአንድ ሰው ተወኩሉ አይስተካከልም ተውሒዱ እስኪስተካከል ። እንደውም እውነተኛው ተወኩል ልብን አንድ ማድረግ ነው ።
በልቡ ውስጥ ከሽርክ ጋር ንክኪ ካለ ተወኩሉ የታመመ በሽታ የገባበት ነው ። ተውሒድ በፀዳው ልክ የተወኩል ትክክለኛነት ይታወቃል ።
አንድ የአላህ ባሪያ ከአላህ ውጪ ወዳለ ልቡ በዞረ ቁጥር ያ መዞሩ ከልቡ የተወሰነ ክፍል ይይዛል ። ከተወኩሉ በመዞሩ ልክ ይቀንሳል ።
ከዚህ በመነሳት ተወኩል የሚባለው ነገር ሰበብን በመራቅ እንጂ ትክክል አይሆንም ብሎ የገመተ ሰው ገመተ ። ይህ እውነት ነው ። ነገር ግን ( ይህ ሲባል ) ሰበብን ከልብ ላይ ማራቅ እንጂ በአካል መተው አይደለም ። ተወኩል አይስተካከልም ሰበብን ከልብ በመተውና አካል በሱ ላይ መንጠልጠሉን በማቆም እንጂ ። በዚህም ከሷ የተቋረጠ ከሷ ጋር የተገናኘ ይሆናል " ።
ተወኩል የሚረጋገጠው ተውሒድ ሲረጋገጥ እና ሰበብን ከልብ በማውጣት ( በሰበቡ ላይ ባለመመካት ) እንዲሁም በአካል ሰበብ በማስገነኘትና የምናስገኘው ሰበብ በራሱ የምንፈልገውን ነገር በአላህ ፈቃድ እንጂ ማስገኘት አይችልም ብሎ በማመን ነው ።
http://t.me/bahruteka
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
