uk
Feedback
ዳሩል ኢቅረእ • دار الإقرأ

ዳሩል ኢቅረእ • دار الإقرأ

Відкрити в Telegram

وَالسَّلَامُ عَلَىٰ مَنِ اتَّبَعَ الْهُدَىٰ {{«ሰላምም ቀጥተኛውን መንገድ በተከተለ ሰው ላይ ይኹን፡፡}}  [ ሱረቱ ጣሀ - 47 ] "ከወሰን መተላለፍና ከመንሸራተት ተጠብቆ ታማኝ የሆነውን የተቀና አቋም የተቸረ ታድሏል።!" ብዕሬን እንደ ኻሊድ ኢብኑ ወሊድ ሰይፍ የሰላ አድርግልኝ🤲 ቻናሌ ላይ ስህተት ሲገኝ ቶሎ አሳውቁኝ @abuk29 https://t.me/darulekra

Показати більше
2 247
Підписники
+1524 години
+1017 днів
+39930 день
Архів дописів
🌑ስለ ቂያማ ዕለት የተነገሩ ሐዲሶች! 👉 ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿الْمُؤَذِّنُونَ أَطْوَلُ النَّاسِ أَعْنَاقًا يَوْمَ الْقِيَامَةِ﴾ “ሙዓዚኖች በቂያማ
🌑ስለ ቂያማ ዕለት የተነገሩ ሐዲሶች! 👉 ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿الْمُؤَذِّنُونَ أَطْوَلُ النَّاسِ أَعْنَاقًا يَوْمَ الْقِيَامَةِ﴾ “ሙዓዚኖች በቂያማ እለት ከሰዎች አንገተ ረጃጅሞቹ እነሱ ናቸው።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 387 📗የቂያማ እለት የሚሰጥህ መፅሀፍ ደራሲው አንተ ነህ ! https://t.me/darulekra https://t.me/darulekra

✅ ወርቃማ ምክር ለሰለፍዮች ከሸይኽ ሑሰይን ። ሸይኻችን ሸይኽ ሑሰይን በዚህች አጭር ደቂቃ በጣም የሚገርም ምክር ለሰለፍዮች አስተላልፏል ። ለመሻኢኾች ፣ ለጡላቦች ፣ ለዱዓቶች ፣ ለቻናልና ግሩፕ ባልተቤቶች ባጠቃላይ ጠቃሚና ገሳጭ ምክር ነው እንጠቀምበት ። በሁሉም ነገር መግባትና ነገር ማዋሰድ የሰለፎች ባህሪ አይደለም ይልቁንም የተወገዘ ነው ። በሰለፍዮች ላይ መዝመትና ሰለፍዮችን መከፋፈል አላህ ያወገዘው ተግባር ነው ። ትላልቅ የሰለፍ ዑለሞች ካላቸው ትልቅ ቦታ ጋር በሁሉ ነገር በመግባታቸው የተወገዙ መኖራቸውን ጠቅሷል ። ሰለፍዮች እርስ በርሳቸው መደጋገፍ መከባበር እንጂ መነቋቆር መለያየት እንደሌለባቸው በፍፁም በሰለፍዮች መካከል ወሬ ማዋሰድ እንደማያስፈልግ አበክሮ መክሯል ። በሙኻሊፎች ላይ እንጂ በሰለፍዮች ላይ መዝመት ዲንን መናድ መሆኑን አስጠንቅቋል ። ማንን ፈልጎበት ነው ከማለት ወጥተን በምክሩ እንደ መስታወት ራሳችንን አይተን እናስተካክልበት ። ቁርኣንም ፣ ሐዲስም ፣ የሰለፎች ንግግርም ለተበሩክ ሳይሆን እኛን ለማከምና ለማስተካከል ነውና የመጡት እንጠቀምባቸው ! አላህ ይወፍቀን ። በሚቀጥለው ሊንክ ገብተው ምክሩን ያዳምጡ :– 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/bahruteka/7389 http://t.me/bahruteka

🇪🇹የኢትዮጵያ ሰለፊዮችን ትክክለኛ ቻናል በቀላሉ ለማግኘት👉OPEN👈 ምትለዋን ብቻ ይጫኑ

017.mp336.27 MB

በድጋሚ አዲስ ዜና ለታዳጊዎች ሰፊየ'ህ የቁርአን እና የተርቢያ ማእከል(መድረሳ) ቁርአን ነዘር የጨረሱ ታዳጊዎችን ተቀብሎ 20 ተማሪዎችን ብቻ የነፃ የ4 ጁዝእ ሒፍዝ ፕሮግራም አመቻችቷል:: እድሜ ከ12 በላይ(ወንዶችን ብቻ) ፈጥነው ይመዝገቡ!! https://t.me/medrestulsefiyaah

ዲን መመካከርር ነው!! ~~~~~~ ታላቁ ዓሊም ኢብኑ ሰዐዲይ (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ:- “የሚመከረው አካል ደረጃው ከፍ ያለና እውቀቱ የበዛ ቢሆን እንኳ፣ ሲመከር ሊቆጣና ልቡም ልትኮማተር አይገባም። ይልቅ ምክር በመቀበል ላይ ሊሽቀዳደም ነው የሚገባው።” 📚[ተይሲሩ ለጢፊል መናን 1/250] https://t.me/darulekra

الدين النصيحة قال العلامة ابن سعدي -رحمه الله-: " المنصوح ولو كان كبير القدر كثير العلم: عليه أن لا يغضب ولا يشمئز؛ بل يبادر بقبول النصيحة ". 📚تيسير اللطيف المنان ٢٥٠/١

👉ፈልጎ ሽማግሌ ልኮ አግብቷት ውለታ እንደዋለላት የሚያስብ ጀለፈፍ ባለትዳርም ይኖራልኮ:) https://t.me/darulekra

016.mp344.37 MB

👉እዉቀት በሌለዉ ትልቅ ሰዉ ዉስጥ ምንም ኸይር የለም ዑርዋ ኢብኑ ዙበይር ለልጆቻቸው እንዲህ አሉ፦👇 «እኛ (በአንድ ወቅት) የማህበረሰባችን ታናናሾች ነበርን፤ ዛሬ ደግሞ አድገን ትልልቆች (አዋቂዎች) ሆነናል። እናንተም ዕድሜ ሰጥቷችሁ ከቆያችሁ እንደኛው ትልልቆች መሆናችሁ አይቀርም። ነገር ግን እውቀት በሌለው ትልቅ ሰው ውስጥ ምንም ኸይር የለም።» [አል-አዳብ አሽ-ሸርዒያህ (2/113)] https://t.me/darulekra https://t.me/darulekra

👉የአላህ መልክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ፡- 👆❝ይህን ዚክር በቀን ውስጥ በእርሷ እርግጠኛ ሆኖ ያላት ሰው፣ ከዚያም ሳይመሽ በዚያው ቀን የሞተ፣ እርሱ ከጀነት ሰዎች ነው። ይህችን ዚክር- በእርሷ እር
👉የአላህ መልክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ፡- 👆❝ይህን ዚክር በቀን ውስጥ በእርሷ እርግጠኛ ሆኖ ያላት ሰው፣ ከዚያም ሳይመሽ በዚያው ቀን የሞተ፣ እርሱ ከጀነት ሰዎች ነው። ይህችን ዚክር- በእርሷ እርግጠኛ ሆኖ በሌሊት ያላትም ሰው፣ ከዚያም ሳይነጋ በዚያች ሌሊት የሞተ፣ እርሱ ከጀነት ሰዎች ነው።❞ 📜​(ሶሒሕ አል-ቡኻሪ - 6306) https://t.me/darulekra https://t.me/darulekra

👉   ተወኩልና ተውሒድ የአንድ ሰው ተወኩሉ አይስተካከልም ተውሒዱ እስከ ሚስተካከል ። ተውሒዱ በጠነከረ ቁጥር ተወኩሉ ይጠነክራል ። ይህን አስመልክቶ ኢብኑል ቀይም እንዲህ ይላል :- يقول ابن القيم رحمه الله تعالى : " لا يستقيم توكل العبد حتى يصح له توحيده ، بل حقيقة التوكل توحيد القلب ، فما دامت فيه علائق الشرك فتوكله معلول مدخول ، وعلى قدر تجريد التوحيد يكون صحة التوكل ، فإن العبد متى التفت إلى غير الله ، أخذ ذلك الإلتفات شعبة من شعب قلبه ، فنقص من توكله بقدر ذهاب تلك الشعبة ، ومن هاهنا ظن من ظن أن التوكل لا يصح إلا برفض الأسباب ، وهذا حق ، لكن رفضها عن القلب لا عن جوارح ، فالتوكل لا يتم إلا برفض الأسباب عن القلب وتعلق الجوارح بها ، فيكون منقطعا منها متصلا بها ". مدارج السالكين  : 2/120 🔷  " የአንድ ሰው ተወኩሉ አይስተካከልም ተውሒዱ እስኪስተካከል ። እንደውም እውነተኛው ተወኩል ልብን አንድ ማድረግ ነው ። በልቡ ውስጥ ከሽርክ ጋር ንክኪ ካለ ተወኩሉ የታመመ በሽታ የገባበት ነው ። ተውሒድ  በፀዳው ልክ የተወኩል ትክክለኛነት ይታወቃል ። አንድ የአላህ ባሪያ ከአላህ ውጪ ወዳለ ልቡ በዞረ ቁጥር ያ መዞሩ ከልቡ የተወሰነ ክፍል ይይዛል ። ከተወኩሉ በመዞሩ ልክ ይቀንሳል ። ከዚህ በመነሳት ተወኩል የሚባለው ነገር ሰበብን በመራቅ እንጂ ትክክል አይሆንም ብሎ የገመተ ሰው ገመተ ። ይህ እውነት ነው ። ነገር ግን ( ይህ ሲባል ) ሰበብን ከልብ ላይ ማራቅ እንጂ በአካል መተው አይደለም ። ተወኩል አይስተካከልም ሰበብን ከልብ በመተውና አካል በሱ ላይ መንጠልጠሉን በማቆም እንጂ ። በዚህም ከሷ የተቋረጠ ከሷ ጋር የተገናኘ ይሆናል " ።     ተወኩል የሚረጋገጠው ተውሒድ ሲረጋገጥ እና ሰበብን ከልብ በማውጣት ( በሰበቡ ላይ ባለመመካት ) እንዲሁም በአካል ሰበብ በማስገነኘትና የምናስገኘው ሰበብ በራሱ የምንፈልገውን ነገር በአላህ ፈቃድ እንጂ ማስገኘት አይችልም ብሎ በማመን ነው ። http://t.me/bahruteka

015.mp317.44 MB

⭕️አቂዳዊ ጥያቄ 🛑ከአሏህ ውጪ ላለ አካል ማረድ ከየትኛው የሽርክ አይነት ነው የሚመደበው? ✅ትክክለኛውን መልስ ላገኘ የኢትዮጵያ ሰለፊዮች ቻናል ሽልማት አለው

ኢማሙ ሻፊዒይ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦ "ከሰዎች (ትችት) መዳኛ መንገድ እንደሌለ እወቁ። ይልቁንም የሚበጅህን ተመልከትና አጥብቀህ ያዝ።" [መናቂቡ ሻፊዒይ: 212] https://t.me/da
ኢማሙ ሻፊዒይ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦ "ከሰዎች (ትችት) መዳኛ መንገድ እንደሌለ እወቁ። ይልቁንም የሚበጅህን ተመልከትና አጥብቀህ ያዝ።" [መናቂቡ ሻፊዒይ: 212] https://t.me/darulekra https://t.me/darulekra

🚫 የሐጀሩል አስወድ ንጣት የሰውልጅ ሀጢያት ነው ያጠቆረው ! የአላህ መልእክተኛ – ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም – እንዲህ ይላሉ : – " ሐጀሩል አስወድ ከጀነት ከወተት የነጣ ሆኖ ወረደ ( ነገር ግን
🚫 የሐጀሩል አስወድ ንጣት የሰውልጅ ሀጢያት ነው ያጠቆረው ! የአላህ መልእክተኛ – ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም – እንዲህ ይላሉ : – " ሐጀሩል አስወድ ከጀነት ከወተት የነጣ ሆኖ ወረደ ( ነገር ግን ) የአደም ልጆች ( የሰው ልጅ ) ሀጢያት አጠቆረው "! ። http://t.me/bahruteka