💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot
Ko'proq ko'rsatish📈 Telegram kanali 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 analitikasi
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 286 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 6 159-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 357-o'rinni egallagan.
📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika
невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 286 obunachiga ega bo‘ldi.
25 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -60 ga, so‘nggi 24 soatda esa 0 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.
- Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
- Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 16.73% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 8.18% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
- Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 2 390 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 168 ta ko‘rish yig‘iladi.
- Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 0 ta reaksiya keladi.
📝 Tavsif va kontent siyosati
Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
“« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ
↓↓↓↓↓↓
@Ass_selefyaa_bot
@Ass_selefyaa_bot”
Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 27 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.
አንዳንዴ ደግሞ ወደርሱ መልካም በመዋላቸዉ (ጥሩን) ሊመነዳቸዉ (ሊከፍላቸዉ)ነዉ። ለእርሱ በጎ በመዋላቸዉ (ጥሩን ነገር) አፀፋ ሊከፍላቸዉ ነዉ። የልጁንና የባለቤቱን ምልጃ ሳይቀር በእዚህ ላይ ይበቃል። እርሱ ወደ ሚስቱና ወደ ልጆቹ ከጃይ ነዉና። ልጆቹ እና ባለቤቱ ከእርሱ ቢያፈነግጡ በዚህ ይጎዳል።የባሪያዉንም ምልጃ ይቀበላል። ምክንያቱም ምልጃዉ ካልተቀበለ አልታዘዘዉም እንዳይል ይፈራል። ወይም ለመጉዳት ይኳትናል ብሎ ይሰጋል። ከፊሉ ከከፊሉ ዘንድ የሚደረገዉ የባሮች ምልጃ ሁሉ ከእዚሁ አይነት(ምልጃ) ነዉ። አንዱ የአንዱን ምልጃ በመከጀል (በመፈለግ) ወይም በመፍራት ቢሆን እንጅ አይቀበለዉም። አላህ ግን ማንንም አይከጅልም አይፈራምም። ከማንም አይፈልግም። እንደዉም እርሱ ከሁሉ የተብቃቃ ነዉ።
⎗ قال تعالى: { أَلَاۤ إِنَّ لِلَّهِ مَن فِی ٱلسَّمَـٰوَ ٰتِ وَمَن فِی ٱلۡأَرۡضِۗ وَمَا یَتَّبِعُ ٱلَّذِینَ یَدۡعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ شُرَكَاۤءَۚ إِن یَتَّبِعُونَ إِلَّا ٱلظَّنَّ وَإِنۡ هُمۡ إِلَّا یَخۡرُصُونَ } { هُوَ ٱلَّذِی جَعَلَ لَكُمُ ٱلَّیۡلَ لِتَسۡكُنُوا۟ فِیهِ وَٱلنَّهَارَ مُبۡصِرًاۚ إِنَّ فِی ذَ ٰلِكَ لَـَٔایَـٰتࣲ لِّقَوۡمࣲ یَسۡمَعُونَ } { قَالُوا۟ ٱتَّخَذَ ٱللَّهُ وَلَدࣰاۗ سُبۡحَـٰنَهُۥۖ هُوَ ٱلۡغَنِیُّۖ لَهُۥ مَا فِی ٱلسَّمَـٰوَ ٰتِ وَمَا فِی ٱلۡأَرۡضِۚ }
⎘ አላህ እንዲህ ይላል፦ ንቁ! በሰማያት ያሉትና በምድርም ያሉት ሁሉ በእርግጥ የአላህ ናቸዉ፣ እነዚያ ከአላህ ሌላ ተጋሪዎችን የሚጠሩ ምንን ይከተላሉ ? ጥርጣሬን እንጅ ሌላ አይከተሉም። እነርሱም የሚዋሹ እንጅ አይደሉም። እርሱ ያ ሌሊትን በዉስጡ ልታርፉበት (ጨለማ)፣ ቀንንም (ልትሰሩበት): ብርሀንን ያደረገላችሁ ነዉ። በዚህ ዉስጥ ለሚሰሙ ህዝቦች በእርግጥ ታምራቶች አሉ። አላህ ያዘ (ወለዴ) አሉ። ከሚሉት ጥራት ተገባዉ። እርሱ ተብቃቂ ነዉ። በሰማያትና በምድር ያለዉ ሁሉ የርሱ ነዉ። (ዩኑስ፡ 66:68)
والمشركون : يتخزون شفعاء من جنس ما يعهدونه من الشفاعة : قال تعالى: { وَیَعۡبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ مَا لَا یَضُرُّهُمۡ وَلَا یَنفَعُهُمۡ وَیَقُولُونَ هَـٰۤؤُلَاۤءِ شُفَعَـٰۤؤُنَا عِندَ ٱللَّهِۚ قُلۡ أَتُنَبِّـُٔونَ ٱللَّهَ بِمَا لَا یَعۡلَمُ فِی ٱلسَّمَـٰوَ ٰتِ وَلَا فِی ٱلۡأَرۡضِۚ سُبۡحَـٰنَهُۥ وَتَعَـٰلَىٰ عَمَّا یُشۡرِكُونَ }
⎘ ሙሽሪኮች ፦ በለመዱት አይነት ምልጃ ላይ አማላጆችን ይይዛሉ። አላህ እንዲህ ይላል" ከአላህ ሌላ የማይጎዳቸዉን የማይጠቅማቸዉን ያመልካሉ። እነዚህም አላህ ዘንድ አማላጆቻልን ናቸዉ ይላሉ። አላህን በሰማያት እና በምድር ዉስጥ የማያቀዉ ነገር ኖሮ ትነግሩታላችሁን? በላቸዉ። ከሚያጋሩት ሁሉ ጠራ፣ላቀም (ዩኑስ:18)
وقال تعالى: { فَلَوۡلَا نَصَرَهُمُ ٱلَّذِینَ ٱتَّخَذُوا۟ مِن دُونِ ٱللَّهِ قُرۡبَانًا ءَالِهَةَۢۖ بَلۡ ضَلُّوا۟ عَنۡهُمۡۚ وَذَ ٰلِكَ إِفۡكُهُمۡ وَمَا كَانُوا۟ یَفۡتَرُونَ }
⎘ አላህ እንዲህ ይላል፦ እነዚያም መቃረቢያ ይሆኑ ዘንድ ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገዉ የያዙዋቸዉ አይረዷቸዉም ኖሯልን? በእርግጥ ከነሱ ራቁ። ይህም ዉሸታቸዉና (በልማድ) ይቀጥፉት የነበሩት ነዉ። (አል አሕቃፍ :28)
⎗ وأخبر عن المشركين أنهم قالوا: { مَا نَعۡبُدُهُمۡ إِلَّا لِیُقَرِّبُونَاۤ إِلَى ٱللَّهِ زُلۡفَىٰۤ )
⎘ አላህ ሙሽሪኮች እንዲህ እንዳሉ ተናገረ፦ ወደ አላህ ማቃረብን እንዲያቀርቡን እንጅ ለሌላ አናመልካቸዉም(ይላሉ)። (አዝ_ዙመር:3 )
⎗ وقال تعالى: { وَلَا یَأۡمُرَكُمۡ أَن تَتَّخِذُوا۟ ٱلۡمَلَـٰۤىِٕكَةَ وَٱلنَّبِیِّـۧنَ أَرۡبَابًاۗ أَیَأۡمُرُكُم بِٱلۡكُفۡرِ بَعۡدَ إِذۡ أَنتُم مُّسۡلِمُونَ }
⎘ አላህ እንዲህ ይላል፦ "መላእክትንና ነብያትንም አማልክት አድርጋችሁ እንድትይዙ ሊያዛችሁ (አይገባዉም)። እናንተ ሙስሊሞች ከሆናችሁ በኋላ በክህደት ያዟችኋልን። (አል ዒምራን: 80)
✍️ ይቀጥላል ኢንሻ አላህ......!
╭┈──── •📚•
╰┈➢ t.me/https_Asselefya1
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
