uz
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Kanalga Telegram’da o‘tish

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 analitikasi

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 286 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 6 159-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 357-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 286 obunachiga ega bo‘ldi.

25 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -60 ga, so‘nggi 24 soatda esa 0 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 16.73% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 8.18% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 2 390 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 168 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 0 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 27 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 286
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-67 kunlar
-6030 kunlar
Postlar arxiv
~ አንዳንድ ወደ ዳእዋ የገባችሁ ወንድሞች ፈገግታ ከአሊሞች ተማሩ፣ ጭራሽ ከተራ ሰዉ የማይሻል መገልፈጥ የሚገለፍጡ አሉ እኮ ታረሙ! ከስር ያለ ከእናንተ ምን ሊማር ነዉ? ላጤዎችም፦ በሉ የሸይኹ ምክርም ስሙ...ያለ ምክንያት ከትዳር የዘገየ ወደ ዶክተር እንድሄድ እመክራለሁ አሉ¡ =

~ እያንዳንዱ ወንድም ወደ እህቱ ሊዞር ይገባዋል። ወደ እሷ በመልካም ሊኗኗር፣ ሊታገሳት፤ ሊጠብቃት ፤ ሊያጠናክራት ፣ ሊያዝንላት ይገባዋል። =

~ እሳት ለመግባት ምክንያት ከሚሆኑት ዉስጥ ሴት ተገላልጣ መዉጣቷ ነዉ። =

ደሞ መጣ የማትባልበት የጌታህ በር የአላህ በር ብቻ ነዉ። =

إن كان قلبي لا يغار لدينه فلا هو قلبي ولا أنا صاحبه
إن كان قلبي لا يغار لدينه فلا هو قلبي ولا أنا صاحبه

الواسطة بين الحق والخلق አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ       【ክፍል  ⓵⓼】 📒የተሳሳተ እና ትክክለኛ ምልጃ وقال تعالى:  { قُلِ ٱدۡعُوا۟ ٱلَّذِینَ زَعَمۡتُم مِّن دُونِهِۦ فَلَا یَمۡلِكُونَ كَشۡفَ ٱلضُّرِّ عَنكُمۡ وَلَا تَحۡوِیلًا } { أُو۟لَـٰۤىِٕكَ ٱلَّذِینَ یَدۡعُونَ یَبۡتَغُونَ إِلَىٰ رَبِّهِمُ ٱلۡوَسِیلَةَ أَیُّهُمۡ أَقۡرَبُ وَیَرۡجُونَ رَحۡمَتَهُۥ وَیَخَافُونَ عَذَابَهُۥۤۚ إِنَّ عَذَابَ رَبِّكَ كَانَ مَحۡذُورࣰا }አላህ እንዲህ ይላል፦  አነዚያ ከእርሱ ሌላ (አማልክት) የምትሏቸዉን ጥሩ።  ከእናንተም ላይ ጉዳትን ወደ ሌላ ማዞር አይችሉም በላቸዉ።እነዚያ እነርሱ  የሚያመልኳቸዉ  ማናቸዉም(ወደ አላህ) በጣም ቀራቢያቸዉ ወደ ጌታዉ መቃረቢያን(ስራ) ይፈልጋሉ። እዝነቱንም ይከጅላሉ። ቅጣቱንም ይፈራሉ። የጌታህ ቅጣት የሚፈራ ነዉና። (አል ኢስራእ: 56:57) ⎗ فَأَخبر  أنَّ ما يدَّعِي من دُونهِ  لا يملِكُ كَشْفَ ضُرٍّ ولا تحْويلهُ ، وأنَّهُمْ  يرْجُون رَحْمَتهُ، ويخافُونَ عَزابهُ .  ويتقرّبُون  إليهِ، فهُوَ سُبْحانهُ  قدْ نفی ما مِنْ الملائِكَةِ والْأنْبِياء ، إلا مِنْ الشَّفاعَةِ بِإذْنِهِ . والشفاعَةُ هِيَ الدُعاءُ. አላህ ከእርሱ ዉጭ  የሚጠራ አካል ሁሉ ችግርን ማስወገድ ይሁን ማዞር እንደማይችል ተናገረ እርሱ (ተጠሪዎቹ) እዝነቱን እንደሚፈልጉ፣ ቅጣቱን እንደሚፈሩና ወደ እርሱ እንደሚቃረቡ ተናግሯል። እርሱ አላህ በፍቃዱ የሚከሰተዉ ምልጃ ሲቀር በመላእክትና በነብያት ላይ ያለዉን አስወገደ። ምልጃ ማለት ዱዓእ(ፀሎት) ነዉ። ⎗ ولا رَيْبَ أنَّ دُعاءَ الْخَلْقِ  بَعْضِهِمْ لِبَعْضِ نافِعٌ ،  وَاللهُ قَدْ أَمَرَ بِذَلِكَ ، لَكِنَّ الدَّعِيَ الشافِعَ، ليْسَ لَهُ أنْ يَدْعُوَ ويشْفَعَ إلا بِإذْنِ الله  لَهُ فِي ذَالِكَ، فَلايشْفعُ شَفَاعَةً نُهِيَ عَنْها، كَالشفعَةِ  لَلْمُشْرِكِينَ والدُّعاءِ لهُمْ  بِلْمَغْفِرَةِ . ⎘ ፍጡራን ከፊሉ ለከፊሉ የሚያደርጉት ፀሎት ጥርጥር የሌለለበት ጠቃሚ ነዉ። አላህ በእርግጥ በዚህ አዟልነገር ግን ዱዓእ አድራጊዉ አማላጁ  አላህ ለእርሱ ፈቅዶለት እንጅ ማማለድ አይችልም። ለሙሽሪኮች  ማማለድና ለእርሱ ምልጃ መጠየቅን የመሳሰለ የተከለከለ ምልጃም ሊጠይቅ አይገባም። ⎗ قال تعالى :{ مَا كَانَ لِلنَّبِیِّ وَٱلَّذِینَ ءَامَنُوۤا۟ أَن یَسۡتَغۡفِرُوا۟ لِلۡمُشۡرِكِینَ وَلَوۡ كَانُوۤا۟ أُو۟لِی قُرۡبَىٰ مِنۢ بَعۡدِ مَا تَبَیَّنَ لَهُمۡ أَنَّهُمۡ أَصۡحَـٰبُ ٱلۡجَحِیمِ ) { وَمَا كَانَ ٱسۡتِغۡفَارُ إِبۡرَ ٰ⁠هِیمَ لِأَبِیهِ إِلَّا عَن مَّوۡعِدَةࣲ وَعَدَهَاۤ إِیَّاهُ فَلَمَّا تَبَیَّنَ لَهُۥۤ أَنَّهُۥ عَدُوࣱّ لِّلَّهِ تَبَرَّأَ مِنۡهُۚ  )አላህ እንዲህ ይላል፦   ለነብዩ እና ለእነዚያ ላመኑት  ለአጋሪዎቹ የዝምድና ባለቤቶች ቢሆኑም እንኳን እነሱ (ከሐዲዎች)  የእሳት ጓዶች በመሆናቸዉ  ከተገለጻላቸዉ በኋላ ምሕረትን ሊለምኑ የሚገባ  አልነበረም።  የኢብራሂምም ለአባቱ ምሕረትን መለመን ለእርሱ  ገብቶለት  ለነበረችዉ ቃል(ለመሙላት) እንጅ ለሌላ አልነበረም። እርሱም የአላህ ጠላት መሆኑ ለእርሱ  በተገለፀለት ጊዜ ከእርሱ ራቀ፣ (ተወዉ)። (አትተዉባህ: 113_114) ⎗ وقال تعالى: { سَوَاۤءٌ عَلَیۡهِمۡ أَسۡتَغۡفَرۡتَ لَهُمۡ أَمۡ لَمۡ تَسۡتَغۡفِرۡ لَهُمۡ لَن یَغۡفِرَ ٱللَّهُ لَهُمۡۚ አላህ  ሙናፊቆችን አስመልክቶ እንዲህ ይላል፦ ምሕረትን ብትለምንላቸዉ ወይም ምሕረትን  ባትለምንላቸዉ በእነርሱ ላይ እኩል ነዉ። አላህ  ለእነርሱ በፍፁም አይምርም።  (አል ሙናፊቁን:6) ✍️ ይቀጥላል ኢንሻ አላህ.....! ╭┈──── •📚• ╰┈➢ t.me/https_Asselefya1

ፈገግ አደረገኝና አካፈልኳችሁ ለተጨማሪ ቻናሉ ግቡና እዪ እ¡¿

2 ያገባህ 3ኛ አግባ!... ሰላም ታገኛለህ። 3 ያገባህ 4ኛ አግባ!... ሰላም ያገኛሉ! --- ከዓረበኛ ወደ አማረኛ የተመለሰ t.me/abdu_rheman_aman

በምን ቀን ነዉ  ያወኩት በምትሉት ሰዉ ሳይሆን እስከዛሬ የት ነበር በምትሉት ሰዉ አላህ ያስደስታችሁ። =

":اللهُمَّ إنا نسألُكَ حُبَّك، وحُبَّ من يُحِبُّك، وحُبَّ كُلَّ عملٍ يُقرِبُنا إلى حُبِّك . =

~ አንዳንድ ሰዎች እነሱን የሚያስተዉሱን ነገሮች በክብር እንዳይጠፉብን እናስቀምጣለን! ~ አንዳንዶቹን ደግሞ እነሱን የሚያስታዉሱን ነገሮች በሙሉ እናጠፋለን ...!

سورة الطلاق الشيخ فارس عباد.mp32.30 MB

አሰላምአለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ የአፋልጉኝ ጥሪ ይህ በምስሉላይ የምትመለከቱት ወንድማችን ስሙ አብዱ ጀማል ፈንታዉ ይባላል የትዉልድ ሀገሩ ወለጋ ከወለጋ ተፈናቅለዉ ወደደብረ ብረሀን ሂደዉ ነበ
አሰላምአለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ      የአፋልጉኝ ጥሪ ይህ በምስሉላይ የምትመለከቱት ወንድማችን ስሙ አብዱ ጀማል ፈንታዉ ይባላል  የትዉልድ ሀገሩ ወለጋ  ከወለጋ ተፈናቅለዉ ወደደብረ ብረሀን ሂደዉ ነበር  ከነቤተሰቦቹ ከዛም ተነስቶ ለቂራአት ወደወሎ ሂዷነበር ከዛ ወደቤተሰቦቹ ሲመለስ በዛዉ ጠፍቷል ከጠፋ  2 (ሁለት ) አመት ሁኖታል ቤተሰብ እጂግ በጭቅ ዉስጥ ነዉ ያሉት እናት ና አባት ከዛሬ ነገ ይመጣልናል እያሉ ሁሌ ጥበቃላይ ናቸዉ በጣም ከባድ ነዉ መቸም እህቶችም ወድሞች አሉን ስሜቱን መረዳት ቀላል ነዉ የወለዳችሁም እኳን ጠፍቶ ድምፁን ለተወሰኑ ቀኖች ስናጣዉ ስሜቱን ታዉቁታላችሁ እባካችሁ ይሄን ወንድም ያያችሁ አሳዉቁን ይሄንን መልእክት የምታዩ ሁሉ በየቻናሉ ሸር በማድረግ ተባበሩን ሁለት አመት ከባድ ነዉ ሀቂቃ አለ ወይስ የለም እያሉ ማሰብ ከባድ በሽታነዉ :: በተለይ ለናትና ላባት በዚህ ስልክ ቁጥር አሳዉቁን 👇👇👇 0917188461 ወይም 0530823709

{ صِرَاطِ اللَّهِ الَّذِي لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ أَلَا إِلَى اللَّهِ تَصِيرُ الْأُمُورُ } =