ar
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

الذهاب إلى القناة على Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

تُعد قناة 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 286 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 159 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 357 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 286 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 25 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -60، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 0، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 16.73‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.18‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 390 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 168 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 27 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 286
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-67 أيام
-6030 أيام
أرشيف المشاركات
~ አንዳንድ ወደ ዳእዋ የገባችሁ ወንድሞች ፈገግታ ከአሊሞች ተማሩ፣ ጭራሽ ከተራ ሰዉ የማይሻል መገልፈጥ የሚገለፍጡ አሉ እኮ ታረሙ! ከስር ያለ ከእናንተ ምን ሊማር ነዉ? ላጤዎችም፦ በሉ የሸይኹ ምክርም ስሙ...ያለ ምክንያት ከትዳር የዘገየ ወደ ዶክተር እንድሄድ እመክራለሁ አሉ¡ =

~ እያንዳንዱ ወንድም ወደ እህቱ ሊዞር ይገባዋል። ወደ እሷ በመልካም ሊኗኗር፣ ሊታገሳት፤ ሊጠብቃት ፤ ሊያጠናክራት ፣ ሊያዝንላት ይገባዋል። =

~ እሳት ለመግባት ምክንያት ከሚሆኑት ዉስጥ ሴት ተገላልጣ መዉጣቷ ነዉ። =

ደሞ መጣ የማትባልበት የጌታህ በር የአላህ በር ብቻ ነዉ። =

إن كان قلبي لا يغار لدينه فلا هو قلبي ولا أنا صاحبه
إن كان قلبي لا يغار لدينه فلا هو قلبي ولا أنا صاحبه

الواسطة بين الحق والخلق አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ       【ክፍል  ⓵⓼】 📒የተሳሳተ እና ትክክለኛ ምልጃ وقال تعالى:  { قُلِ ٱدۡعُوا۟ ٱلَّذِینَ زَعَمۡتُم مِّن دُونِهِۦ فَلَا یَمۡلِكُونَ كَشۡفَ ٱلضُّرِّ عَنكُمۡ وَلَا تَحۡوِیلًا } { أُو۟لَـٰۤىِٕكَ ٱلَّذِینَ یَدۡعُونَ یَبۡتَغُونَ إِلَىٰ رَبِّهِمُ ٱلۡوَسِیلَةَ أَیُّهُمۡ أَقۡرَبُ وَیَرۡجُونَ رَحۡمَتَهُۥ وَیَخَافُونَ عَذَابَهُۥۤۚ إِنَّ عَذَابَ رَبِّكَ كَانَ مَحۡذُورࣰا }አላህ እንዲህ ይላል፦  አነዚያ ከእርሱ ሌላ (አማልክት) የምትሏቸዉን ጥሩ።  ከእናንተም ላይ ጉዳትን ወደ ሌላ ማዞር አይችሉም በላቸዉ።እነዚያ እነርሱ  የሚያመልኳቸዉ  ማናቸዉም(ወደ አላህ) በጣም ቀራቢያቸዉ ወደ ጌታዉ መቃረቢያን(ስራ) ይፈልጋሉ። እዝነቱንም ይከጅላሉ። ቅጣቱንም ይፈራሉ። የጌታህ ቅጣት የሚፈራ ነዉና። (አል ኢስራእ: 56:57) ⎗ فَأَخبر  أنَّ ما يدَّعِي من دُونهِ  لا يملِكُ كَشْفَ ضُرٍّ ولا تحْويلهُ ، وأنَّهُمْ  يرْجُون رَحْمَتهُ، ويخافُونَ عَزابهُ .  ويتقرّبُون  إليهِ، فهُوَ سُبْحانهُ  قدْ نفی ما مِنْ الملائِكَةِ والْأنْبِياء ، إلا مِنْ الشَّفاعَةِ بِإذْنِهِ . والشفاعَةُ هِيَ الدُعاءُ. አላህ ከእርሱ ዉጭ  የሚጠራ አካል ሁሉ ችግርን ማስወገድ ይሁን ማዞር እንደማይችል ተናገረ እርሱ (ተጠሪዎቹ) እዝነቱን እንደሚፈልጉ፣ ቅጣቱን እንደሚፈሩና ወደ እርሱ እንደሚቃረቡ ተናግሯል። እርሱ አላህ በፍቃዱ የሚከሰተዉ ምልጃ ሲቀር በመላእክትና በነብያት ላይ ያለዉን አስወገደ። ምልጃ ማለት ዱዓእ(ፀሎት) ነዉ። ⎗ ولا رَيْبَ أنَّ دُعاءَ الْخَلْقِ  بَعْضِهِمْ لِبَعْضِ نافِعٌ ،  وَاللهُ قَدْ أَمَرَ بِذَلِكَ ، لَكِنَّ الدَّعِيَ الشافِعَ، ليْسَ لَهُ أنْ يَدْعُوَ ويشْفَعَ إلا بِإذْنِ الله  لَهُ فِي ذَالِكَ، فَلايشْفعُ شَفَاعَةً نُهِيَ عَنْها، كَالشفعَةِ  لَلْمُشْرِكِينَ والدُّعاءِ لهُمْ  بِلْمَغْفِرَةِ . ⎘ ፍጡራን ከፊሉ ለከፊሉ የሚያደርጉት ፀሎት ጥርጥር የሌለለበት ጠቃሚ ነዉ። አላህ በእርግጥ በዚህ አዟልነገር ግን ዱዓእ አድራጊዉ አማላጁ  አላህ ለእርሱ ፈቅዶለት እንጅ ማማለድ አይችልም። ለሙሽሪኮች  ማማለድና ለእርሱ ምልጃ መጠየቅን የመሳሰለ የተከለከለ ምልጃም ሊጠይቅ አይገባም። ⎗ قال تعالى :{ مَا كَانَ لِلنَّبِیِّ وَٱلَّذِینَ ءَامَنُوۤا۟ أَن یَسۡتَغۡفِرُوا۟ لِلۡمُشۡرِكِینَ وَلَوۡ كَانُوۤا۟ أُو۟لِی قُرۡبَىٰ مِنۢ بَعۡدِ مَا تَبَیَّنَ لَهُمۡ أَنَّهُمۡ أَصۡحَـٰبُ ٱلۡجَحِیمِ ) { وَمَا كَانَ ٱسۡتِغۡفَارُ إِبۡرَ ٰ⁠هِیمَ لِأَبِیهِ إِلَّا عَن مَّوۡعِدَةࣲ وَعَدَهَاۤ إِیَّاهُ فَلَمَّا تَبَیَّنَ لَهُۥۤ أَنَّهُۥ عَدُوࣱّ لِّلَّهِ تَبَرَّأَ مِنۡهُۚ  )አላህ እንዲህ ይላል፦   ለነብዩ እና ለእነዚያ ላመኑት  ለአጋሪዎቹ የዝምድና ባለቤቶች ቢሆኑም እንኳን እነሱ (ከሐዲዎች)  የእሳት ጓዶች በመሆናቸዉ  ከተገለጻላቸዉ በኋላ ምሕረትን ሊለምኑ የሚገባ  አልነበረም።  የኢብራሂምም ለአባቱ ምሕረትን መለመን ለእርሱ  ገብቶለት  ለነበረችዉ ቃል(ለመሙላት) እንጅ ለሌላ አልነበረም። እርሱም የአላህ ጠላት መሆኑ ለእርሱ  በተገለፀለት ጊዜ ከእርሱ ራቀ፣ (ተወዉ)። (አትተዉባህ: 113_114) ⎗ وقال تعالى: { سَوَاۤءٌ عَلَیۡهِمۡ أَسۡتَغۡفَرۡتَ لَهُمۡ أَمۡ لَمۡ تَسۡتَغۡفِرۡ لَهُمۡ لَن یَغۡفِرَ ٱللَّهُ لَهُمۡۚ አላህ  ሙናፊቆችን አስመልክቶ እንዲህ ይላል፦ ምሕረትን ብትለምንላቸዉ ወይም ምሕረትን  ባትለምንላቸዉ በእነርሱ ላይ እኩል ነዉ። አላህ  ለእነርሱ በፍፁም አይምርም።  (አል ሙናፊቁን:6) ✍️ ይቀጥላል ኢንሻ አላህ.....! ╭┈──── •📚• ╰┈➢ t.me/https_Asselefya1

ፈገግ አደረገኝና አካፈልኳችሁ ለተጨማሪ ቻናሉ ግቡና እዪ እ¡¿

2 ያገባህ 3ኛ አግባ!... ሰላም ታገኛለህ። 3 ያገባህ 4ኛ አግባ!... ሰላም ያገኛሉ! --- ከዓረበኛ ወደ አማረኛ የተመለሰ t.me/abdu_rheman_aman

በምን ቀን ነዉ  ያወኩት በምትሉት ሰዉ ሳይሆን እስከዛሬ የት ነበር በምትሉት ሰዉ አላህ ያስደስታችሁ። =

":اللهُمَّ إنا نسألُكَ حُبَّك، وحُبَّ من يُحِبُّك، وحُبَّ كُلَّ عملٍ يُقرِبُنا إلى حُبِّك . =

~ አንዳንድ ሰዎች እነሱን የሚያስተዉሱን ነገሮች በክብር እንዳይጠፉብን እናስቀምጣለን! ~ አንዳንዶቹን ደግሞ እነሱን የሚያስታዉሱን ነገሮች በሙሉ እናጠፋለን ...!

سورة الطلاق الشيخ فارس عباد.mp32.30 MB

አሰላምአለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ የአፋልጉኝ ጥሪ ይህ በምስሉላይ የምትመለከቱት ወንድማችን ስሙ አብዱ ጀማል ፈንታዉ ይባላል የትዉልድ ሀገሩ ወለጋ ከወለጋ ተፈናቅለዉ ወደደብረ ብረሀን ሂደዉ ነበ
አሰላምአለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ      የአፋልጉኝ ጥሪ ይህ በምስሉላይ የምትመለከቱት ወንድማችን ስሙ አብዱ ጀማል ፈንታዉ ይባላል  የትዉልድ ሀገሩ ወለጋ  ከወለጋ ተፈናቅለዉ ወደደብረ ብረሀን ሂደዉ ነበር  ከነቤተሰቦቹ ከዛም ተነስቶ ለቂራአት ወደወሎ ሂዷነበር ከዛ ወደቤተሰቦቹ ሲመለስ በዛዉ ጠፍቷል ከጠፋ  2 (ሁለት ) አመት ሁኖታል ቤተሰብ እጂግ በጭቅ ዉስጥ ነዉ ያሉት እናት ና አባት ከዛሬ ነገ ይመጣልናል እያሉ ሁሌ ጥበቃላይ ናቸዉ በጣም ከባድ ነዉ መቸም እህቶችም ወድሞች አሉን ስሜቱን መረዳት ቀላል ነዉ የወለዳችሁም እኳን ጠፍቶ ድምፁን ለተወሰኑ ቀኖች ስናጣዉ ስሜቱን ታዉቁታላችሁ እባካችሁ ይሄን ወንድም ያያችሁ አሳዉቁን ይሄንን መልእክት የምታዩ ሁሉ በየቻናሉ ሸር በማድረግ ተባበሩን ሁለት አመት ከባድ ነዉ ሀቂቃ አለ ወይስ የለም እያሉ ማሰብ ከባድ በሽታነዉ :: በተለይ ለናትና ላባት በዚህ ስልክ ቁጥር አሳዉቁን 👇👇👇 0917188461 ወይም 0530823709

{ صِرَاطِ اللَّهِ الَّذِي لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ أَلَا إِلَى اللَّهِ تَصِيرُ الْأُمُورُ } =