es
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Ir al canal en Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 286 suscriptores, ocupando la posición 6 159 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 357 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 286 suscriptores.

Según los últimos datos del 25 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -60, y en las últimas 24 horas de 0, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 16.73%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.18% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 390 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 168 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 27 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 286
Suscriptores
Sin datos24 horas
-67 días
-6030 días
Archivo de publicaciones
~ አንዳንድ ወደ ዳእዋ የገባችሁ ወንድሞች ፈገግታ ከአሊሞች ተማሩ፣ ጭራሽ ከተራ ሰዉ የማይሻል መገልፈጥ የሚገለፍጡ አሉ እኮ ታረሙ! ከስር ያለ ከእናንተ ምን ሊማር ነዉ? ላጤዎችም፦ በሉ የሸይኹ ምክርም ስሙ...ያለ ምክንያት ከትዳር የዘገየ ወደ ዶክተር እንድሄድ እመክራለሁ አሉ¡ =

~ እያንዳንዱ ወንድም ወደ እህቱ ሊዞር ይገባዋል። ወደ እሷ በመልካም ሊኗኗር፣ ሊታገሳት፤ ሊጠብቃት ፤ ሊያጠናክራት ፣ ሊያዝንላት ይገባዋል። =

~ እሳት ለመግባት ምክንያት ከሚሆኑት ዉስጥ ሴት ተገላልጣ መዉጣቷ ነዉ። =

ደሞ መጣ የማትባልበት የጌታህ በር የአላህ በር ብቻ ነዉ። =

إن كان قلبي لا يغار لدينه فلا هو قلبي ولا أنا صاحبه
إن كان قلبي لا يغار لدينه فلا هو قلبي ولا أنا صاحبه

الواسطة بين الحق والخلق አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ       【ክፍል  ⓵⓼】 📒የተሳሳተ እና ትክክለኛ ምልጃ وقال تعالى:  { قُلِ ٱدۡعُوا۟ ٱلَّذِینَ زَعَمۡتُم مِّن دُونِهِۦ فَلَا یَمۡلِكُونَ كَشۡفَ ٱلضُّرِّ عَنكُمۡ وَلَا تَحۡوِیلًا } { أُو۟لَـٰۤىِٕكَ ٱلَّذِینَ یَدۡعُونَ یَبۡتَغُونَ إِلَىٰ رَبِّهِمُ ٱلۡوَسِیلَةَ أَیُّهُمۡ أَقۡرَبُ وَیَرۡجُونَ رَحۡمَتَهُۥ وَیَخَافُونَ عَذَابَهُۥۤۚ إِنَّ عَذَابَ رَبِّكَ كَانَ مَحۡذُورࣰا }አላህ እንዲህ ይላል፦  አነዚያ ከእርሱ ሌላ (አማልክት) የምትሏቸዉን ጥሩ።  ከእናንተም ላይ ጉዳትን ወደ ሌላ ማዞር አይችሉም በላቸዉ።እነዚያ እነርሱ  የሚያመልኳቸዉ  ማናቸዉም(ወደ አላህ) በጣም ቀራቢያቸዉ ወደ ጌታዉ መቃረቢያን(ስራ) ይፈልጋሉ። እዝነቱንም ይከጅላሉ። ቅጣቱንም ይፈራሉ። የጌታህ ቅጣት የሚፈራ ነዉና። (አል ኢስራእ: 56:57) ⎗ فَأَخبر  أنَّ ما يدَّعِي من دُونهِ  لا يملِكُ كَشْفَ ضُرٍّ ولا تحْويلهُ ، وأنَّهُمْ  يرْجُون رَحْمَتهُ، ويخافُونَ عَزابهُ .  ويتقرّبُون  إليهِ، فهُوَ سُبْحانهُ  قدْ نفی ما مِنْ الملائِكَةِ والْأنْبِياء ، إلا مِنْ الشَّفاعَةِ بِإذْنِهِ . والشفاعَةُ هِيَ الدُعاءُ. አላህ ከእርሱ ዉጭ  የሚጠራ አካል ሁሉ ችግርን ማስወገድ ይሁን ማዞር እንደማይችል ተናገረ እርሱ (ተጠሪዎቹ) እዝነቱን እንደሚፈልጉ፣ ቅጣቱን እንደሚፈሩና ወደ እርሱ እንደሚቃረቡ ተናግሯል። እርሱ አላህ በፍቃዱ የሚከሰተዉ ምልጃ ሲቀር በመላእክትና በነብያት ላይ ያለዉን አስወገደ። ምልጃ ማለት ዱዓእ(ፀሎት) ነዉ። ⎗ ولا رَيْبَ أنَّ دُعاءَ الْخَلْقِ  بَعْضِهِمْ لِبَعْضِ نافِعٌ ،  وَاللهُ قَدْ أَمَرَ بِذَلِكَ ، لَكِنَّ الدَّعِيَ الشافِعَ، ليْسَ لَهُ أنْ يَدْعُوَ ويشْفَعَ إلا بِإذْنِ الله  لَهُ فِي ذَالِكَ، فَلايشْفعُ شَفَاعَةً نُهِيَ عَنْها، كَالشفعَةِ  لَلْمُشْرِكِينَ والدُّعاءِ لهُمْ  بِلْمَغْفِرَةِ . ⎘ ፍጡራን ከፊሉ ለከፊሉ የሚያደርጉት ፀሎት ጥርጥር የሌለለበት ጠቃሚ ነዉ። አላህ በእርግጥ በዚህ አዟልነገር ግን ዱዓእ አድራጊዉ አማላጁ  አላህ ለእርሱ ፈቅዶለት እንጅ ማማለድ አይችልም። ለሙሽሪኮች  ማማለድና ለእርሱ ምልጃ መጠየቅን የመሳሰለ የተከለከለ ምልጃም ሊጠይቅ አይገባም። ⎗ قال تعالى :{ مَا كَانَ لِلنَّبِیِّ وَٱلَّذِینَ ءَامَنُوۤا۟ أَن یَسۡتَغۡفِرُوا۟ لِلۡمُشۡرِكِینَ وَلَوۡ كَانُوۤا۟ أُو۟لِی قُرۡبَىٰ مِنۢ بَعۡدِ مَا تَبَیَّنَ لَهُمۡ أَنَّهُمۡ أَصۡحَـٰبُ ٱلۡجَحِیمِ ) { وَمَا كَانَ ٱسۡتِغۡفَارُ إِبۡرَ ٰ⁠هِیمَ لِأَبِیهِ إِلَّا عَن مَّوۡعِدَةࣲ وَعَدَهَاۤ إِیَّاهُ فَلَمَّا تَبَیَّنَ لَهُۥۤ أَنَّهُۥ عَدُوࣱّ لِّلَّهِ تَبَرَّأَ مِنۡهُۚ  )አላህ እንዲህ ይላል፦   ለነብዩ እና ለእነዚያ ላመኑት  ለአጋሪዎቹ የዝምድና ባለቤቶች ቢሆኑም እንኳን እነሱ (ከሐዲዎች)  የእሳት ጓዶች በመሆናቸዉ  ከተገለጻላቸዉ በኋላ ምሕረትን ሊለምኑ የሚገባ  አልነበረም።  የኢብራሂምም ለአባቱ ምሕረትን መለመን ለእርሱ  ገብቶለት  ለነበረችዉ ቃል(ለመሙላት) እንጅ ለሌላ አልነበረም። እርሱም የአላህ ጠላት መሆኑ ለእርሱ  በተገለፀለት ጊዜ ከእርሱ ራቀ፣ (ተወዉ)። (አትተዉባህ: 113_114) ⎗ وقال تعالى: { سَوَاۤءٌ عَلَیۡهِمۡ أَسۡتَغۡفَرۡتَ لَهُمۡ أَمۡ لَمۡ تَسۡتَغۡفِرۡ لَهُمۡ لَن یَغۡفِرَ ٱللَّهُ لَهُمۡۚ አላህ  ሙናፊቆችን አስመልክቶ እንዲህ ይላል፦ ምሕረትን ብትለምንላቸዉ ወይም ምሕረትን  ባትለምንላቸዉ በእነርሱ ላይ እኩል ነዉ። አላህ  ለእነርሱ በፍፁም አይምርም።  (አል ሙናፊቁን:6) ✍️ ይቀጥላል ኢንሻ አላህ.....! ╭┈──── •📚• ╰┈➢ t.me/https_Asselefya1

ፈገግ አደረገኝና አካፈልኳችሁ ለተጨማሪ ቻናሉ ግቡና እዪ እ¡¿

2 ያገባህ 3ኛ አግባ!... ሰላም ታገኛለህ። 3 ያገባህ 4ኛ አግባ!... ሰላም ያገኛሉ! --- ከዓረበኛ ወደ አማረኛ የተመለሰ t.me/abdu_rheman_aman

በምን ቀን ነዉ  ያወኩት በምትሉት ሰዉ ሳይሆን እስከዛሬ የት ነበር በምትሉት ሰዉ አላህ ያስደስታችሁ። =

":اللهُمَّ إنا نسألُكَ حُبَّك، وحُبَّ من يُحِبُّك، وحُبَّ كُلَّ عملٍ يُقرِبُنا إلى حُبِّك . =

~ አንዳንድ ሰዎች እነሱን የሚያስተዉሱን ነገሮች በክብር እንዳይጠፉብን እናስቀምጣለን! ~ አንዳንዶቹን ደግሞ እነሱን የሚያስታዉሱን ነገሮች በሙሉ እናጠፋለን ...!

سورة الطلاق الشيخ فارس عباد.mp32.30 MB

አሰላምአለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ የአፋልጉኝ ጥሪ ይህ በምስሉላይ የምትመለከቱት ወንድማችን ስሙ አብዱ ጀማል ፈንታዉ ይባላል የትዉልድ ሀገሩ ወለጋ ከወለጋ ተፈናቅለዉ ወደደብረ ብረሀን ሂደዉ ነበ
አሰላምአለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ      የአፋልጉኝ ጥሪ ይህ በምስሉላይ የምትመለከቱት ወንድማችን ስሙ አብዱ ጀማል ፈንታዉ ይባላል  የትዉልድ ሀገሩ ወለጋ  ከወለጋ ተፈናቅለዉ ወደደብረ ብረሀን ሂደዉ ነበር  ከነቤተሰቦቹ ከዛም ተነስቶ ለቂራአት ወደወሎ ሂዷነበር ከዛ ወደቤተሰቦቹ ሲመለስ በዛዉ ጠፍቷል ከጠፋ  2 (ሁለት ) አመት ሁኖታል ቤተሰብ እጂግ በጭቅ ዉስጥ ነዉ ያሉት እናት ና አባት ከዛሬ ነገ ይመጣልናል እያሉ ሁሌ ጥበቃላይ ናቸዉ በጣም ከባድ ነዉ መቸም እህቶችም ወድሞች አሉን ስሜቱን መረዳት ቀላል ነዉ የወለዳችሁም እኳን ጠፍቶ ድምፁን ለተወሰኑ ቀኖች ስናጣዉ ስሜቱን ታዉቁታላችሁ እባካችሁ ይሄን ወንድም ያያችሁ አሳዉቁን ይሄንን መልእክት የምታዩ ሁሉ በየቻናሉ ሸር በማድረግ ተባበሩን ሁለት አመት ከባድ ነዉ ሀቂቃ አለ ወይስ የለም እያሉ ማሰብ ከባድ በሽታነዉ :: በተለይ ለናትና ላባት በዚህ ስልክ ቁጥር አሳዉቁን 👇👇👇 0917188461 ወይም 0530823709

{ صِرَاطِ اللَّهِ الَّذِي لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ أَلَا إِلَى اللَّهِ تَصِيرُ الْأُمُورُ } =