💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot
Ko'proq ko'rsatish📈 Telegram kanali 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 analitikasi
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 286 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 6 159-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 357-o'rinni egallagan.
📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika
невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 286 obunachiga ega bo‘ldi.
25 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -60 ga, so‘nggi 24 soatda esa 0 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.
- Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
- Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 16.73% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 8.18% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
- Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 2 390 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 168 ta ko‘rish yig‘iladi.
- Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 0 ta reaksiya keladi.
📝 Tavsif va kontent siyosati
Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
“« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ
↓↓↓↓↓↓
@Ass_selefyaa_bot
@Ass_selefyaa_bot”
Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 28 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.
ምስጋና ለዚያ ልጅን ላልያዘዉ፣ ለእርሱም በንግስናዉ ተጋሪ በሌለዉ፣ ከዉርደትም ረዳት ለሌለዉ አላህ የተገባ ይሁን በል። ማክበርም አክብረዉ። ( አል ኢስራእ፡ 111)
«وَكُلُّ مَا فِي الْوُجُود مِنْ الْأسْبَابِ . فَهُوَ خَالِقُهُ وَرَبُهُ وَمَلِيكُهُ فَهُوَ الْغَنِيُ عَنْ كُلِّ مَا سِواَهُ وَكُلُّ مَا سِواَهُ فَقِيرٌ إَلَيْهِ . بِخِلَافِ الْمُلُكِ الْمُحْتَاجِنَ إِلَی ظَهرائهم وهُمْ فِي الْحَقِيقَةِ . شُرَكَاؤُهُمْ فِي الْمُلْكِ .وللهُ تعالی . لَيْس لَهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ بَل لَا إِله إلا اللهُ وَحْدَهُ لَا شَرِيكَ لَهُ لَهُ الْمُلْكُ وَلَهُ الْحمْدُ وَهُو عَلی كُلِّ شَيءٍ قَدِيرٌ .
⎘የማንኛዉም ግኝት ምክንያት ሁሉ ፈጣሪዉ እርሱ አላህ ነዉ። ጌታዉ ባለቤቱ እርሱ ነዉ። አላህ ከእርሱ ዉጭ ካለዉ ሁሉ የተብቃቃ ሐብታም ነዉ። ከእርሱ ዉጭ ያሉ ሁሉ ከእርሱ ከጃይ ድሃ ናቸዉ። ከረዳቶቻቸዉም እርዳታ ከሚፈልጉት ነገስታቶች በተቃራኒ። እነርሱ በእዉነቱ በንግስናቸዉ ላይ ተጋሪዎች ናቸዉ። አላህ ግን በንግስናዉ ተጋሪ የለዉም። እንድሁም ከእርሱ በቀር በሐቅ የሚመለክ አምላክ የለም ። ብቸኛ ሲሆን ለእርሱ አጋር የለዉም። ምስጋና ሁሉ ለእርሱ ነዉ። እርሱ በነገሩ ላይ ሁሉ ቻይ ነዉ።
«وَالْوَجْهُ الثالِثُ: أَنْ يَكُونَ الْمَلِكَ ليْسَ مَرِيدًا لِنفْعِ رَعِّيِتهِ وَلْإحْسانِ إِليْهِمْ وَرحْمَتِهِمْ : إلا بِمُحَرِّكِ يَحرِّكُهُ مِنْ خَارِجٍ . فَإذَا خَطَبَ الْمَلِكُ مَنْ يَنْصَحَهُ وَيُعَظِمُهُ أوْ مَنْ يَدُلُّ عَلَيْهِ ، بِحَيْثُ يَكُونُ يَرْجُوهُ وَيَخَافُهُ ، تَحَرَّكَتْ إِرَادَةُ الَمَلِكِ وَهِمَّتُهُ فَي قَضَاءِ حَوَائجِ رَعِيَّتِهِ إِمَّا لِما حَصَلَ فِي قَلْبِهِ مِنْ كَلَامِ النَّاصِحِ الْوَاعِظِ الْمُشِيرِ وإمَّا يَحْصُلُ مِنْ الرَّغْبَةِ أوْ الرَّهْبَةِ مِنْ كَلَامِ الْمُدِلِّ عَلَيْهِ.
⎘ ሶስተኛዉ አይነት፦ ንጉሱ ሰዎችን ሊጠቅማቸዉና ፣መልካም ሊዉልላቸዉ ፣ሊያዝንላቸዉ አይፈልግም፣ ከዉጭ ። በሚያንቀሳቅሰዉ አንቀሳቃሽ ሐይል ቢሆን እንጅ።ንጉሱን የሚመክረዉ፣የሚያልቀዉ(የሚያከብረዉ) ወይም የሚያመላክተዉ ሲያናግረዉ ይፈልገዉና ወይም ይፈራዉና የህዝቡን ፍላጎት ለማሳካት የንጉሱ ፍላጎትና የመስራቱ ጥረቱ ይንቀሳቀሳል(ይነሳሳል) ወይም የተናጋሪዉ ፣ የአማካሪዉ፣ የአመላካቹ ንግግር ልቡ ላይ መዉደቁ ነዉ። ወይም ደግሞ አመላካቹን የመዉደድና የመፍራት ሁኔታ ነዉ።
و الله تعال هُو رَبُّ كُلِّ شَيءٍ وملِيكُهُ . وهُو أْرحمُ بِعِبَدِهِ مِنْ الْوَالِدَةِ بِوَلَدِهَا، وكُلُّ الْأشْيَاء إنَّمَا تَكُونُ بِمَشِيئَتِهِ ، فَمَا شَاءَ كَانَ ومَا لَمْ يشأْ لَمْ يَكُنْ . وهُوَ إِذَا أجْرَی نفْعَ الْعِبَادِ بَعْضِهِمْ علَی بَعْضٍ. فَجَعَلَ هَذَا يُحْسِنُ إِلَی هِذَا وَيدَعُو لَهُ ويُشَفَّعُ فِيهِ وَنَحْوَ ذَلِكَ، فَهُوَ الَّذِي خَلَقَ ذَلِك كُلَّهُ . وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ فِي قَلْبِ هَذَا الْمُحْسُنِ الدَّاعِي الشَّافِيِ إرَادَةَ الْإحْسَانِ وَالدُعَاءِ وَالشَّفَاعَةِ ،
⎘አላህ ግን የነገሩ ሁሉ ጌታ እና ባለቤት ነዉ። እሱም (አዛኝ) እናት ለልጇ ካላት እዝነት የበለጠ ለባሮቹ አዛኝ ነዉ። ሁሉ ነገር የሚከሰተዉ በፍላጎቱ ነዉ። የፈለገዉም ይሆናል። ያልፈለገዉም አይሆንም። ባሮችን በመጥቀም ሲያሳልፍ ከፊሉን ባሪያ በከፊሉ ይጠቅመዋል። አንዱ ለአንዱ መልካም ይዉላል። ይለምንለታል ፣ያማልድለታል እና እንደዚሁ አምሳያ {ይተገብርለታል}። ይህን ሁሉ የፈጠረ እርሱ ነዉ። በእዚህ መልካም ተግባሪ፣ ጌታዉን ለማኝ፣ አማላጅ ፣መልካምን ዱዓእ ማድረግንና ምልጃን በፈለግ በልቡ ዉስጥ የፈጠረ አላህ ነዉ።
✍ ይቀጥላል ኢንሻ አላህ...!
╭┈──── •📚•
╰┈➢ t.me/https_Asselefya1
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
