ar
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

الذهاب إلى القناة على Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

تُعد قناة 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 286 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 159 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 357 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 286 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 25 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -60، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 0، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 16.73‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.18‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 390 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 168 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 28 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 286
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-67 أيام
-6030 أيام
أرشيف المشاركات
መልካም ሚስት ሪዝቅ ናት ራሷን ለባሏ ታሱባለች ፣ ፈገግታዋ ጭንቀት ያስረሳል ! ባል ቤት ሲገባ ልጆች ንፁሁ ሁነዉ ያገኛል ቤት ንፁህ (የተስተካከለ) ሁኖ ያገኛል። =

ተከታታይ ፀሁፍ የመፃፍ ሙዴ የት እንደገባ ለራሴ ጥያቄ ፈጥሮብኛል ስላችሁ¿ ምን ይባላል 🤚

الواسطة بين الحق والخلق አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ       ክፍል ❶❺】 🛑👉ተቀባይነት  የሌላቸዉ  አዳራሽ አይነቶች፦ { وَقُلِ ٱلۡحَمۡدُ لِلَّهِ ٱلَّذِی لَمۡ یَتَّخِذۡ وَلَدࣰا وَلَمۡ یَكُن لَّهُۥ شَرِیكࣱ فِی ٱلۡمُلۡكِ وَلَمۡ یَكُن لَّهُۥ وَلِیࣱّ مِّنَ ٱلذُّلِّۖ وَكَبِّرۡهُ تَكۡبِیرَۢا }አላህ እንዲህ ይላል፦  ምስጋና ለዚያ ልጅን ላልያዘዉ፣  ለእርሱም በንግስናዉ ተጋሪ በሌለዉ፣ ከዉርደትም ረዳት ለሌለዉ  አላህ የተገባ ይሁን በል። ማክበርም አክብረዉ። ( አል ኢስራእ፡ 111) «وَكُلُّ مَا فِي الْوُجُود  مِنْ الْأسْبَابِ . فَهُوَ خَالِقُهُ وَرَبُهُ وَمَلِيكُهُ فَهُوَ الْغَنِيُ عَنْ كُلِّ مَا سِواَهُ وَكُلُّ مَا سِواَهُ فَقِيرٌ إَلَيْهِ . بِخِلَافِ الْمُلُكِ الْمُحْتَاجِنَ إِلَی ظَهرائهم وهُمْ فِي الْحَقِيقَةِ  . شُرَكَاؤُهُمْ  فِي الْمُلْكِ .وللهُ تعالی  . لَيْس لَهُ  شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ  بَل لَا إِله إلا اللهُ وَحْدَهُ لَا شَرِيكَ لَهُ لَهُ الْمُلْكُ  وَلَهُ الْحمْدُ  وَهُو عَلی كُلِّ شَيءٍ قَدِيرٌ . የማንኛዉም  ግኝት ምክንያት ሁሉ ፈጣሪዉ እርሱ አላህ ነዉ። ጌታዉ ባለቤቱ እርሱ ነዉ።  አላህ  ከእርሱ ዉጭ ካለዉ ሁሉ የተብቃቃ ሐብታም ነዉ። ከእርሱ ዉጭ ያሉ ሁሉ  ከእርሱ ከጃይ ድሃ ናቸዉ። ከረዳቶቻቸዉም  እርዳታ ከሚፈልጉት ነገስታቶች በተቃራኒ።  እነርሱ በእዉነቱ በንግስናቸዉ ላይ ተጋሪዎች ናቸዉ። አላህ ግን በንግስናዉ ተጋሪ የለዉም። እንድሁም ከእርሱ በቀር በሐቅ የሚመለክ አምላክ የለም ። ብቸኛ ሲሆን ለእርሱ አጋር የለዉም። ምስጋና ሁሉ ለእርሱ ነዉ። እርሱ በነገሩ ላይ ሁሉ ቻይ ነዉ። «وَالْوَجْهُ الثالِثُ: أَنْ يَكُونَ الْمَلِكَ ليْسَ مَرِيدًا لِنفْعِ رَعِّيِتهِ وَلْإحْسانِ  إِليْهِمْ وَرحْمَتِهِمْ : إلا بِمُحَرِّكِ يَحرِّكُهُ مِنْ خَارِجٍ . فَإذَا خَطَبَ الْمَلِكُ مَنْ يَنْصَحَهُ وَيُعَظِمُهُ  أوْ  مَنْ يَدُلُّ عَلَيْهِ ، بِحَيْثُ يَكُونُ يَرْجُوهُ وَيَخَافُهُ  ،  تَحَرَّكَتْ إِرَادَةُ الَمَلِكِ وَهِمَّتُهُ  فَي قَضَاءِ حَوَائجِ رَعِيَّتِهِ إِمَّا لِما حَصَلَ فِي قَلْبِهِ مِنْ كَلَامِ  النَّاصِحِ الْوَاعِظِ الْمُشِيرِ وإمَّا يَحْصُلُ مِنْ الرَّغْبَةِ أوْ الرَّهْبَةِ مِنْ كَلَامِ الْمُدِلِّ عَلَيْهِ. ⎘ ሶስተኛዉ አይነት፦  ንጉሱ ሰዎችን ሊጠቅማቸዉና ፣መልካም ሊዉልላቸዉ ፣ሊያዝንላቸዉ አይፈልግም፣ ከዉጭ ። በሚያንቀሳቅሰዉ  አንቀሳቃሽ ሐይል ቢሆን እንጅንጉሱን የሚመክረዉ፣የሚያልቀዉ(የሚያከብረዉ) ወይም የሚያመላክተዉ ሲያናግረዉ ይፈልገዉና ወይም ይፈራዉና የህዝቡን ፍላጎት ለማሳካት የንጉሱ ፍላጎትና የመስራቱ ጥረቱ ይንቀሳቀሳል(ይነሳሳል) ወይም የተናጋሪዉ ፣ የአማካሪዉ፣ የአመላካቹ ንግግር ልቡ ላይ መዉደቁ ነዉ። ወይም ደግሞ አመላካቹን የመዉደድና የመፍራት ሁኔታ ነዉ። و الله تعال هُو رَبُّ كُلِّ شَيءٍ وملِيكُهُ . وهُو أْرحمُ بِعِبَدِهِ مِنْ الْوَالِدَةِ بِوَلَدِهَا، وكُلُّ الْأشْيَاء إنَّمَا تَكُونُ بِمَشِيئَتِهِ ، فَمَا شَاءَ كَانَ ومَا لَمْ يشأْ لَمْ يَكُنْ . وهُوَ إِذَا أجْرَی نفْعَ الْعِبَادِ بَعْضِهِمْ علَی بَعْضٍ. فَجَعَلَ هَذَا يُحْسِنُ إِلَی هِذَا وَيدَعُو  لَهُ  ويُشَفَّعُ فِيهِ  وَنَحْوَ ذَلِكَ، فَهُوَ الَّذِي خَلَقَ ذَلِك كُلَّهُ . وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ فِي قَلْبِ هَذَا  الْمُحْسُنِ الدَّاعِي  الشَّافِيِ إرَادَةَ الْإحْسَانِ وَالدُعَاءِ وَالشَّفَاعَةِ ، ⎘አላህ ግን  የነገሩ ሁሉ ጌታ እና ባለቤት ነዉ። እሱም (አዛኝ)  እናት ለልጇ ካላት እዝነት የበለጠ ለባሮቹ አዛኝ ነዉ። ሁሉ ነገር የሚከሰተዉ በፍላጎቱ  ነዉ። የፈለገዉም ይሆናል። ያልፈለገዉም አይሆንም። ባሮችን በመጥቀም ሲያሳልፍ  ከፊሉን ባሪያ  በከፊሉ ይጠቅመዋል።  አንዱ ለአንዱ  መልካም ይዉላል።  ይለምንለታል ፣ያማልድለታል እና እንደዚሁ አምሳያ {ይተገብርለታል}።  ይህን ሁሉ የፈጠረ እርሱ ነዉ።  በእዚህ መልካም ተግባሪ፣ ጌታዉን ለማኝ፣ አማላጅ ፣መልካምን  ዱዓእ ማድረግንና ምልጃን በፈለግ በልቡ ዉስጥ  የፈጠረ አላህ ነዉ።ይቀጥላል  ኢንሻ አላህ...! ╭┈──── •📚• ╰┈➢ t.me/https_Asselefya1

በሰዉ ሀገር ህገ ወጥ ሆኖ መስራት መዘዙ ብዙ ነዉ ብዙ ነገር ያሳጣል ሂወት ያበላሻል ብዙ ዋጋ ያስከፍላል። መጥፋት አታስቡ ጨርሳችሁ ወደ ሀገራችሁ ተመለሱ! ከሌሎች ተማሩ ! =

Facebook 1500944281328297(m4a).m4a2.45 MB

جزاء من نام طاهراً.......! ↝ መልካም ለይል

هذا_تواصل_حرام_لا_يجوز_الشيخ_ابو_عبد_الرحمن_المتوكل_سبحان_الله_والحمدلله.mp31.05 MB

🤚 መነፀር በደንብ ይዘህ አንብብልኝ ማነህ ጥጉ ላይ!! ጀዛከላሁ ኸይር አኺ አቡ ሒበቲላህ👌 =

▶️ስለ ቀልቡ ለሚጨነቅ ሁሉ! 📚 አድ-ዳእ ወድ-ደዋእ(ሙኽተሶር)የ ቀጥታ ስርጭት ኪታብ!👇 https://t.me/Sle_qelbachn1?livestream=5c37c26d18a936e6e8

🎁አስደሳች ዜና ከነገ ጁሙዓ ጀምሮ እስከ እሁድ ድረስ የሚቆይ የኮርስ እና የሙሐደራ ፕሮግራም በሰመራ እና ሎጊያ ከተማ ☞ በፕሮግራሙ ላይ የሚሰጡ ዱሩሶች 📚• التمسك بالسنة النبوية و
🎁አስደሳች ዜና ከነገ ጁሙዓ ጀምሮ እስከ እሁድ ድረስ የሚቆይ የኮርስ እና የሙሐደራ ፕሮግራም በሰመራ እና ሎጊያ ከተማ ☞ በፕሮግራሙ ላይ የሚሰጡ ዱሩሶች 📚•  التمسك بالسنة النبوية وآثارها للشيخ إبراهيم المزروعي ሰመራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ በአቢ አመቲርረሕማን ሑሰይን ዓሊ 👉👉 የኪታቧን ፒዲኤፍ ለማግኘት👇👇 https://t.me/durusuabihizam/3121 📚• الأربعون في منهيّات القبور በአቢ ሒዛም አብዱርረሕማን ሰዒድ በሎጊያ አት-ተቅዋ መስጂድ 👉👉 የኪታቧን ፒዲኤፍ ለማግኘት👇👇 https://t.me/durusuabihizam/3120 በተለያዩ መሳጂዶች ላይ የሚደረጉ ነሲሐዎች በፕሮግራሙ ላይ የሚገኙ ኡስታዞች 1️⃣ አቡ አመቲርረሕማን ሑሰይን ዓሊ 2️⃣ አቡ ሒዛም አብዱርረሕማን ሰዒድ 3️⃣ አቡ ሠህላ ሙስጠፋ ሰዒድ ለሴቶችም ቦታ ስላለ መሣተፍ ትችላላቹህ መልክቱን ለ ብዙ ወንድሞች እና እህቶች ተደራሽ እናድርገው ባረከሏሁ ፊኩም

الثبات على السنة - ٥.mp310.98 MB