💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 286 suscriptores, ocupando la posición 6 159 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 357 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 286 suscriptores.
Según los últimos datos del 25 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -60, y en las últimas 24 horas de 0, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 16.73%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.18% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 390 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 168 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ
↓↓↓↓↓↓
@Ass_selefyaa_bot
@Ass_selefyaa_bot”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 28 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.
ምስጋና ለዚያ ልጅን ላልያዘዉ፣ ለእርሱም በንግስናዉ ተጋሪ በሌለዉ፣ ከዉርደትም ረዳት ለሌለዉ አላህ የተገባ ይሁን በል። ማክበርም አክብረዉ። ( አል ኢስራእ፡ 111)
«وَكُلُّ مَا فِي الْوُجُود مِنْ الْأسْبَابِ . فَهُوَ خَالِقُهُ وَرَبُهُ وَمَلِيكُهُ فَهُوَ الْغَنِيُ عَنْ كُلِّ مَا سِواَهُ وَكُلُّ مَا سِواَهُ فَقِيرٌ إَلَيْهِ . بِخِلَافِ الْمُلُكِ الْمُحْتَاجِنَ إِلَی ظَهرائهم وهُمْ فِي الْحَقِيقَةِ . شُرَكَاؤُهُمْ فِي الْمُلْكِ .وللهُ تعالی . لَيْس لَهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ بَل لَا إِله إلا اللهُ وَحْدَهُ لَا شَرِيكَ لَهُ لَهُ الْمُلْكُ وَلَهُ الْحمْدُ وَهُو عَلی كُلِّ شَيءٍ قَدِيرٌ .
⎘የማንኛዉም ግኝት ምክንያት ሁሉ ፈጣሪዉ እርሱ አላህ ነዉ። ጌታዉ ባለቤቱ እርሱ ነዉ። አላህ ከእርሱ ዉጭ ካለዉ ሁሉ የተብቃቃ ሐብታም ነዉ። ከእርሱ ዉጭ ያሉ ሁሉ ከእርሱ ከጃይ ድሃ ናቸዉ። ከረዳቶቻቸዉም እርዳታ ከሚፈልጉት ነገስታቶች በተቃራኒ። እነርሱ በእዉነቱ በንግስናቸዉ ላይ ተጋሪዎች ናቸዉ። አላህ ግን በንግስናዉ ተጋሪ የለዉም። እንድሁም ከእርሱ በቀር በሐቅ የሚመለክ አምላክ የለም ። ብቸኛ ሲሆን ለእርሱ አጋር የለዉም። ምስጋና ሁሉ ለእርሱ ነዉ። እርሱ በነገሩ ላይ ሁሉ ቻይ ነዉ።
«وَالْوَجْهُ الثالِثُ: أَنْ يَكُونَ الْمَلِكَ ليْسَ مَرِيدًا لِنفْعِ رَعِّيِتهِ وَلْإحْسانِ إِليْهِمْ وَرحْمَتِهِمْ : إلا بِمُحَرِّكِ يَحرِّكُهُ مِنْ خَارِجٍ . فَإذَا خَطَبَ الْمَلِكُ مَنْ يَنْصَحَهُ وَيُعَظِمُهُ أوْ مَنْ يَدُلُّ عَلَيْهِ ، بِحَيْثُ يَكُونُ يَرْجُوهُ وَيَخَافُهُ ، تَحَرَّكَتْ إِرَادَةُ الَمَلِكِ وَهِمَّتُهُ فَي قَضَاءِ حَوَائجِ رَعِيَّتِهِ إِمَّا لِما حَصَلَ فِي قَلْبِهِ مِنْ كَلَامِ النَّاصِحِ الْوَاعِظِ الْمُشِيرِ وإمَّا يَحْصُلُ مِنْ الرَّغْبَةِ أوْ الرَّهْبَةِ مِنْ كَلَامِ الْمُدِلِّ عَلَيْهِ.
⎘ ሶስተኛዉ አይነት፦ ንጉሱ ሰዎችን ሊጠቅማቸዉና ፣መልካም ሊዉልላቸዉ ፣ሊያዝንላቸዉ አይፈልግም፣ ከዉጭ ። በሚያንቀሳቅሰዉ አንቀሳቃሽ ሐይል ቢሆን እንጅ።ንጉሱን የሚመክረዉ፣የሚያልቀዉ(የሚያከብረዉ) ወይም የሚያመላክተዉ ሲያናግረዉ ይፈልገዉና ወይም ይፈራዉና የህዝቡን ፍላጎት ለማሳካት የንጉሱ ፍላጎትና የመስራቱ ጥረቱ ይንቀሳቀሳል(ይነሳሳል) ወይም የተናጋሪዉ ፣ የአማካሪዉ፣ የአመላካቹ ንግግር ልቡ ላይ መዉደቁ ነዉ። ወይም ደግሞ አመላካቹን የመዉደድና የመፍራት ሁኔታ ነዉ።
و الله تعال هُو رَبُّ كُلِّ شَيءٍ وملِيكُهُ . وهُو أْرحمُ بِعِبَدِهِ مِنْ الْوَالِدَةِ بِوَلَدِهَا، وكُلُّ الْأشْيَاء إنَّمَا تَكُونُ بِمَشِيئَتِهِ ، فَمَا شَاءَ كَانَ ومَا لَمْ يشأْ لَمْ يَكُنْ . وهُوَ إِذَا أجْرَی نفْعَ الْعِبَادِ بَعْضِهِمْ علَی بَعْضٍ. فَجَعَلَ هَذَا يُحْسِنُ إِلَی هِذَا وَيدَعُو لَهُ ويُشَفَّعُ فِيهِ وَنَحْوَ ذَلِكَ، فَهُوَ الَّذِي خَلَقَ ذَلِك كُلَّهُ . وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ فِي قَلْبِ هَذَا الْمُحْسُنِ الدَّاعِي الشَّافِيِ إرَادَةَ الْإحْسَانِ وَالدُعَاءِ وَالشَّفَاعَةِ ،
⎘አላህ ግን የነገሩ ሁሉ ጌታ እና ባለቤት ነዉ። እሱም (አዛኝ) እናት ለልጇ ካላት እዝነት የበለጠ ለባሮቹ አዛኝ ነዉ። ሁሉ ነገር የሚከሰተዉ በፍላጎቱ ነዉ። የፈለገዉም ይሆናል። ያልፈለገዉም አይሆንም። ባሮችን በመጥቀም ሲያሳልፍ ከፊሉን ባሪያ በከፊሉ ይጠቅመዋል። አንዱ ለአንዱ መልካም ይዉላል። ይለምንለታል ፣ያማልድለታል እና እንደዚሁ አምሳያ {ይተገብርለታል}። ይህን ሁሉ የፈጠረ እርሱ ነዉ። በእዚህ መልካም ተግባሪ፣ ጌታዉን ለማኝ፣ አማላጅ ፣መልካምን ዱዓእ ማድረግንና ምልጃን በፈለግ በልቡ ዉስጥ የፈጠረ አላህ ነዉ።
✍ ይቀጥላል ኢንሻ አላህ...!
╭┈──── •📚•
╰┈➢ t.me/https_Asselefya1
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
