Addis Ketema Woreda 13 Education Office Official Page
Kanalga Telegram’da o‘tish
This channel is available for educational expertise, school supervisors, directors, teachers & other stakeholders.
Ko'proq ko'rsatish816
Obunachilar
-124 soatlar
-27 kunlar
+330 kunlar
Postlar arxiv
Repost from N/a
ጉለሌ ፋና የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በዛሬው እለት ማለት 26/10/2018 የት/ት ዘመን የ2ኛ ወሰነ ትምህርት የተማሪ ውጤት ትንተና፣የአጠቃላይ አመት ሪፖርትና የመምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች እውቅናና ሽልማት ፕሮግራም በደማቅ ሁኔታ ተደርጓል።
👑👑👑👑👑👑👑👑👑👑👑👑
Mana barumsaa Gulele Fana sad.1ffaaf g/galeessaatti guyyaa har'aa jechuun 26/10/2018 A.L.I Sagantaan Qaaccessa qabxii barattootaa semisteera 2ffaa,Gabaasa waliigalaa waggaa fi badhaasaaf beekamtii barsiisotaa fi hojjettoota bulchiinsaa haala ho'aa ta'een adeemsifameera.
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
በ2018 የትምህርት ዘመን በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ት/ፅ ቤ/ት በ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ካስፈተኑት 55 ት/ቤቶች 28 ት/ቤቶች 100% አሳልፈዋል::
99% - 5 ት/ቤቶች
98% - 6 ት/ቤቶች
97% - 4 ት/ቤቶች
96% - 1 ት/ቤት
95% - 1 ት/ቤት
94% - 2 ት/ቤቶች
92% - 1 ት/ቤት
91% - 1 ት/ቤት
89% - 1 ት/ቤት
74% - 1 ት/ቤት
69% - 1 ት/ቤት
68% - 1 ት/ቤት
66% - 1 ት/ቤት
59% - 1 ት/ቤት
በዛሬው እለት በ20/10/2018 ዓ .ም በቅዱስ ፍራንቺስኮስ ቅ/1ኛ /ደ/ት/ቤት በታላቅ ድምቀትና ሰነ-ስርዓርዐት ታላላቅ አባቶች ካህናት የት/ቤቱ አስተዳደር መ/ራን ወላጆች እና ተመራቂ ተማሪዎች እዲሁም የወረዳው ት/ፅ/ቤት ተወካይ እና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ተከብሯል በዚህ ወቅት በተማሪዎች የቀረቡ ትም:ህርታዊ ጨዋታና መዝሙሮችን አቅርበዋል የስራ ሪፖርት ቀርባል ከወላጆችም ጋር ውይይት ተደርጎ በመጨረሻ የእውቅና ሽልማት ፕሮግራም ተከናውኖ ተፈፅሟል::
በወረዳችን ለምትገኙ የቅድመ መደበኛ እና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሙሉ የ2018 የሁለተኛው ሴሚስተር የውጤት ትንተናን በቅፁ መሰረት በመተንተን በ 22/10/18ዓ.ም በሀርድ እና በሶፍት ኮፒ ገቢ እድታደርጉልን ስንል እናሳስባችኋለን
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
