Addis Ketema Woreda 13 Education Office Official Page
前往频道在 Telegram
This channel is available for educational expertise, school supervisors, directors, teachers & other stakeholders.
显示更多815
订阅者
+124 小时
+37 天
无数据30 天
帖子存档
ሠላም እንዴት ዋላችሁ!
ለሁሉም 6ኛ እና 8ኛ ክፍል አስፈተኛ ትምህርት ቤቶች ነገ ማለትም በቀን 03/10/2018ዓ.ም አጠቃላይ ኦረንቴሽን ስለሚሰጥ በአቢሲኒያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ጧት 2፡30 እንድትገኙ አናሳስባለን፡፡
1. የወረዳ ትምህርት ፅ/ቤት ኃላፊዎች
2. የመንግስትና የግል 6ኛ እና 8ኛ ክፍል አስፈታኝ ት/ቤቶች ዋና ርዕሰ መምህራን
3. ለጣቢያ ኃላፊነት የተመለመላችሁ ሱፐርቫይዘሮችና ቡድን መሪዎች
4. ለ10ም የፖሊስ ጣቢያ ኃላፊዎች
5. ለጤና ፅ/ቤት ኃላፊ
6. ለሠላምና ፀጥታ ኃላፊ
አስቸካይ መረጃ
በወረዳችን ውስጥ ለምትገኙ ለመንግስት እና ለግል ትምህርት ቤቶች በሙሉ
ጉዳዩ ፡- የትምህርት ቤቶች የx-y coordinate መረጃ እንዲትልኩልን ስለመጠየቅ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ስር ያሉ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት መረጃ በየደረጃው ከቅድመ አንደኛ እስከ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ድረስ ወቅታዊ የሆነ የx-y coordinate መረጃ ከከተማ አስተዳደሩ በአስቸኳይ እንድንልክ ተጠይቀናል፡፡
በመሆኑም የትምህርት ቤታችውን የx-y coordinate በማደራጀት ከታች በተላከው ቅፅ መሰረት በመሙላት እስከ 3/10/2018 ኣ.ም ድረስ እንዲትልኩልን እናሳስባለን፡፡
የስብሰባ ጥሪ
ሠኞ በ01/10/2018 ዓ.ም
1. በ6ኛና 8ኛ ክፍል የፈተና ቅድመ ዝግጅት
2. portion coverage
3. የማጠቃለያ ፈተና ዝግጂት
4. የተማሪ ውጤት ማጠናቀር
5. አጠቃላይ ዕቅድ ክንውንና ቀሪ ስራዎችን በሚመለከት ውይይት ስላለ
1. የመንግስት ዋና እና መማር ማስተማር ምክትል
2. የግል ዋና ር/መምህራን ጧት 2:30 ወረዳ 13 ትምህርት ፅ/ቤት አወልያ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ለ1ኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤቶች(28/09/2018ዓ.ም)
የ2ኛው መንፈቀ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ቢጋር ያልወሰዳቸሁ ወረዳ 13 ት/ፅ/ቤት አወልያ ንግድ ባንክ ያለበት ህንፃ 3ኛ ፎቅ በመምጣት እንድትወስዱ እናሳስባለን።
zoom meeting
ከሰኞ ግንቦት 24 እስከ ረቡዕ ትምህርት አይኖርም።
ሆኖም ር/መምህራን እና ሱፐርቫይዘሮች በትምህርት ቤቶች ሁኔታዎችን በመቆጣጠር ት/ቤት በስራ ላይ ይሆናሉ።
የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ፈተና ቅድመ ዝግጅት በየት/ቤቱ ክትትል እንዲደረግ።
ሰኔ 8 ፈተና ይጀምራል
ሰኔ 7 ፈተና ይሰራጫል
ከፖሊስ ጋር በመነጋገር የፈተና ማከማቻ ቦታ አመቻቹ
ሰኔ 30 የ1ኛ ደረጃ ት/ት ይጠናቀቃል
12ኛ ክፍል ፈተና ችግሮችን በደብዳቤ አሳውቁ (ስዊች ኢንተርኔት ኮምፒውተር ፈትሹ)
ከት/ቤት ወደ ፈተና ጣቢያ የሚጓጓዙ ተማሪዎች ቁጥር በአግባቡ ይያዝ
ትራንስፖርት ቢሮ ያዘጋጃል
ሰኔ 10-11 ሙያ ትምህርቶች እንዲጠናቀቁ
የፈተና ኮሚቴዎች በአግባቡ ተደራጅቶ ይመራ
የ13/09/2018 ዓ.ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና መልስ አነሆ
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
