Addis Ketema Woreda 13 Education Office Official Page
Ir al canal en Telegram
This channel is available for educational expertise, school supervisors, directors, teachers & other stakeholders.
Mostrar más818
Suscriptores
+124 horas
+37 días
+130 días
Archivo de publicaciones
ሰላም እንዴት ናችሁ ለ2019 አ.ም በአዳሪ ት/ቤቶችና እና ሳይንስ ሸርድ ትቤት ለመማር የተመዘገቡ ተማሪዎችን በበይነ መረብ ፈተናውን ለመስጠት ድላችን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመፈተኛ ጣቢያ መሆኑን አውቃችሁ ፡-
1. የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች እሮብ በ22/11/2018
2. የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ደግሞ ሀሙስ በ23/11/2018 ፈተናው እንደሚሰጥ ይታወቃል ፡፡ በመሆኑም በተጠቀሰው ቀን ከጠዋቱ 2፡00 እንዲገኙ ጥሪ እንድታስተላልፉላቸው በጥብቅ እናሳስባለን !!!
የተፈታኝ ተማሪዎች ሊስት ከዚህ በታች ባለው Excel ይመልከቱ
ማሳሰቢያ ፡- በመረጃ ክፍተት ተማሪዎቻችን እድሉ እንዳያመልጣቸው ሁላችንም የድርሻችን እንወጣ !!!
መልካም ጊዜ
ማስታወቂያ፦
የቅድመ 1ኛ ደረጃ ት/ት ለምታስተምሩ የመንግስት እና የግል ት/ቤቶች።
በትምህርት ቤታችሁ፦ በቅድመ 1ኛ ሞግዚትነት በቋሚ ቅጥር ተቀጥረው እያስተማሩ ያሉ ሞግዚቶችን፣ ወይም ደግሞ በሰርተፍኬት በቋሚ ቅጥር ተቀጥረው እያስተማሩ ያሉ መምህራንን፦
ሀ. ለቅድመ 1ኛ መምህርነት ዲፕሎማ፣
ለ. ለPVA መምህርነት ዲፕሎማ፣
በመንግስት ስፖንሠርነት ለመማር ፍላጎት ያላቸውን ሞግዚቶችን እና የሠርተፊኬት መምህራንን በመለየት፣ በት/ቤታችሁ በ2ቱ የስራ መስኮች በቋሚነት ተቀጥረው እየሠሩ ስለመሆናቸው የሚገልፅ ህጋዊ ደብዳቤ እና የት/ት ማስረጃቸውን በማስያዝ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ ት/ፅ/ቤት በአካል ቀርበው እንዲመዘገቡ እስከ አርብ 17/11/18ዓ.ም 8:00 ሰአት ድረስ ብቻ እንድትልኩልን እያሳሰብን፣ የት/ት ዕድሉ በ2ቱም ቋንቋ መሆኑን እንገልፃለን።
ማሳሰቢያ:-
* ከተጠቀሠው ቀንና ሰአት ካለፈ በኋላ የሚመጣን አናስተናግድም።
* ጥራት የሌለው መረጃ ከቀረበ አንቀበልም፤
* ማንኛውም የሰርተፍኬት መምህር መቅረት የለበትም።
* ፈቃድ ላይ ያሉ እና እረፍት የወጡ መምህራንና ሞግዚቶች እንዳይዘነጉ አደራ !!!
በወረዳችን ውስጥ ለምትገኙ የግል እና የመንግስት ክልላዊ ፈተና አስፈታኞች ትምህርት ቤቶች በሙሉ ከታች በተቀመጠው ቅፅ መሠረት የተማሪዎቻችሁን ውጤት ተንትናችው እስከ ሐምሌ 16/2018ዓ.ም ድረስ በሀርድ እና በሶፍት ኮፒ ገቢ እድታደርጉ እያልን እናሣስባችኃለን።
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የወረዳ 13 ትምህርት ፅ/ቤት QR Code scan በማድረግ አጠቃላይ አገልግሎታችንን ይመልከቱ
Repost from N/a
ጉለሌ ፋና የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በዛሬው እለት ማለት 26/10/2018 የት/ት ዘመን የ2ኛ ወሰነ ትምህርት የተማሪ ውጤት ትንተና፣የአጠቃላይ አመት ሪፖርትና የመምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች እውቅናና ሽልማት ፕሮግራም በደማቅ ሁኔታ ተደርጓል።
👑👑👑👑👑👑👑👑👑👑👑👑
Mana barumsaa Gulele Fana sad.1ffaaf g/galeessaatti guyyaa har'aa jechuun 26/10/2018 A.L.I Sagantaan Qaaccessa qabxii barattootaa semisteera 2ffaa,Gabaasa waliigalaa waggaa fi badhaasaaf beekamtii barsiisotaa fi hojjettoota bulchiinsaa haala ho'aa ta'een adeemsifameera.
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
በ2018 የትምህርት ዘመን በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ት/ፅ ቤ/ት በ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ካስፈተኑት 55 ት/ቤቶች 28 ት/ቤቶች 100% አሳልፈዋል::
99% - 5 ት/ቤቶች
98% - 6 ት/ቤቶች
97% - 4 ት/ቤቶች
96% - 1 ት/ቤት
95% - 1 ት/ቤት
94% - 2 ት/ቤቶች
92% - 1 ት/ቤት
91% - 1 ት/ቤት
89% - 1 ት/ቤት
74% - 1 ት/ቤት
69% - 1 ት/ቤት
68% - 1 ት/ቤት
66% - 1 ት/ቤት
59% - 1 ት/ቤት
