es
Feedback
Addis Ketema Woreda 13 Education Office Official Page

Addis Ketema Woreda 13 Education Office Official Page

Ir al canal en Telegram

This channel is available for educational expertise, school supervisors, directors, teachers & other stakeholders.

Mostrar más
816
Suscriptores
-124 horas
-27 días
+330 días
Archivo de publicaciones
Repost from N/a
ጉለሌ ፋና የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በዛሬው እለት ማለት 26/10/2018 የት/ት ዘመን የ2ኛ ወሰነ ትምህርት የተማሪ ውጤት ትንተና፣የአጠቃላይ አመት ሪፖርትና የመምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች እውቅናና ሽልማት ፕሮግራም በደማቅ ሁኔታ ተደርጓል። 👑👑👑👑👑👑👑👑👑👑👑👑 Mana barumsaa Gulele Fana   sad.1ffaaf g/galeessaatti guyyaa har'aa jechuun 26/10/2018 A.L.I Sagantaan Qaaccessa qabxii barattootaa semisteera 2ffaa,Gabaasa waliigalaa waggaa fi badhaasaaf beekamtii barsiisotaa fi hojjettoota bulchiinsaa haala ho'aa ta'een adeemsifameera. 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏

በ2018 የትምህርት ዘመን በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ት/ፅ ቤ/ት በ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ካስፈተኑት 55 ት/ቤቶች 28 ት/ቤቶች 100% አሳልፈዋል:: 99% - 5 ት/ቤቶች 98% - 6 ት/ቤቶች 97% - 4 ት/ቤቶች 96% - 1 ት/ቤት 95% - 1 ት/ቤት 94% - 2 ት/ቤቶች 92% - 1 ት/ቤት 91% - 1 ት/ቤት 89% - 1 ት/ቤት 74% - 1 ት/ቤት 69% - 1 ት/ቤት 68% - 1 ት/ቤት 66% - 1 ት/ቤት 59% - 1 ት/ቤት

በዛሬው እለት በ20/10/2018 ዓ .ም በቅዱስ ፍራንቺስኮስ ቅ/1ኛ /ደ/ት/ቤት በታላቅ ድምቀትና ሰነ-ስርዓርዐት ታላላቅ አባቶች ካህናት የት/ቤቱ አስተዳደር መ/ራን ወላጆች እና ተመራቂ ተማሪዎች እዲሁም የወረዳው ት/ፅ/ቤት ተወካይ እና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ተከብሯል በዚህ ወቅት በተማሪዎች የቀረቡ ትም:ህርታዊ ጨዋታና መዝሙሮችን አቅርበዋል የስራ ሪፖርት ቀርባል ከወላጆችም ጋር ውይይት ተደርጎ በመጨረሻ የእውቅና ሽልማት ፕሮግራም ተከናውኖ ተፈፅሟል::

በወረዳችን ለምትገኙ የቅድመ መደበኛ እና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሙሉ የ2018 የሁለተኛው ሴሚስተር የውጤት ትንተናን በቅፁ መሰረት በመተንተን በ 22/10/18ዓ.ም በሀርድ እና በሶፍት ኮፒ ገቢ እድታደርጉልን ስንል እናሳስባችኋለን

Photo from Bire
Photo from Bire

Photo from Bire
Photo from Bire

Photo from Bire
Photo from Bire

Photo from Bire
Photo from Bire

Photo from Bire
Photo from Bire

Photo from Bire
Photo from Bire

Photo from Bire
Photo from Bire

Photo from Bire
Photo from Bire