መንፈሳዊ ትረካና አጫጭር ፅሁፎች
Kanalga Telegram’da o‘tish
1 587
Obunachilar
-124 soatlar
+67 kunlar
+2530 kunlar
Postlar arxiv
1 587
በአሁኑ ጊዜ ብዙ ጸሎቶችን እናውቃለን፣ ነገር ግን ጥቂት ነው የምንጸልየው። የጾም ምግቦቻችን አሉን፣ ነገር ግን አንጾምም።ስለ መንፈሳዊ ሕይወት መረጃዎችን እናከማቻለን፣ ነገር ግን የዚህ ሕይወት ልምምድ የለንም። ኃጢአታችንን እንናዘዛለን፣ ነገር ግን ስለ ኃጢአታችን አንጸጸትም። በቤተ ክርስቲያን አገልግሎቶች ላይ እንገኛለን፣ ነገር ግን ነፍሳችን በፈጣሪ ፊት ራሷን አታዋርድም።ይህ ሁሉ የሚሆነው ልባችን በመዘጋቱ ምክንያት ነው።ክርስቶስ ወደ ውስጥ እንዲገባ ልባችንን መክፈት አለብን።»
@recordingYT
1 587
Repost from መንፈሳዊ ትረካና አጫጭር ፅሁፎች
የተራራው ስብከት ምዕራፍ ፩ ክፍል ፫
ውስጣዊ ድህነት
አቡነ ሺኖዳ lll እንዳስተማሩት
ትርጉም አያሌው ዘኢየሱስ
2.08 Mb
@recordingYT
1 587
«እውነትን ከማያውቅ ሰው ጋር በእውነት ላይ አትከራከር፤ እውነትን ለማወቅ ከሚተጋ ሰው ግን ቃላትን አትንፈገው።»
ቅዱስ ይስሐቅ ሶርያዊ
@recordingYT
1 587
Repost from መንፈሳዊ ትረካና አጫጭር ፅሁፎች
የተራራው ስብከት ምዕራፍ ፩ ክፍል ፪
የድህነት መለኪያዎች
አቡነ ሺኖዳ lll እንዳስተማሩት
ትርጉም አያሌው ዘኢየሱስ
2.25 Mb
@recordingYT
1 587
Repost from መንፈሳዊ ትረካና አጫጭር ፅሁፎች
"If you want to see God, be preoccupied with Him; think of Him; let Him be your aim and the One who preoccupies you, and everything other than Him be secondary matters"
+ Pope Shenouda +
እግዚአብሔርን ለማየት ከፈለክ በእሱ ተጠመድ፤ ስለ እሱ አስብ፤ አላማህና አእምሮህን የሚቆጣጠረው አድርገው እና ከእርሱ ውጪ ሌላው ነገር ሁሉ ሁለተኛ ጉዳይ ይሁን።
+ አቡነ ሺኖዳ lll +
@recordingYT
1 587
Repost from መንፈሳዊ ትረካና አጫጭር ፅሁፎች
የተራራው ስብከት ምዕራፍ ፩ ክፍል ፩
በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁዓን ናቸው
አቡነ ሺኖዳ lll እንዳስተማሩት
ትርጉም አያሌው ዘኢየሱስ
5.2 Mb
@recordingYT
1 587
«እውነተኛ ጾም ማለት ክፋትን መተው፣ አንደበትን መግታት፣ ቁጣንና ጥላቻን ማሸነፍ፣ እንዲሁም ሥጋዊ ምኞትን፣ ክፉ ንግግርን፣ ውሸትንና ቃል ኪዳንን ማፍረስን ከራስ ማራቅ ነው።»
— ታላቁ ቅዱስ ባስልዮስ
@recordingYT
1 587
«እግዚአብሔር ከአባት፣ ከእናት፣ ወይም ከጓደኛ በላይ ይወደናል፤ ማንም ሊወደን ከሚችለው በላይ እንዲያውም እኛ ራሳችንን ልንወደው ከምንችለው በላይ ይወደናል።» (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ)
@recordingYT
1 587
«የሰውን ዘር ከሚያስጨንቁት መከራዎች ሁሉ፣ መንፈሳዊም ሆነ ሥጋዊ፣ በቅዱሳት መጻሕፍት ሊፈወስ የማይችል አንድም የለም።»
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
@recordingYT
1 587
"ስለ ዓለማዊ ነገሮች ከመጠን በላይ ስንጨነቅ፣ የእግዚአብሔርን ፍቅር መገንዘብ ይሳነናል። እግዚአብሔርማ ሁልጊዜ ይሰጠናል፤ እኛ ግን አናስተውለውም። በመሆኑም፣ አንድ ቀን ፈርሰው አፈርና አመድ ለሚሆኑ ከንቱ ጭንቀቶች ውድ የሆነውን መንፈሳዊ ኃይልህን እንዳታባክን ተጠንቀቅ።"
@recordingYT
1 587
መንፈሳዊ ሰላምህን ለመጠበቅ ከፈለግህ ከማንኛውም ተስፋ መቁረጥ (ትካዜ) መላቀቅ አለብህ። የደስታ መንፈስ እንዲኖርህ ጣር፤ ሌሎችን ከመንቀፍ ተቆጠብ፤ እንዲሁም የወንድሞችህና የእህቶችህን ድክመት ተረዳ።
@recordingYT
1 587
እግዚአብሔር ዓሦችን መፍጠር ሲፈልግ፥ ባሕሩን ተናገረ።እግዚአብሔር ዛፎችን መፍጠር ሲፈልግ፥ ምድርን ተናገረ።እግዚአብሔር ሰውን መፍጠር ሲፈልግ ግን፥ ወደ ራሱ ዘወር አለ።“ሰውን በመልካችንና በምሳሌአችን እንፍጠር” አለ።ዓሥን ከውኃ ውስጥ ካወጣኸው ይሞታል፤ዛፍንም ከምድር ስትንቅለው ይሞታል።ልክ እንዲሁ፥ ሰውም ከእግዚአብሔር ሲለይ (ሲርቅ) ይሞታል።
1 587
“አልችልም’ አትበል። ይህ ቃል የክርስቲያን አይደለም። የክርስቲያን ቃል ይህ ነው፦ ‘ሁሉን ነገር ማድረግ እችላለሁ።’ ነገር ግን በራሴ አይደለም፤ ነገር ግን እኔን የሚያበረታኝ ጌታ በኩል ነው።
@recordingYT
1 587
በልብህ ውስጥ ፍርሃት ከተሰማህ ፣ እምነትህ መናወጥ እንደጀመረ እወቅ. ማለቴ በእግዚአብሔር ፍቅር፣ ጥበቃ፣ እና ኃይል፣ እንዲሁም ሁሉን ማድረግ በሚችለው ችሎታው ላይ ያለህ እምነት ነው። በእነዚህ ሁሉ ብታምን ኖሮ፣ ፍርሃት ወደ ልብህ ባልገባ ነበር።
አቡነ ሺኖዳ lll
@recordingYT
1 587
አንድ ሰው ስለ አንተ ክፉ ቢናገር ወይም ቢያስቀይምህ፣ ጸልይለት። ‘ጌታ ሆይ፣ ሁላችንም ያንተ ፍጥረቶች ነን..... አገልጋዮችህን ማር፣ ልባቸውንም ወደ ንስሐ መልስ በል። ጌታም በነፍስህ ውስጥ ጸጋና በሰላምን በመስጠት ይከፍልሃል።"
@recordingYT
1 587
ንስሐ ማለት በራስ ላይ መፍረድ ነው. ይቅርታን ታገኝ ዘንድ ካህኑ ባለበት በእግዚአብሔር ፊት በራስ ላይ መፍረድ ነው.
ቄሱ ስርየትን( ፍትሃትን) በሚሰጥህ ጊዜ, ኃጢአትህን ከአንተ ራስ ወደ በጉ ራስ የዓለሙን ኃጢአት ወደ ተሽከመው ያስተላልፈዋል.
እናም ክርስቶስ ኃጢአትህን በደሙ ይደምስስልሃል.
