uz
Feedback
መንፈሳዊ ትረካና አጫጭር ፅሁፎች

መንፈሳዊ ትረካና አጫጭር ፅሁፎች

Kanalga Telegram’da o‘tish

ኣርቶዶክሳዊ ትረካና ፅሁፎች

Ko'proq ko'rsatish
1 557
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+47 kunlar
+2430 kunlar
Postlar arxiv
እግዚአብሔር ዓሦችን መፍጠር ሲፈልግ፥ ባሕሩን ተናገረ።እግዚአብሔር ዛፎችን መፍጠር ሲፈልግ፥ ምድርን ተናገረ።እግዚአብሔር ሰውን መፍጠር ሲፈልግ ግን፥ ወደ ራሱ ዘወር አለ።“ሰውን በመልካችንና በምሳሌአችን እንፍጠር” አለ።ዓሥን ከውኃ ውስጥ ካወጣኸው ይሞታል፤ዛፍንም ከምድር ስትንቅለው ይሞታል።ልክ እንዲሁ፥ ሰውም ከእግዚአብሔር ሲለይ (ሲርቅ) ይሞታል።

“አልችልም’ አትበል። ይህ ቃል የክርስቲያን አይደለም። የክርስቲያን ቃል ይህ ነው፦ ‘ሁሉን ነገር ማድረግ እችላለሁ።’ ነገር ግን በራሴ አይደለም፤ ነገር ግን እኔን የሚያበረታኝ ጌታ በኩል ነው። @recordingYT

በልብህ ውስጥ ፍርሃት ከተሰማህ ፣ እምነትህ መናወጥ እንደጀመረ እወቅ. ማለቴ በእግዚአብሔር ፍቅር፣ ጥበቃ፣ እና ኃይል፣ እንዲሁም ሁሉን ማድረግ በሚችለው ችሎታው ላይ ያለህ እምነት ነው። በእነዚህ ሁ
በልብህ ውስጥ ፍርሃት ከተሰማህ ፣ እምነትህ መናወጥ እንደጀመረ እወቅ. ማለቴ በእግዚአብሔር ፍቅር፣ ጥበቃ፣ እና ኃይል፣ እንዲሁም ሁሉን ማድረግ በሚችለው ችሎታው ላይ ያለህ እምነት ነው። በእነዚህ ሁሉ ብታምን ኖሮ፣ ፍርሃት ወደ ልብህ ባልገባ ነበር። አቡነ ሺኖዳ lll @recordingYT

አንድ ሰው ስለ አንተ ክፉ ቢናገር ወይም ቢያስቀይምህ፣ ጸልይለት። ‘ጌታ ሆይ፣ ሁላችንም ያንተ ፍጥረቶች ነን..... አገልጋዮችህን ማር፣ ልባቸውንም ወደ ንስሐ መልስ በል። ጌታም በነፍስህ ውስጥ ጸጋ
አንድ ሰው ስለ አንተ ክፉ ቢናገር ወይም ቢያስቀይምህ፣ ጸልይለት። ‘ጌታ ሆይ፣ ሁላችንም ያንተ ፍጥረቶች ነን..... አገልጋዮችህን ማር፣ ልባቸውንም ወደ ንስሐ መልስ በል። ጌታም በነፍስህ ውስጥ ጸጋና በሰላምን በመስጠት ይከፍልሃል።" @recordingYT

ከኃጢአት ጋር የሚታገሉ ሰዎች በእግዚአብሔር መጽሐፍ ውስጥ በጣም ውብ የሆኑ ገጾችን ይጽፋሉ። @recordingYT
ከኃጢአት ጋር የሚታገሉ ሰዎች በእግዚአብሔር መጽሐፍ ውስጥ በጣም ውብ የሆኑ ገጾችን ይጽፋሉ። @recordingYT

ንስሐ ማለት በራስ ላይ መፍረድ ነው. ይቅርታን ታገኝ ዘንድ ካህኑ ባለበት በእግዚአብሔር ፊት በራስ ላይ መፍረድ ነው. ቄሱ ስርየትን( ፍትሃትን) በሚሰጥህ ጊዜ, ኃጢአትህን ከአንተ ራስ ወደ በጉ ራስ
ንስሐ ማለት በራስ ላይ መፍረድ ነው. ይቅርታን ታገኝ ዘንድ ካህኑ ባለበት በእግዚአብሔር ፊት በራስ ላይ መፍረድ ነው. ቄሱ ስርየትን( ፍትሃትን) በሚሰጥህ ጊዜ, ኃጢአትህን ከአንተ ራስ ወደ በጉ ራስ የዓለሙን ኃጢአት ወደ ተሽከመው ያስተላልፈዋል. እናም ክርስቶስ ኃጢአትህን በደሙ ይደምስስልሃል.

ዓለም ወደ ታላቅ ምስቅልቅል (ውዥንብር) እያመራች ነው። በልባቸው ክርስቶስ ያላቸው ብቻ ጸንተው ይቆማሉ። @recordingYT
ዓለም ወደ ታላቅ ምስቅልቅል (ውዥንብር) እያመራች ነው። በልባቸው ክርስቶስ ያላቸው ብቻ ጸንተው ይቆማሉ። @recordingYT

እግዚአብሔርን ፈጽሞ ታመን። እርሱ የሚያስፈልግህን ብቻ ሳይሆን፣ መቼ እንደሚያስፈልግህም ያውቃል። @recordingYT
እግዚአብሔርን ፈጽሞ ታመን። እርሱ የሚያስፈልግህን ብቻ ሳይሆን፣ መቼ እንደሚያስፈልግህም ያውቃል። @recordingYT

የቅዱስ ማቴዎስ ወንጌል ማብራሪያ ምዕራፍ 6 ክፍል 1 (ከቁጥር 1-4) አንቀጸ ምጽዋት https://youtu.be/LMZg4R--cxY?si=W61soHNOPjM95LtP

ማጋራት ለምትችሉበበት ግሩፕ አጋሩት!!!

ደስታና ሰላማችንን ለመንጠቅ ሰይጣን ሶስት ወጥመዶች አሉት : ስላለፈው ነገር መቆጨት ወደፊት ስለሚሆነው ነገር መፍራት እና አሁን ስላለው ነገር ምስጋና ቢስነት ናቸው. +ታላቁ ቅዱስ እንጦንስ+ @re
ደስታና ሰላማችንን ለመንጠቅ ሰይጣን ሶስት ወጥመዶች አሉት : ስላለፈው ነገር መቆጨት ወደፊት ስለሚሆነው ነገር መፍራት እና አሁን ስላለው ነገር ምስጋና ቢስነት ናቸው. +ታላቁ ቅዱስ እንጦንስ+ @recordingYT