መንፈሳዊ ትረካና አጫጭር ፅሁፎች
الذهاب إلى القناة على Telegram
1 557
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+47 أيام
+2430 أيام
أرشيف المشاركات
1 558
እግዚአብሔር ዓሦችን መፍጠር ሲፈልግ፥ ባሕሩን ተናገረ።እግዚአብሔር ዛፎችን መፍጠር ሲፈልግ፥ ምድርን ተናገረ።እግዚአብሔር ሰውን መፍጠር ሲፈልግ ግን፥ ወደ ራሱ ዘወር አለ።“ሰውን በመልካችንና በምሳሌአችን እንፍጠር” አለ።ዓሥን ከውኃ ውስጥ ካወጣኸው ይሞታል፤ዛፍንም ከምድር ስትንቅለው ይሞታል።ልክ እንዲሁ፥ ሰውም ከእግዚአብሔር ሲለይ (ሲርቅ) ይሞታል።
1 558
“አልችልም’ አትበል። ይህ ቃል የክርስቲያን አይደለም። የክርስቲያን ቃል ይህ ነው፦ ‘ሁሉን ነገር ማድረግ እችላለሁ።’ ነገር ግን በራሴ አይደለም፤ ነገር ግን እኔን የሚያበረታኝ ጌታ በኩል ነው።
@recordingYT
1 558
በልብህ ውስጥ ፍርሃት ከተሰማህ ፣ እምነትህ መናወጥ እንደጀመረ እወቅ. ማለቴ በእግዚአብሔር ፍቅር፣ ጥበቃ፣ እና ኃይል፣ እንዲሁም ሁሉን ማድረግ በሚችለው ችሎታው ላይ ያለህ እምነት ነው። በእነዚህ ሁሉ ብታምን ኖሮ፣ ፍርሃት ወደ ልብህ ባልገባ ነበር።
አቡነ ሺኖዳ lll
@recordingYT
1 558
አንድ ሰው ስለ አንተ ክፉ ቢናገር ወይም ቢያስቀይምህ፣ ጸልይለት። ‘ጌታ ሆይ፣ ሁላችንም ያንተ ፍጥረቶች ነን..... አገልጋዮችህን ማር፣ ልባቸውንም ወደ ንስሐ መልስ በል። ጌታም በነፍስህ ውስጥ ጸጋና በሰላምን በመስጠት ይከፍልሃል።"
@recordingYT
1 558
ንስሐ ማለት በራስ ላይ መፍረድ ነው. ይቅርታን ታገኝ ዘንድ ካህኑ ባለበት በእግዚአብሔር ፊት በራስ ላይ መፍረድ ነው.
ቄሱ ስርየትን( ፍትሃትን) በሚሰጥህ ጊዜ, ኃጢአትህን ከአንተ ራስ ወደ በጉ ራስ የዓለሙን ኃጢአት ወደ ተሽከመው ያስተላልፈዋል.
እናም ክርስቶስ ኃጢአትህን በደሙ ይደምስስልሃል.
1 558
Repost from መርሐ ተዋሕዶ አኒሜሽን
የቅዱስ ማቴዎስ ወንጌል ማብራሪያ
ምዕራፍ 6 ክፍል 1
(ከቁጥር 1-4)
አንቀጸ ምጽዋት
https://youtu.be/LMZg4R--cxY?si=W61soHNOPjM95LtP
1 558
Repost from መንፈሳዊ ትረካና አጫጭር ፅሁፎች
ደስታና ሰላማችንን ለመንጠቅ ሰይጣን ሶስት ወጥመዶች አሉት :
ስላለፈው ነገር መቆጨት
ወደፊት ስለሚሆነው ነገር መፍራት እና
አሁን ስላለው ነገር ምስጋና ቢስነት ናቸው.
+ታላቁ ቅዱስ እንጦንስ+
@recordingYT
