ru
Feedback
መንፈሳዊ ትረካና አጫጭር ፅሁፎች

መንፈሳዊ ትረካና አጫጭር ፅሁፎች

Открыть в Telegram

ኣርቶዶክሳዊ ትረካና ፅሁፎች

Больше
1 584
Подписчики
+324 часа
+117 дней
+2730 день
Архив постов
የተራራው ስብከት ምዕራፍ ፩ ክፍል ፫ ውስጣዊ ድህነት አቡነ ሺኖዳ lll እንዳስተማሩት ትርጉም አያሌው ዘኢየሱስ 2.08 Mb @recordingYT

«እውነትን ከማያውቅ ሰው ጋር በእውነት ላይ አትከራከር፤ እውነትን ለማወቅ ከሚተጋ ሰው ግን ቃላትን አትንፈገው።» ቅዱስ ይስሐቅ ሶርያዊ @recordingYT
«እውነትን ከማያውቅ ሰው ጋር በእውነት ላይ አትከራከር፤ እውነትን ለማወቅ ከሚተጋ ሰው ግን ቃላትን አትንፈገው።» ቅዱስ ይስሐቅ ሶርያዊ @recordingYT

የተራራው ስብከት ምዕራፍ ፩ ክፍል ፪ የድህነት መለኪያዎች አቡነ ሺኖዳ lll እንዳስተማሩት ትርጉም አያሌው ዘኢየሱስ 2.25 Mb @recordingYT

"If you want to see God, be preoccupied with Him; think of Him; let Him be your aim and the One who preoccupies you, and ever
"If you want to see God, be preoccupied with Him; think of Him; let Him be your aim and the One who preoccupies you, and everything other than Him be secondary matters" + Pope Shenouda + እግዚአብሔርን ለማየት ከፈለክ በእሱ ተጠመድ፤ ስለ እሱ አስብ፤ አላማህና አእምሮህን የሚቆጣጠረው አድርገው እና ከእርሱ ውጪ ሌላው ነገር ሁሉ ሁለተኛ ጉዳይ ይሁን። + አቡነ ሺኖዳ lll + @recordingYT

የተራራው ስብከት ምዕራፍ ፩ ክፍል ፩ በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁዓን ናቸው አቡነ ሺኖዳ lll እንዳስተማሩት ትርጉም አያሌው ዘኢየሱስ 5.2 Mb @recordingYT

«እውነተኛ ጾም ማለት ክፋትን መተው፣ አንደበትን መግታት፣ ቁጣንና ጥላቻን ማሸነፍ፣ እንዲሁም ሥጋዊ ምኞትን፣ ክፉ ንግግርን፣ ውሸትንና ቃል ኪዳንን ማፍረስን ከራስ ማራቅ ነው።» — ታላቁ ቅዱስ ባስል
«እውነተኛ ጾም ማለት ክፋትን መተው፣ አንደበትን መግታት፣ ቁጣንና ጥላቻን ማሸነፍ፣ እንዲሁም ሥጋዊ ምኞትን፣ ክፉ ንግግርን፣ ውሸትንና ቃል ኪዳንን ማፍረስን ከራስ ማራቅ ነው።» — ታላቁ ቅዱስ ባስልዮስ @recordingYT

«እግዚአብሔር ከአባት፣ ከእናት፣ ወይም ከጓደኛ በላይ ይወደናል፤ ማንም ሊወደን ከሚችለው በላይ እንዲያውም እኛ ራሳችንን ልንወደው ከምንችለው በላይ ይወደናል።» (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ) @recordingYT

«የሰውን ዘር ከሚያስጨንቁት መከራዎች ሁሉ፣ መንፈሳዊም ሆነ ሥጋዊ፣ በቅዱሳት መጻሕፍት ሊፈወስ የማይችል አንድም የለም።» ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ @recordingYT

"ስለ ዓለማዊ ነገሮች ከመጠን በላይ ስንጨነቅ፣ የእግዚአብሔርን ፍቅር መገንዘብ ይሳነናል። እግዚአብሔርማ ሁልጊዜ ይሰጠናል፤ እኛ ግን አናስተውለውም። በመሆኑም፣ አንድ ቀን ፈርሰው አፈርና አመድ ለሚሆ
"ስለ ዓለማዊ ነገሮች ከመጠን በላይ ስንጨነቅ፣ የእግዚአብሔርን ፍቅር መገንዘብ ይሳነናል። እግዚአብሔርማ ሁልጊዜ ይሰጠናል፤ እኛ ግን አናስተውለውም። በመሆኑም፣ አንድ ቀን ፈርሰው አፈርና አመድ ለሚሆኑ ከንቱ ጭንቀቶች ውድ የሆነውን መንፈሳዊ ኃይልህን እንዳታባክን ተጠንቀቅ።" @recordingYT

መንፈሳዊ ሰላምህን ለመጠበቅ ከፈለግህ ከማንኛውም ተስፋ መቁረጥ (ትካዜ) መላቀቅ አለብህ። የደስታ መንፈስ እንዲኖርህ ጣር፤ ሌሎችን ከመንቀፍ ተቆጠብ፤ እንዲሁም የወንድሞችህና የእህቶችህን ድክመት ተረ
መንፈሳዊ ሰላምህን ለመጠበቅ ከፈለግህ ከማንኛውም ተስፋ መቁረጥ (ትካዜ) መላቀቅ አለብህ። የደስታ መንፈስ እንዲኖርህ ጣር፤ ሌሎችን ከመንቀፍ ተቆጠብ፤ እንዲሁም የወንድሞችህና የእህቶችህን ድክመት ተረዳ። @recordingYT

እግዚአብሔር ዓሦችን መፍጠር ሲፈልግ፥ ባሕሩን ተናገረ።እግዚአብሔር ዛፎችን መፍጠር ሲፈልግ፥ ምድርን ተናገረ።እግዚአብሔር ሰውን መፍጠር ሲፈልግ ግን፥ ወደ ራሱ ዘወር አለ።“ሰውን በመልካችንና በምሳሌአችን እንፍጠር” አለ።ዓሥን ከውኃ ውስጥ ካወጣኸው ይሞታል፤ዛፍንም ከምድር ስትንቅለው ይሞታል።ልክ እንዲሁ፥ ሰውም ከእግዚአብሔር ሲለይ (ሲርቅ) ይሞታል።

“አልችልም’ አትበል። ይህ ቃል የክርስቲያን አይደለም። የክርስቲያን ቃል ይህ ነው፦ ‘ሁሉን ነገር ማድረግ እችላለሁ።’ ነገር ግን በራሴ አይደለም፤ ነገር ግን እኔን የሚያበረታኝ ጌታ በኩል ነው። @recordingYT

በልብህ ውስጥ ፍርሃት ከተሰማህ ፣ እምነትህ መናወጥ እንደጀመረ እወቅ. ማለቴ በእግዚአብሔር ፍቅር፣ ጥበቃ፣ እና ኃይል፣ እንዲሁም ሁሉን ማድረግ በሚችለው ችሎታው ላይ ያለህ እምነት ነው። በእነዚህ ሁ
በልብህ ውስጥ ፍርሃት ከተሰማህ ፣ እምነትህ መናወጥ እንደጀመረ እወቅ. ማለቴ በእግዚአብሔር ፍቅር፣ ጥበቃ፣ እና ኃይል፣ እንዲሁም ሁሉን ማድረግ በሚችለው ችሎታው ላይ ያለህ እምነት ነው። በእነዚህ ሁሉ ብታምን ኖሮ፣ ፍርሃት ወደ ልብህ ባልገባ ነበር። አቡነ ሺኖዳ lll @recordingYT

አንድ ሰው ስለ አንተ ክፉ ቢናገር ወይም ቢያስቀይምህ፣ ጸልይለት። ‘ጌታ ሆይ፣ ሁላችንም ያንተ ፍጥረቶች ነን..... አገልጋዮችህን ማር፣ ልባቸውንም ወደ ንስሐ መልስ በል። ጌታም በነፍስህ ውስጥ ጸጋ
አንድ ሰው ስለ አንተ ክፉ ቢናገር ወይም ቢያስቀይምህ፣ ጸልይለት። ‘ጌታ ሆይ፣ ሁላችንም ያንተ ፍጥረቶች ነን..... አገልጋዮችህን ማር፣ ልባቸውንም ወደ ንስሐ መልስ በል። ጌታም በነፍስህ ውስጥ ጸጋና በሰላምን በመስጠት ይከፍልሃል።" @recordingYT

ከኃጢአት ጋር የሚታገሉ ሰዎች በእግዚአብሔር መጽሐፍ ውስጥ በጣም ውብ የሆኑ ገጾችን ይጽፋሉ። @recordingYT
ከኃጢአት ጋር የሚታገሉ ሰዎች በእግዚአብሔር መጽሐፍ ውስጥ በጣም ውብ የሆኑ ገጾችን ይጽፋሉ። @recordingYT

ንስሐ ማለት በራስ ላይ መፍረድ ነው. ይቅርታን ታገኝ ዘንድ ካህኑ ባለበት በእግዚአብሔር ፊት በራስ ላይ መፍረድ ነው. ቄሱ ስርየትን( ፍትሃትን) በሚሰጥህ ጊዜ, ኃጢአትህን ከአንተ ራስ ወደ በጉ ራስ
ንስሐ ማለት በራስ ላይ መፍረድ ነው. ይቅርታን ታገኝ ዘንድ ካህኑ ባለበት በእግዚአብሔር ፊት በራስ ላይ መፍረድ ነው. ቄሱ ስርየትን( ፍትሃትን) በሚሰጥህ ጊዜ, ኃጢአትህን ከአንተ ራስ ወደ በጉ ራስ የዓለሙን ኃጢአት ወደ ተሽከመው ያስተላልፈዋል. እናም ክርስቶስ ኃጢአትህን በደሙ ይደምስስልሃል.

ዓለም ወደ ታላቅ ምስቅልቅል (ውዥንብር) እያመራች ነው። በልባቸው ክርስቶስ ያላቸው ብቻ ጸንተው ይቆማሉ። @recordingYT
ዓለም ወደ ታላቅ ምስቅልቅል (ውዥንብር) እያመራች ነው። በልባቸው ክርስቶስ ያላቸው ብቻ ጸንተው ይቆማሉ። @recordingYT

እግዚአብሔርን ፈጽሞ ታመን። እርሱ የሚያስፈልግህን ብቻ ሳይሆን፣ መቼ እንደሚያስፈልግህም ያውቃል። @recordingYT
እግዚአብሔርን ፈጽሞ ታመን። እርሱ የሚያስፈልግህን ብቻ ሳይሆን፣ መቼ እንደሚያስፈልግህም ያውቃል። @recordingYT

የቅዱስ ማቴዎስ ወንጌል ማብራሪያ ምዕራፍ 6 ክፍል 1 (ከቁጥር 1-4) አንቀጸ ምጽዋት https://youtu.be/LMZg4R--cxY?si=W61soHNOPjM95LtP