uz
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

Kanalga Telegram’da o‘tish

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

Ko'proq ko'rsatish
2 620
Obunachilar
+324 soatlar
+207 kunlar
+3730 kunlar
Postlar arxiv
ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 16/2017 ዓ.ም ከ11:30 ጀምሮ በደብራችን አውደ ምሕረት ላይ ጉባኤው ይከናወናል። እንዳይቀሩ እንዲገኙ በእግዚአብሔር ስም ተጋብዘዋል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/
ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 16/2017 ዓ.ም ከ11:30 ጀምሮ በደብራችን አውደ ምሕረት ላይ ጉባኤው ይከናወናል።  እንዳይቀሩ እንዲገኙ በእግዚአብሔር ስም ተጋብዘዋል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ሰበር ዜና የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ባደረገው ስብሰባ የሚከተለውን ውሳኔ አስተላልፏል፦ 1. ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆርስን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፤ 2. ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስን የመንበ
+2
ሰበር ዜና የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ባደረገው ስብሰባ የሚከተለውን ውሳኔ አስተላልፏል፦ 1. ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆርስን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፤ 2. ብፁዕ አቡነ  ሳዊሮስን የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽሕፈት ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ 3. ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስን የሐዲያ ሀ/ስብከትን እንደያዙ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤ 4. ብፁዕ አቡነ ናትናኤል ዘኮሎራዶን የቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ገዳማት ሊቀ ጳጳስ፤ 5. ብፁዕ አቡነ ናትናኤልን ሚኒሶታን እንደያዙ የኮሎራዶ ሀ/ስብከትን እንዲመሩ፤ 6. ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የደቡብ አፍሪካ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳ ጳስ፤ 7. ብፁዕ አቡነ ዕንባቆምን የገዳማት መምሪያ ሊቀ ጳጳስ ሆነው እንዲመሩ፤ 8. ብፁዕ አቡነ ሙሴ አውስትራልያን እንደያዙ የግቢ ቅዱስ ገብርኤልና የበዐታ ለማርያም ገዳም ሊቀ ጳጳስ ሆነው እንዲመሩ ወስኗል። ምንጭ:-የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

''ዕቅበተ እምነት'' ክፍል ሶስት በመ/ር ዲ/ን ዳንኤል ታደለ የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 16/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ
''ዕቅበተ እምነት''                   ክፍል ሶስት    በመ/ር ዲ/ን ዳንኤል ታደለ የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር  የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 16/2017 ዓ.ም ከምሽቱ  11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ  ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 16/2017 ዓ.ም ከ11:30 ጀምሮ በደብራችን አውደ ምሕረት ላይ ጉባኤው ይከናወናል። እንዳይቀሩ እንዲገኙ በእግዚአብሔር ስም ተጋብዘዋል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ
የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 16/2017 ዓ.ም ከ11:30 ጀምሮ በደብራችን አውደ ምሕረት ላይ ጉባኤው ይከናወናል።  እንዳይቀሩ እንዲገኙ በእግዚአብሔር ስም ተጋብዘዋል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 16/2017 ዓ.ም ከ11:00 ጀምሮ በደብራችን አውደ ምሕረት ላይ ጉባኤው ይከናወናል። እንዳይቀሩ እንዲገኙ በእግዚአብሔር ስም ተጋብዘዋል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ
የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 16/2017 ዓ.ም ከ11:00 ጀምሮ በደብራችን አውደ ምሕረት ላይ ጉባኤው ይከናወናል።  እንዳይቀሩ እንዲገኙ በእግዚአብሔር ስም ተጋብዘዋል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 16/2017 ዓ.ም ከ11:00 ጀምሮ በደብራችን አውደ ምሕረት ላይ ጉባኤው ይከናወናል።  እንዳይቀሩ እንዲገኙ በእግዚአብሔር ስም ተጋብዘዋል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነችው የእህታችን ምዕራፍ እንዳሉ አጎት አርፈው ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ ተፈጽሟል። ስለዚህ  መኖሪያ ቤታቸው ጎላ ቤ/ክ በላይኛው በር ላይ ስለሆነ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን።  ነፍሳቸውን ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ዝክረ ቅዱስ ያሬድ የምስጋና እና የዝማሬ መርሐ ግብር በትላንትናው እለት ሊቁ ማኅሌታይ ኢትዮጵያዊው ቅዱስ ያሬድ በተሰወረበት ቀን ግንቦት 11 ቀን ተከናወነ። መርሐ ግብሩ ከዋዜማው ጀምሮ በተለያዩ መ
+6
ዝክረ ቅዱስ ያሬድ የምስጋና እና የዝማሬ መርሐ ግብር በትላንትናው እለት ሊቁ ማኅሌታይ ኢትዮጵያዊው ቅዱስ ያሬድ በተሰወረበት ቀን ግንቦት 11 ቀን ተከናወነ። መርሐ ግብሩ ከዋዜማው ጀምሮ በተለያዩ መርሐ ግብራት የተከናወነ ሲሆን በደብራችን ስብከተ ወንጌል ኃላፊ ሊቀ ጉባኤ ታረቀኝ የቅዱስ ያሬድ ሕይወትና አበርክቶውን በቃለ መጠይቅ በሰፊው አብራርተዋል። ዝክረ ቅዱስ ያሬድ በሰንበት ትምሕርት ቤታችን ከበርካታ ዓመታት በፊት ጀምሮ በተለያዩ ክፍሎች በተለያዩ የሊቁ ቅዱስ ያሬድን ሥራዎች በማንሳት መርሐግብሮች ሲከናወኑ ቆይተዋል። እንደ ቅዱስ እግዚአብሔር አምላክ ፈቃድ ከዚህ በኋላ በሚኖሩት ጊዜያትም ቅዱስ ያሬድ የተሰወረበት ዕለት የምስጋናና የዝማሬ ቀን ሆኖ በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከናወነ የሚቀጥል ይሆናል። የቅዱስ ያሬድ ረድኤት በረከት በሁላችንም ላይ ይደር። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ሰላም ለአዕይንቲከ እለ ኀበ ልዑል ያንቃዐድዋ ለውሉደ ሰብእ ሣህለ እንዘ ይሴፈዋ ሚካኤል ቀዋሚ ለደቂቀ ጼዋ ለምክረ ጸርየ በትንባሌከ ዕልዋ ምዕቅብና ነፍስየ ወሥጋየ ወሀብኩከ ነዋ እንኳን ለሊቀ መላእ
ሰላም ለአዕይንቲከ እለ ኀበ ልዑል ያንቃዐድዋ ለውሉደ ሰብእ ሣህለ እንዘ ይሴፈዋ ሚካኤል ቀዋሚ ለደቂቀ ጼዋ ለምክረ ጸርየ በትንባሌከ ዕልዋ ምዕቅብና ነፍስየ ወሥጋየ ወሀብኩከ ነዋ እንኳን ለሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ወርሐዊ በዓል አደረሳችሁ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com