የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
前往频道在 Telegram
2 754
订阅者
-124 小时
+57 天
+4130 天
帖子存档
''ነገረ ማርያም''
ክፍል ሶስት
በመ/ር ኢዮብ በቀለ
የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር
የፊታችን ቅዳሜ ሐምሌ 5/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ሰንበት ትምህርት ቤታችን ባዘጋጀው የተልዕኮ ትምህርት ተምረው ከተመረቁት ተማሪዎች መካከል የደብራችን አገልጋይ የሆኑት መርጌታ ብርሃነ ሕይወት ይገኙበታል ይበል የሚያሰኝ ነው እግዚአብሔር የአገልግሎት ዘመንዎትን ይባርክልን። ሌሎችም ሊበረታቱ ይገባል🙏
''በቅዱስም አጠራር የጠራን እግዚአብሔር ነውና፥ ይህም እንደ ራሱ አሳብና ጸጋ መጠን ነው እንጂ እንደ ሥራችን መጠን አይደለም'' 2ጢሞ. 1፥9
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት በተዘጋጀው የተልዕኮ ትምህርት 300 ተማሪዎች በትላንትናው ዕለት ሰኔ 29/2017ዓ.ም
ክቡር አባታችን መልአከ ብርሃናት አዕምሮ ምስጋናው የደብራችን ዋና አስተዳዳሪ፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ፣ ክቡር ዶክተር ቢኒያም የመቄዶንያ አረጋውያን መርጃ ማዕከል መሥራች በተገኙበት የምርቃት መርሐ ግብር ተከናወነ።
በዕለቱ ትምህርተ ወንጌል በመምህር አድነው ወንድሙ የተሰጠ ሲሆን የዝማሬ አገልግሎት በዘማሪት ሲ/ር ሕይወት ተፈሪ፣ ዘማሪት ብርሃኔ እና ዘማሪ ዲያቆን ዘለዓለም ታከለ ተከናውኗል። በመጨረሻም የተልዕኮ ት/ት ተማሪዎቹ ለሰንበት ትምህርት ቤቱ ኮምፒውተር እና ፕሪንተር በሥጦታ አበርክተዋል።
የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
''በቅዱስም አጠራር የጠራን እግዚአብሔር ነውና፥ ይህም እንደ ራሱ አሳብና ጸጋ መጠን ነው እንጂ እንደ ሥራችን መጠን አይደለም'' 2ጢሞ. 1፥9
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት በተዘጋጀው የተልዕኮ ትምህርት 300 ተማሪዎች በትላንትናው ዕለት ሰኔ 29/2017ዓ.ም
ክቡር አባታችን መልአከ ብርሃናት አዕምሮ ምስጋናው የደብራችን ዋና አስተዳዳሪ፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ፣ ክቡር ዶክተር ቢኒያም የመቄዶንያ አረጋውያን መርጃ ማዕከል መሥራች በተገኙበት የምርቃት መርሐ ግብር ተከናወነ።
በዕለቱ ትምህርተ ወንጌል በመምህር አድነው ወንድሙ የተሰጠ ሲሆን የዝማሬ አገልግሎት በዘማሪት ሲ/ር ሕይወት ተፈሪ፣ ዘማሪት ብርሃኔ እና ዘማሪ ዲያቆን ዘለዓለም ታከለ ተከናውኗል። በመጨረሻም የተልዕኮ ት/ት ተማሪዎቹ ለሰንበት ትምህርት ቤቱ ኮምፒውተር እና ፕሪንተር በሥጦታ አበርክተዋል።
የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
+3
የሰንበት ት/ቤታችን በጎ አድራጎት ክፍል መጪውን የክረምት ወቅት ምክንያት በማድረግ ቅድሚያ ለሚሰጣቸው ነዳያን የዝናብ ልብስ አበረከተ። እርስዎም ባሉበት ድጋፍ ያድርጉ።
አገልግሎቱት ለመደገፍ የምትፈልጉ
ከታች ባለው ስልክ ይደውሉ
0947342894
0977095015
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ለፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት በሙሉ
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
ዛሬ እሑድ ሰኔ 29/2017 ዓ.ም እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ የአስመራጭ ኮሚቴ ምርጫ ስለሚከናወን ከ11:30 ጀምሮ እንድትገኙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
