uz
Feedback
HaTrick sport 🇪🇹

HaTrick sport 🇪🇹

Kanalga Telegram’da o‘tish

ሀትሪክ ስፖርት የሀገር ውስጥ የስፖርት መረጃ ድህረገጽ ¤ የሃገር ቤት ትኩስ መረጃዎች ¤ ቃለ መጠይቆች ¤የጨዋታዎች ቀጥታ ውጤት ማሳወቂያ ለሃሳብ አስተያየትዎ +251993808668 https://www.Hatricksport.net https://www.Hatricksport.com

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali HaTrick sport 🇪🇹 analitikasi

HaTrick sport 🇪🇹 (@hatricksport) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 11 322 obunachidan iborat bo'lib, Sport toifasida 5 765-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 949-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 11 322 obunachiga ega bo‘ldi.

10 Iyul, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -58 ga, so‘nggi 24 soatda esa -2 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 8.52% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 7.59% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 965 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 859 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 2 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
ሀትሪክ ስፖርት የሀገር ውስጥ የስፖርት መረጃ ድህረገጽ ¤ የሃገር ቤት ትኩስ መረጃዎች ¤ ቃለ መጠይቆች ¤የጨዋታዎች ቀጥታ ውጤት ማሳወቂያ ለሃሳብ አስተያየትዎ +251993808668 https://www.Hatricksport.net https://www.Hatricksport.com

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 11 Iyul, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Sport toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

11 322
Obunachilar
-224 soatlar
-187 kunlar
-5830 kunlar
Postlar arxiv
የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው ወልዋሎ 2 ሚሊዮን ብር ሸለመ በኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ሲዳማ ቡናን 2ለ0 በመርታት የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ መሆን የቻለው እና ኢትዮጵያን በካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ
+4
የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው ወልዋሎ 2 ሚሊዮን ብር ሸለመ በኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ሲዳማ ቡናን 2ለ0 በመርታት የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ መሆን የቻለው እና ኢትዮጵያን በካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ የሚወክለው ወልዋሎ ዛሬ ምሽት በካፒታል ሆቴል የመስኖ እና ቆላማ ሚኒስትሩ ዶ/ር አብርሀም በላይ እና የክለቡ አመራሮች በተገኙበት ለቡድኑ አሰልጣኞች እና ተጫዋቾች ሸልሟል። ለቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ግርማ ታደሠ 120 ሺህ ፣ በቋሚነት ክለቡን ላገለገሉ የ63 ሺህ ከዛ በታች ላሉት ደግሞ የ30 እና የ20 ሺህ ብር ሽልማትን አዘርክቷል።

👌ኩልል ያለ ውበት...ከኦሜጋ ጋርመንት 👌 💪ኦሜጋ የአሸናፊዎች ምርጫ!💪 አድራሻ (ሀዋሳ) :- ከሳዉዝ ስታር ሆቴል ወደ ጎርጓዳ በሚወስደዉ መንገድ ላይ አፍሪካ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለ
👌ኩልል ያለ ውበት...ከኦሜጋ ጋርመንት 👌 💪ኦሜጋ የአሸናፊዎች ምርጫ!💪 አድራሻ (ሀዋሳ) :-   ከሳዉዝ ስታር ሆቴል ወደ ጎርጓዳ በሚወስደዉ መንገድ ላይ አፍሪካ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት። ለመረጃና ለትዕዛዝ 📱 +251960606099 ወይም ☎️+251462121221 ይደውሉ። ማህበራዊ ገፃችንን በመቀላቀል የOmega Garment ቤተሰብ ይሁኑ። 👇👇👇 ፌስቡክ 👇 https://www.facebook.com/OmegaGarmentHawassa ቴሌግራም 👇 https://t.me/omegasportwear ቲክቶክ 👇 https://www.tiktok.com/@omegagarment @omegasportwear

በጉዳት ከኢትዮጵያ ቡና ጋር የተለያየው ተጫዋች ወደ አዲስ ክለብ አመራ። https://www.hatricksport.net/transfer-news-67/

photo content
+2

የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ከሦስት የተለያዩ ክለቦች ጋር ያነሱት አንጋፋው አሠልጣኝ ገብረመድህን ሐይሌ ኢትዮጲያ ቡናን ለመረከብ በቃል ደረጃ ከስምምነት ደርሰዋል። https://www.hatricksport.net/transfer-news-66/

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች በደረጃቸው መሰረት ተሸልመዋል። ሲዳማ ቡና 5.6 ሚልዮን ብር ነገሌ አርሲ 5.3 ሚልዮን ብር መቻል 5 ሚልዮን ብር ፋሲል ከነማ 4.7 ሚልዮን ብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ
+8
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች በደረጃቸው መሰረት ተሸልመዋል። ሲዳማ ቡና 5.6 ሚልዮን ብር ነገሌ አርሲ 5.3 ሚልዮን ብር መቻል 5 ሚልዮን ብር ፋሲል ከነማ 4.7 ሚልዮን ብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ 4.5 ሚልዮን ብር ቅዱስ ጊዮርጊስ 4.3 ሚልዮን ብር ወላይታ ድቻ 4 ሚልዮን ብር ኢትዮጵያ ቡና 3.8 ሚልዮን ብር ሀዋሳ ከተማ 3.6 ሚልዮን ብር ሸገር ከተማ 3.5 ሚልዮን ብር ባህር ዳር ከተማ 3.3 ሚልዮን ብር ሀዲያ ሆሳዕና 3.2 ሚልዮን ብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 3 ሚልዮን ብር ኢትዮጵያ መድን 2.9 ሚልዮን ብር አዳማ ከተማ 2.8 ሚልዮን ብር ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ 2.7 ሚልዮን ብር ምድረ ገነት ሽረ 2.7 ሚልዮን ብር ድሬዳዋ ከተማ 2.6 ሚልዮን ብር መቐለ 70 እንደርታ 2.6 ሚልዮን ብር አርባምንጭ ከተማ 2.6 ሚልዮን ብር ተሸልመዋል።

photo content
+9

የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሽልማት አሸናፊዎች
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሽልማት አሸናፊዎች

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ተጨዋች ያሬድ ባየህ ከሲዳማ ቡና የዋንጫ እና የ250 ሺህ ብርተሸላሚ ሆኗል።
+2
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ተጨዋች ያሬድ ባየህ ከሲዳማ ቡና የዋንጫ እና የ250 ሺህ ብርተሸላሚ ሆኗል።

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስፈኛ ኮከብ ተጨዋች ሐብታሙ ጉልላት ከቅዱስ ጊዮርጊስ የዋንጫ እና የ100 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።
+1
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስፈኛ ኮከብ ተጨዋች ሐብታሙ ጉልላት ከቅዱስ ጊዮርጊስ የዋንጫ እና የ100 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ግብ ጠባቂ ፔፔ ሰይዶ ከባህር ዳር ከተማ የዋንጫ እና የ150 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።
+1
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ግብ ጠባቂ ፔፔ ሰይዶ ከባህር ዳር ከተማ የዋንጫ እና የ150 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ምስጉን ዋና ዳኛ። ሀይማኖት አዳነ የዋንጫ እና የ150ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።
+2
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ምስጉን ዋና ዳኛ። ሀይማኖት አዳነ የዋንጫ እና የ150ሺህ ብር ተሸላሚ ሆኗል።

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ በዋና አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ ላይ አስተላልፎት የነበረውን የ6 ወር ውሳኔ ማንሳቱን በደብዳቤ አስታወቀ የይግባኝ ኮሚቴው አርባምንጭ ከተማ እግር ኳስ
+1
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ በዋና አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ ላይ አስተላልፎት የነበረውን የ6 ወር ውሳኔ ማንሳቱን በደብዳቤ አስታወቀ የይግባኝ ኮሚቴው አርባምንጭ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ዋና አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ ላይ አስተላልፎት የነበረውን ውሳኔ መሻሩን የሚገልጸውን ደብዳቤ አያይዘናል ከስር!

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ምስጉን ረዳት ዳኛ። ፋሲካ የኋላሸት የዋንጫ እና የ125ሺህ ብር ተሸላሚሆኗል።
+1
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ምስጉን ረዳት ዳኛ። ፋሲካ የኋላሸት የዋንጫ እና የ125ሺህ ብር ተሸላሚሆኗል።

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ግብ አስቆጣሪዎች በእኩል 15 ግቦች ናትናኤል ዳንኤል ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ታምራት እያሱ ከ ፋሲል ከነማ በጋራ የዋንጫ እና የ200ሺህ ብር ተ
+4
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ግብ አስቆጣሪዎች በእኩል 15 ግቦች ናትናኤል ዳንኤል ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ታምራት እያሱ ከ ፋሲል ከነማ በጋራ የዋንጫ እና የ200ሺህ ብር ተሸላሚ ሆነዋል።

የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ አሰልጣኝ። ያሬድ ገመቹ ከሲዳማ ቡና የ200 ሺህ ብር እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።
+1
የ2018 የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ አሰልጣኝ። ያሬድ ገመቹ ከሲዳማ ቡና የ200 ሺህ ብር እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።

የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል። #ምስል3
+3
የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል። #ምስል3

የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል። #ምስል2
+9
የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል። #ምስል2

የጨዋታው ኮከብ ዩጋንዳዊው የወልዋሎ ግብ ጠባቂ ሙታክብዋ ጁዌል
የጨዋታው ኮከብ ዩጋንዳዊው የወልዋሎ ግብ ጠባቂ ሙታክብዋ ጁዌል

የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል።
+9
የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ዋንጫውን አንስቷል።